2 324
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
2 324
የ2013 ዓ.ም ተፈታኞች
ወደ ማህበራዊ ሳይንስ (social science) መቀየር የምትፈልጉ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ነገ ህዳር 17 ድረስ ት/ቤት እየተገኛችሁ እንድትጠይቁና ጥያቄያችሁንም በፊርማችሁ እንድታረጋግጡ አሳስባልሁ፡፡
2 324
ዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለወሰዳችሁ ተማሪዎች በሙሉ
የሞላችሁት የዩንቨርሲቲ ምርጫ ፎርማቱ ስለተቀየረ ነገ ህዳር 10/2014 ዓ.ም አዲስ ፎርማት ከቢሮ ወስዳችሁ እንድትሞሉ አሳስባለሁ፡፡ ይህንን መልዕክትም ለጓደኞቻችሁ አሳውቁ፡፡
2 324
ለ2013 ዓም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
ፈተናችሁን በምትፈተኑበት ቦታ አዲስ ከተማ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ኦረንቴሽን የሚሰጠው አርብ ጥቅምት 26/2014 ዓ.ም ጠዋት 2፡00 ሰዓት ላይ በመሆኑ በት/ቤት ቅጥር ጊቢ የነበረን ቀጠሮ ወደ ሀሙስ ጥቅምት 25/2014 ዓ.ም የተዛወረ መሆኑን አውቃችሁ ጠዋት 3፡00 ሰዓት ላይ ት/ቤት ጊቢ ተገኝታችሁ ኦረንቴሽንና የፈተና መታወቂያችሁን እንድትወስዱ አሳስባለሁ፡፡
2 324
ለ2013 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች
4ኛ እና 5ኛ ሞዴል ጥያቄዎችን ስላዘጋጀሁላችሁ በጋራም ሆነ በግል ሙሉ የተሰጠውን ሰዓት ተቀምጣችሁ እንድትሰሩት
እራሳችሁን ዘና በማድረግ የፈተና የተረጋጋ በራስ መተማመን ያለው ስነልቦና እንዲኖራችሁ እንድትጥሩ
ከሚያጨናንቋችሁ፣ ስነልቦናችሁን ከሚሰርቁ፣ ወሬዎችም ሆነ ይህንን ከሚነግሯችሁ ሚዲያዎች ራቁ
ጥቅምት 26/2014 ዓም ጠዋት 3፡00 ሰዓት ላይ መታወቂያችሁን እና ኦረንቴሽን ስለሚሰጥ በት/ት ቅጥር ግቢ እንድትገኙ
