የፍቅር formula
❤️❤️❤️loveble person in formula❤❤ ፍቅር ካለ ስለዛሬ ማስብ እንጀምራለን ነገን እናልማለን፤ 🌹🌹ተስፋችን ይፈካል የመኖር ጉጉታችን፤ ይጨምራል። የልባችን ብርሀን የሚበራው 🌷🌷 በፍቅር ነውና ሁሌም ፍቅርን እናስቀድም።
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Photo unavailableShow in Telegram
🔥 ተወዳጁ FIAS777 ከ 1,000 ብር ቦነስ ስጦታ ጋር በቴሌግራም መቷል አሁኑኑ ይቀላቀሉን 🤑
🔴 ስልኮን ብቻ በመጠቀም በወር እስከ 30,000 ብር ተከፋይ ይሆናሉ 😱
✅ የFIAS777 ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 1,000 ብር ስጦታ በተጨማሪም 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ በየቀኑ የ 100 ብር ቋሚ ክፍያ
✅ ዛሬውኑ ይጀምሩ ስኬትን ከ Fias777 ጋር ያጣጥሙ 🔥
🔥 ከስር ባለው ሊንክ ቦቱን ያስጀምሩ👇👇
https://t.me/Fias777_bot?start=r00493586744
https://t.me/Fias777_bot?start=r00493586744
Watch "የፍቅር ሳይኮሎጂ" on YouTube
https://youtube.com/channel/UCarRUHId4knX6_0nSafQniw
የማብድ ቢመስለኝ ፣ ድንገት አንቺን ሳጣ
አረቄ ቤት ሔጄ ፣ አረቄ ስጠጣ
አንድ ግጥም ሰማሁ
ፍቅርሽን ከልቤ ፣ ነቅሎ የሚያወጣ፡፡
ያውም መንገድ በሚል...
ለመንገደኛ ሰው ፣ ሰካራም የፃፈው
እዛ ጋ ቁጭ ብሎ...
"ከዳችኝ" እያለ ፣ የሚለፈልፈው
መንገድ የሚል ግጥሙ ፣ ጆሮዬን ገረፈው፡፡
ጆሮዬ ሲገረፍ ፣
ጠባሳ ጣለብኝ ፣ ግጥሙን እንዳልረሳ
"መንገድ አያደርስም
መንገድ አይመልስም ፣ እግር ካልተነሳ!!!"
እያለ ይገጥማል...
ደጋግሞ ደጋግሞ ፣ ሌላ አይናገርም
እሱም ልክ እንደኔ ...
አንዷን በመሔዷ ፣ ሳያጣት አይቀርም፡፡
ብቻ ሰክሪያለሁ
ለመንገደኛ ሴት ፣
የተፃፈ ግጥምን ፣ ጆሮዬ ያደምጣል
መሔድሽን ያየ
እንደሌሌሽኝ ሲያውቅ ፣ ሊኖረኝ ይመጣል
ይህ ነው መንገድ ማለት!
የሰካራም ግጥምን ሰክሬ ስረዳው
ማፍቀር ሳይሆን ለኔ ፣ መርሳት ነው ሚጎዳው !!
╔═══❖•🌺🌸•❖═══╗
🥰የፍቅር ቃና🥰
╚═══❖•🌺🌸•❖═══