en
Feedback
ኦርቶዶክሳዊ ቅዱሳት ሥዕላት: Ethio Icons

ኦርቶዶክሳዊ ቅዱሳት ሥዕላት: Ethio Icons

Open in Telegram

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱሳት ሥዕላት ዙርያ ስለታሪካቸው፣ ሃይማኖታዊ ትርጉማቸው፣ አሣሣል መረጃ የሚያገኙበት ቦታ፡፡ A channel that discusses about icons of ethiopian orthodox tewahido church. Contact for questions @shihaile or ethioicons@gmail.com or www.ethioicons.wordpress.com

Show more
4 970
Subscribers
+324 hours
+247 days
+6130 days
Posts Archive
በእግዚአብሔር ቸርነት ከአራት ዓመታት በኋላ ፌስቡክ ገጼ ተመልሶለኛል። በእውነቱ ከስንት ወዳጆቼ ጋር እንዳለያየኝ መሰላችሁ። ስለሁሉም እግዚአብሔር ይመስገን። በተጨማሪም ከ20,000 በላይ ተከታታዮች የነበሩትና ብዙ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ኦርቶዶክሳዊ ቅዱሳት ሥዕላት: Ethiopian Holy Icons ገጼ ተለቆልኛል። በቀጣይ በፌስቡክ ገጹ ላይም ተከታታይ ትምህርቶችን የምለቅ ይሆናል። ፌስቡክ የተወሰነ ጠብቅ እያለኝ ነው የበለጠ secure account ለማድረግ። ግን በfb ተመልሰናል ለማለት ነው።

እንኳን ለእመቤታችን የፍልሰታ ጾም አደረሳችሁ። ጾሙን የበረከት ያድርግልን። ወድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦችና የክርስቶስ አካላት የሆናችሁ ኦርቶዶክሳዊን በቤተሰብ ላይ በገጠመኝ ከባድ ችግር እንዳቀድኩት ት
እንኳን ለእመቤታችን የፍልሰታ ጾም አደረሳችሁ። ጾሙን የበረከት ያድርግልን። ወድ የዚህ ቻናል ቤተሰቦችና የክርስቶስ አካላት የሆናችሁ ኦርቶዶክሳዊን በቤተሰብ ላይ በገጠመኝ ከባድ ችግር እንዳቀድኩት ትምህርቶችን ባለፉት ወራት አላስተላለፍኩም። ቃለ በገባሁት ጊዜ ትምህርቱን ባለማቅረቤ ይቅርታ እጠይቃለሁ። በመደወልና በመልእክት ደኅንነቴንና አጠቃላይ ትምህርቱን በተመለከተ አሳስቧችሁ ለጠየቃችሁኝ ወንድምና እህቶች እግዚአብሔር ያክብርልኝ። እግዚአብሔር ከረዳኝ በዚህ ወር መጨረሻ አሊያም በቀጣይ ዓመት መስከረም መግቢያ ላይ አስቀድሞ መርሐግብር የተያዘላቸው ትምህርቶችን ጨምሮ አዳዲስ በቅዱሳት ሥዕላት ዙርያ ትምህርቶችን የምለቅ ይሆናል። ኃይለኢየሱስ ብላችሁ በጸሎት አስቡኝ። ሠዓሊ ኃይለ ማርያም ሽመልስ

ሥዕለ ሕንጸታ ለቤተ ክርስቲያን ወቅዳሴ ቤታ ለማርያም በሠዓሊ ኃይለማርያም ሽመልስ ስለ ሥዕሉ ምስጢር ለማወቅ ከፈለጉ @ethioicons ያገኛሉ። ከወደዱ ለሌሎች ማጋራት ይችላሉ።

ሥዕለ ሕንጸታ ለቤተ ክርስቲያን ወቅዳሴ ቤታ ለማርያም የእመቤታችን ሥዕል በሀገራችን በብዙ ሕብርና ምሳሌ ተሥሏል። ከፍጡራን ወገን በቤተ ክርስቲያን በዓይነትም ይሁን በብዛት እንደ እመቤታችን የተሣለ የለም። የተሣሉትንም ስንመለከት በልዩ ትኩረት የሕይወት ታሪኳን ለምሳሌ የነገረ ማርያም ብራና እና የቤተ መቅደስ ግድግዳዎች። እንዲሁም የፈጸመቻቸው ተአምራት በመጻሕፍት ውስጥ ሥዕሎቿ ይገኛሉ። ለምሳሌ ጉንዳ ጉንዶ ማርያም የሚገኘው ተአምረ ማርያም ለዚህ እንደ ማሳያ ነው። ይሁን እንጂ በየዓመቱ ከሚከበሩት ዐበይት በዓላቶች መካከል እምብዛም የማይሳለው የሕንጸታ እና ቅዳሴ ቤታ ሥዕል ነው።  ይህ ደግሞ በጣም ከሚያሳዝኑኝና ከሚያስቆኙኝ ጉዳይ ነበር። በዚህ ዓመት  በእግዚአብሔር ቸርነት ግን ተሥሏል። በዚህ ቪድዮም ስለ ሥዕሉ ማብራሪያ ተቀምጧል። https://youtu.be/uRc6C2GimEs?si=4Kib2EqCmyxNFC8U

