cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Fast NeWS

አዳዲስ ወሬዎችን ዜናዎችን ማግኝት ከፈለጉ እኛን ይቀላቀሉ ለወዳጅ ዘመዶ share በማረግ መረጃን ከማንም በፊት ቀድመው ያድርሱ ወቅታዊ መረጃዎችን የሚያገኙበት ገፅ ከአገር ዉስጥ እና ከውጪይሄ።ፖለቲካ በስፋት ይዳሰሳል። እውነታ አዘል መረጃ መለኪያችን ነው! እናመሰግናለን... " ኢትዮጲያዊነቴ ኩራቴ " ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር

Show more
Ethiopia4 828Amharic3 762The category is not specified
Advertising posts
3 050
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
ኢራን ፍልስጤም ላይ ለሚፈጸም ወንጀል የአጸፋ ምላሽ እንሰጣለን አለች‼️ ለመዘዙም ተጠያቂ የምትሆነው እስራኤል መሆኗንም የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ ተናግረዋል። እስራኤል ባለፈው ሳምንት አንድ ሽህ 300 የሚሆኑ ሰዎችን ለገደለው የሀማስ ጥቃት ምላሽ ጋዛን በቦንብ እየደበደበች ነው።እስካሁን በጋዛ የእስራኤል መልሶ ማጥቃት አንድ ሽህ 500 ሰዎች መገደላቸው ተነግሯል። የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሆሲን አሚራቦዳላሂን ፍልስጤማዊያን ማፈናቀል እና በጋዛ ሰርጥ የውሃና መብራት መስመሮችን ማቋረጥ የጦር ወንጀል ነው ብለዋል። "አንዳንድ ምዕራባዊያን ባለስልጣናት ለጺዮናዊ ኃይሉ ተቀናቃኝ አዲስ ግንባር ለመፍጠር ያለን ፍላጎት እየጠየቁ ነው። የጦር ወንጀል እየተፈጸመ ባለበት ሁኔታ በሚገባ አለ" ሲሉ ተቀናቃኝ ኃይል እንደሚኖር ተናግረዋል።"በፍልስጤምና ጋዛ ላይ የቀጠለው የጦር ወንጀል ከሌላው ወገን ምላሽ ይሰጠዋል። ለዚህም ጺዮናዊያንና ደጋፊዎቻቸው ኃላፊነት ይወስዳሉ" ብለዋል። ሚንስትሩ ተቀናቃኝ ያሏቸውን ወገኖች በስም ባይጠሩም፤ ጥምረቱ ኢራንን፣ የፍልስጤም ታጣቂ ቡድኖች፣ ሶሪያ፣ የሊባኖሱ ታጣቂ ሂዝቦላና ሌሎችንም አንጃዎች ያካትታል።
Show all...
✅36k+ channel በደንብ ገራሚ View👀 ያለው የትምህርት🎓 የቴሌግራም ቻናል✅ በ 8,000 ብር የሚገዛ inbox ያናግረኝ ዋጋ በንግግር መቀነስ ይቻላል✅ inbox አናግሩኝ👉 @tsinufikir 0960554469
Show all...
#Update ትምህርት ሚኒስቴር በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ ይሰጣል። ሚኒስቴሩ ነገ መስከረም 28/2016 ዓ.ም ከቀኑ 5:30 ጀምሮ የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤትን በተመለከተ በሚኒስቴሩ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል። በሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ሥራ አስፈፃሚ አመለወርቅ ህዝቅኤል ተፈርሞ ለተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን የተላከው ደብዳቤ ትክክለኛነትን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አረጋግጧል። በሐምሌ 2015 ዓ.ም መጨረሻ በሁለት ዙር የተሰጠውን የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ 840 ሺህ በላይ ተፈታኞች መውሰዳቸው ይታወሳል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
በዩኒቨርሲቲው ስም የተሰራጨው የተማሪዎች ጥሪ ደብዳቤ ሐሰተኛ እና የተቀነባበረ ነው‼️ 🗣ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ እንደ ኢትዮጵያ አሁናዊ እና ነባራዊ ሁኔታ የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት ፈታኝ እየሆነ መጥቷል። በተለይም የማኅበራዊ ሚዲያውን ክስተት እንደ መልካም አጋጣሚ በመውሰድ ሕዝብን እና ሀገርን የሚጎዱ ሐሰተኛ መረጃዎች በስፋት ይሰራጫሉ። መስከረም 19 ቀን 2016 ዓ.ም የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር እና አልሙናይ ማኔጅመንት ያወጣው በማስመሰል የተሳሳተ የተማሪዎች ጥሪ ደብዳቤ በማኅበራዊ ሚዲያው መሰራጨቱን የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነት እና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ግርማው አሸብር ለአሚኮ ተናግረዋል። የተሰራጨው ሐሰተኛ መረጃ “መደበኛ ተማሪዎች ጥቅምት 4 እና 5/2016 ዓ.ም እንዲገቡ እና የማታ እና የሪሚዲያል ተማሪዎችን ጥሪ በቅርቡ እንገልጻለን” የሚል ነበር ብለዋል አቶ ግርማው።   የተሰራጨው ሐሰተኛ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ማሕተም እና አርማ ቆርጦ በመለጠፍ እጅግ ተቀራራቢ እና ተመሳሳይ በሆነ መንገድ የተቀነባበረ ነው ተብሏል።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
በሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት ለህወሓት ተሰልፈዉ ህይወታቸዉ ላለፉ ታጣቂ ቤተሰቦች በጥቅምት መጀመሪያ መርዶ መነገር ይጀመራል ተባለ‼️ በጥቅምት ወር መጀመርያ ክልላዊ የሀዘን ቀን በትግራይ አንደሚታወጅ የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝደንትና የካቢኔ ሴክረቴርያት የሰላምና ፀጥታ ሓላፊው ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ተናግረዋል። ሓላፊው በዛሬው እለት በትግራይ ለሚገኙ መገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ ለሁለት ዓመት ገደማ በተካሄደው ጦርነት መስዋእት የሆኑት ታጋዮች መርዶ በሚመጣው ጥቅምት ወር በይፋ እንደሚነገርና በየእያንዳናዳቸው ቤት መስዋእትነታቸውን የሚገልፅ የምስክር ወረቀት ለቤተሰቦቻቸው እንዲደርስ እንደሚደረግ መናገራቸውም ተሰምቷል። በተላያዩ የማህበራዊ መገናኛ መንገዶች ወላጆች የልጆቻቸውን በህይወት መኖርና አለመኖር ለማወቅ በሚሞክሩበት ወቅት ገንዘብ ከመጠየቅ ጀምሮ የተለያዩ ችግሮች እየገጠሙዋቸው እንደሆነ በተደጋጋሚ ሲገለፅ የነበረ ሲሆን ፤ ሓላፊውም ወላጆች የልጆቻቸውን ሁኔታ ለማወቅ መንገላታት አይገባቸውም ብለዋል። አያይዘዉም የተለያዩ ደላላዎች በሰማእታቱ ስም ንግድ ጀምረዋል ያሉ ሲሆን ለወላጆች የሰማእት የልጆቻቸውን ሁኔታ ማሳወቅ የኛ ሀላፊነት ነው ሲሉ ተደምጠዋል። በመጨረሻም አሁን በየአከባቢው እየተደረገ ያለው መርዶ የመንገር ሂደት ግምታዊና ክብራቸውን የማይመጥን ነው ያሉ ሲሆን ህዝቡ ይፋዊ በሆነ መልኩ እስኪነገረው ድረስ አንዲጠብቅ ማሰሰባቸውን ተዘግቧል። https://t.me/kkwprosperity https://t.me/kkwprosperity
Show all...
⚡️እኛም ተቀላቅለናል⚡️ እጅዎ ላይ ባለው #ስልክ📱 ብቻ ወደ #ሀብት_ማማ ይውጡ  ዛሬውኑ ይጀምሩ ከፍታን #ከሂጅራ_ጋር_ያጣጥሙ 🎊 #የሂጅራ_ባንክ ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 1,000 ብር ስጦታ በተጨማሪም  1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ  የ 125 ብር ሽልማት ያግኙ🎁 ይህ ማለት 40 ሰዎችን ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 5000+1000 ብር #አካውንቶ ላይ ገቢ ይደረጋል ማለት ነው መልካም እድል ይሁንልዎ 🙏 እርስዎም አሁኑኑ ወደ ሀብት ማማ ጉዞ ይጀምሩ👇 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02806599690 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02806599690
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን ለ1 ሺህ 498 ኛው የነብዩ መሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ለመላው የእስልምና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን እና የአስተዳደሩ አባላት እንኳን ለ1 ሺህ 498 ኛው የነብዩ መሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፤ በአሉ የሰላም፣ የፍቅር እና የመተሳሰብ እንዲሆን ይመኛል፡፡ https://t.me/kkwprosperity https://t.me/kkwprosperity
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
Yoo Yoo Gattessi... Yoo Yoo Gifaataa! እንኳን ለወላይታ ዘመን መለወጫ አደረሳችሁ!
Show all...
አዳዲስ አና ተኩስ መረጃ በዚህ ሊንክ 👇👇👇👇👇👇👇 https://moneysocial-imt.buzz/40778071078502
Show all...
🌹Work 2 hours a day and earn ETB 10000 easily 🌹

Tsinufikir invites you to join, the best online money-making website, where you can easily make money as long as you have a mobile phone.

⚡️እኛም ተቀላቅለናል⚡️ እጅዎ ላይ ባለው #ስልክ📱 ብቻ ወደ #ሀብት_ማማ ይውጡ  ዛሬውኑ ይጀምሩ ከፍታን #ከሂጅራ_ጋር_ያጣጥሙ 🎊 #የሂጅራ_ባንክ ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 1,000 ብር ስጦታ በተጨማሪም  1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ  የ 125 ብር ሽልማት ያግኙ🎁 ይህ ማለት 40 ሰዎችን ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 5000+1000 ብር #አካውንቶ ላይ ገቢ ይደረጋል ማለት ነው መልካም እድል ይሁንልዎ 🙏 እርስዎም አሁኑኑ ወደ ሀብት ማማ ጉዞ ይጀምሩ👇 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02806599690 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02806599690
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.