en
Feedback
EECMY - School (online class)

EECMY - School (online class)

Open in Telegram

This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.

Show more
487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
+7

የጥቅምት ወር 2016 ዓ.ም ወርሐዊ የትምህርት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ ወላጆች እንድታጠናቅቁ እየጠየቅና በወቅቱ ክፍያ ያልተፈፀመላቸውን ተማሪዎች የማናሥተናግድ መሆኑን ከወዲሑ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡ ት/ቤቱ

ቅዳሜ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም  ከጠዋቱ 3:00 ሠአት ጀምሮ ከቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ተማሪዎች ወላጆች/አሣዳጊዎች ጋር ሠፋ ያለ ውይይት ተደርጓል በስብሰባው ላይም 1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻልና ተማሪዎች በማጠናከሪያ ትምሕርት ላይ እንዲሣተፉና እንዲደገፉ 2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ውጤት ማሻሻል ላይ 3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር 4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ የጋራ ማድረግ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ከተደረገ ፡ ውሳኔዎች ከተላለፉና የቅድመ አንደኛ ደረጃ የወተመ ኮሚቴ ከተመረጠ በሇላ ሥብሰባው ከቀኑ 5:00 ሠአት ተጠናቋል፡፡በስብሰባው ላይ ጊዜያችሑን መሥዋዕት አድርጋችሑየተገኛችሑ ወላጆችን በሙሉ በትምህርት ቤቱ ማሕበረሰብ ሥም እናመሠግናለን፡፡ ት/ቤቱ

ቅዳሜ በሚኖረው የወላጅ ሥብሰባ ላይ 1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻል 2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ላይ 3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር 4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ ላይ ከ ወላጆች ጋራ ውይይት ይካሔዳል።

ቅዳሜ በሚኖረው የወላጅ ሥብሰባ ላይ 1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻል 2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ላይ 3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር 4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ ላይ ከ ወላጆች ጋራ ውይይት ይካሔዳል።

የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ  አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ  አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ  አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ  አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ

የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ  አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡ ት/ቤቱ