EECMY - School (online class)
Open in Telegram
This channel is created with the thought of teaching students by supplying important files. Please pay attention.
Show more487
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+230 days
Posts Archive
የጥቅምት ወር 2016 ዓ.ም ወርሐዊ የትምህርት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ ወላጆች እንድታጠናቅቁ እየጠየቅና በወቅቱ ክፍያ ያልተፈፀመላቸውን ተማሪዎች የማናሥተናግድ መሆኑን ከወዲሑ በአክብሮት እንገልፃለን፡፡
ት/ቤቱ
ቅዳሜ ጥቅምት 16/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሠአት ጀምሮ ከቅድመ አንደኛ፡አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ተማሪዎች ወላጆች/አሣዳጊዎች ጋር ሠፋ ያለ ውይይት ተደርጓል በስብሰባው ላይም
1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻልና ተማሪዎች በማጠናከሪያ ትምሕርት ላይ እንዲሣተፉና እንዲደገፉ
2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ውጤት ማሻሻል ላይ
3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር
4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ የጋራ ማድረግ ላይ ሰፋ ያለ ውይይት ከተደረገ ፡ ውሳኔዎች ከተላለፉና የቅድመ አንደኛ ደረጃ የወተመ ኮሚቴ ከተመረጠ በሇላ ሥብሰባው ከቀኑ 5:00 ሠአት ተጠናቋል፡፡በስብሰባው ላይ ጊዜያችሑን መሥዋዕት አድርጋችሑየተገኛችሑ ወላጆችን በሙሉ በትምህርት ቤቱ ማሕበረሰብ ሥም እናመሠግናለን፡፡
ት/ቤቱ
ቅዳሜ በሚኖረው የወላጅ ሥብሰባ ላይ
1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻል
2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ላይ
3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር
4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ ላይ ከ ወላጆች ጋራ ውይይት ይካሔዳል።
ቅዳሜ በሚኖረው የወላጅ ሥብሰባ ላይ
1. የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ዉጤት ሥለማሻሻል
2.የእንግሊዝኛ እና ሒሳብ ት/ት ላይ
3. የ ተማሪዎች ስነ ምግባር
4.በ2017 ዓ.ም የት/ቤት ራዕይና መሪ እቅድ ላይ ከ ወላጆች ጋራ ውይይት ይካሔዳል።
የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች
ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች
ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች
ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች
ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
የተከበራችሑ ወላጆች /አሣዳጊዎች
ጥቅምት 16/2017 ዓ.ም የ2017 ዓ.ም 1ኛ ሩብ ዓመት የትምህርት ሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት ሥለሚደረግ በእለቱ ከጠዋቱ 2:00 ሠአት በትምህርት ቤቱ የሥብሠባ አዳራሽ እንድትገኙልን በአክብሮት እየገለፅን በተጓዳኝም የጥቅምት ወር የትምህርት ቤት ክፍያ ያላጠናቀቃችሑ እንድታጠናቅቁ እናሣሥባለን፡፡
ት/ቤቱ
