Pastor Daniel Walelign
Open in Telegram
541
Subscribers
No data24 hours
+17 days
-330 days
Posts Archive
ለፋሲካ በዓል አገልጋዮቻችንን እና ሌሎች ወገኖችን ለማሰብ ባዘጋጀነው የአብሮነት ጥሪ መሳተፍ የምትፈልጉ ሁሉ ከታች በሚገኘው አድራሻ እንድትጠቀሙ አደራ እንላለን
+251 91 169 1984
+251 91 188 3832
ጋፕስ ዓለም አቀፍ አገልግሎት
ንግድ ባንክ
1000597069198
አዋሽ ባንክ ቦሌ ቅርንጫፍ
01304047455600
አቢሲኒያ ባንክ
163390833
ብርሀን ብንክ
2600010029033
በውጭ ሀገር ለምትገኙ
Gaps International ministries
Bank of America
Zelle /Cash App/PayPal
2067507477
አጥንቱ ውስጥ በበቀለ ዕጢ እየተሰቃየ ያለው አገልጋይ/በኃኪም የሦስት ወር ጊዜ ነው ያለህ ተብያለው
ሙሉዉን መልእክት ለመመልክት ሊንኩን ይጠቀሙ
https://youtu.be/HcR_p7tLwaw?si=G5nn7qprtHZMCVgz
የራሳው የወንጌል አርበኛ ክፍል 2
ወንጌል መስበካችንን ሊያስቆመን የሚችል ኃይል የለም
ሙሉውን ለመመልከት ሊንኩን ይጫኑ
https://youtu.be/UZfwgjFQ-oU?si=VJcdrnhRvs7mvHYd
+3
የተወደደው ኢንጂነር ፓ/ር ልዑለቃል ካሴ የፓ/ር ዘነበች ገሠሠ ባለቤት ወደ ሚወደው ጌታ ሄዷል
ፈገግታ የማይለየው ፣ ትህትና መታወቂያው ፣ በስራው ትጉ፣ ለልጆቹ እጅግ መልካም አባት፣ ለጓደኞቹ የህይወት ምሳሌ እና ለትዳር አጋሩ ለፓ/ር ዘነበች ገሠሠ እውነተኛ ረዳት እና የአገልግሎቷ ብርታት የሆነው ኢንጂነር ፓ/ር ልዑለቃል ካሴ ወደ ሚወደው እና በፍጹም ንጽህና እና በማይበርድ ፍቅር ወዳገለገለው ጌታ መሄዱን ከባለቤቱ ከፓ/ር ዘነበች የሰማሁት በማለዳ ነበር
ፓ/ር ዘነበች ከህንድ እጅግ በሚያሳዝን ቃል በእምባ :-
" ዳዲ ጥሎኝ ወደጌታ ሄደ" አለችኝ በእውነት ልቤ እጅጉን አዘነ
ዛሬ ታላቅ ወንድማችንን ኢንጀነር ፓ/ር ልዑለቃል ካሴን አጥተናል እጅግ አዝኛለሁ
ኢንጂነር ለህትመት የበቁ ሦስት መጽሐፎችን አበርክቶልን ወደ ሚወደው ጌታ ሄዷል
" አክሊል" የመጀመሪያ መጽሐፉ ነው እንደፃፈልን አክሊሉን ሊቀበል ወደ ጌታ ሄዷል
ሁለተኛ መጽሐፉ "የራዕይ መጽሐፍ እኔ እንደተረዳሁት "
የሚል ነበር የተረዳውን ጽፎልን እሱ ግን ወደ ጌታው ሄዷል
ሦስተኛው መጽሐፍ በቅርቡ ያስመረቀው "ይመለሳል" የሚል የጌታ ዳግም ምጽአት የሚተርክ ድንቅ መጽሐፍ አበርክቶልን ከእሱ ጋር ሊመለስ ቀድሞን ሄዷል
1ኛ ተሰሎንቄ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።
¹⁸ ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
መጽናናት ለፓ/ር ዘነበች ገሠሠ ፣ ለልጆቻቸው ፣ ለህይወት ምንጭ እየሱስ ቤ/ክ አባላት እና አገልጋዮች እንዲሁም ለወዳጅ ዘመዶቹ ሁሉ እንዲሆን እንመኛለን
ነገ እሑድ 7:00 ሰዓት ቦሌ ኤርፖርት የሚደርሱ ሲሆን ቀብር ሰኞ መሆኑን እንገልጻለን ሰዓቱን ነገ እናሳውቃለን
ሼር