እንኳን ለእመቤታችን ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ። በዓሉን ታሳቢ ያደረገ ከሰዓታት በኋላ ይጠብቁን።
እንኳን ለእመቤታችን ዓመታዊ በዓል አደረሳችሁ። በዓሉን ታሳቢ ያደረገ ከሰዓታት በኋላ ይጠብቁን።

​ በቤቷ ተወልደን በእቅፏ ያደግን ልጆቿ ፍቅሯን ቀምሰናልና ኑ እናታችን ቅድስት ቤተክርስቲያን የምትከብርባትን ልዩ ቀን በዓል እናድርጋት! 🙏 ኑ እናመስግናት ! 🙏 ኑ ከፍ ከፍ እናድርጋት ! በእ
በቤቷ ተወልደን በእቅፏ ያደግን ልጆቿ ፍቅሯን ቀምሰናልና
ኑ እናታችን ቅድስት ቤተክርስቲያን የምትከብርባትን ልዩ ቀን በዓል እናድርጋት!
🙏 ኑ እናመስግናት ! 🙏  ኑ ከፍ ከፍ እናድርጋት !
በእሷም ደስ ይበለን ሐሴትንም እናድርግ ! እንደ አባ ጊዮርጊስም 🤲 "እናታችን ቅድስት ቤተክርስቲያን 🤲   ሆይ ለምኚልን" እንበላት !
💠 የቅድስት ቤተክርስቲያን በዓል 🗓 ሰኔ 20 / 2018 ዓ. ም 🕖 ከቀኑ 8:00 📍 ቦሌ መድኃኔዓለም አዳራሽ
ለመርሐግብሩ ሊንኩን በመጫን አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ !! 👇👇👇 https://tickets.hamereberhan.org/e/bete-krstian

ዐውደ ርእዩ ለ15 ቀን እስከ ሰኔ 21 ይቆያል። መሔድ የምትፈልጉ አፍሪካ ሕብረት አጠገብ ያለው ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ትምህርት ቤት አዳራሽ 3ኛ ፎቅ አዳራሽ መጎብኘት ይችላሉ። ከጠዋቱ 2:00- ምሽቱ 2:00 ይቆያል።

መሳተፍ ለምትፈልጉ ልንጀምር ስለሆነ በሊንኩ ገብታችሁ መሳተፍ ይቻላል።

እንኳን ለብርሃነ እርገቱ አደረሳችሁ በዓሉ የፍቅርና የሰላም ያድርግልን።
አምላክ በእልልታ እግዚአብሔር በመለከት ድምፅ አረገ። ዘምሩ ለአምላካችን ዘምሩ ዘምሩ ለንጉሣችን ዘምሩ። መዝ. 46:5-6
ጥንታዊ እና ዘመን ተሻጋሪ ከሆኑ የቅዱሳት ሥዕላት መካከል የተወሰኑትን የዕርገት ሥዕሎችን እነሆ። ነገ አርብ ግንቦት 14፣ 2018 ዓ.ም.እነዚህን እና ሌሎች ዘመን ተሻጋሪ ሥዕሎች ስለሚሰሩባቸው ቀለማት ትምህርት ይጀመራል። ለመካፈል ሊንክ ሊንክ https://meet.google.com/cdq-wgac-drh ሰዓት፦ 2:00- 3:30 ማታ ⏰🌙 በሰዓት መገኘት ወሳኝ ሲሆን፤  ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ሰው አንቀበለም⏰🚫።

<<ዕቅበተ እምነት በእንተ ቅዱሳት ሥዕላት>> ቨርቹዋል ሌክቸር (online iconography lecture series) 🖼️🌍 ቅጽ 1 ክፍል 3 ርእስ:- የቤተ ክርስቲያን ሠዓሊ
<<ዕቅበተ እምነት በእንተ ቅዱሳት ሥዕላት>> ቨርቹዋል ሌክቸር (online iconography lecture series) 🖼️🌍 ቅጽ 1 ክፍል 3 ርእስ:- የቤተ ክርስቲያን ሠዓሊ ስለሚጠቀምባቸው ቀለማት ታሪክ፣ ባሕርያት፣ ትርጉሞች ክፍል ፩ 📜⛪️ ቀን፦ ግንቦት 14 2018 📅 ሰዓት፦ 2:00- 3:30 ማታ ⏰🌙 በኃይለ ማርያም ሽመልስ ( ሠዓሊ፣ በቅዱሳት ሥዕላት ዙርያ መጻሕፍት አዘጋጅ፣ አማካሪ፣ ጥናትና ሒስ አድራጊ ) 🎨📚 በሰዓት መገኘት ወሳኝ ሲሆን፤  ከ15 ደቂቃ በኋላ የሚመጣ ሰው አንቀበለም⏰🚫። ሊንክ https://meet.google.com/cdq-wgac-drh
ይጠቀማል ብለው ካመኑና ከወደዱ ለሌሎች ማጋራት ይችላሉ📲🔄
ቅዱሳት ሥዕላትን በተመለከተ ለጥያቄ፣ አስተያየት 📩 ሠዓሊ ኃይለማርያም ወይም ☎️ 0913052824 ላይ ያግኙን። ++++++⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️+++++++++ ትውፊቱን የጠበቁ ቅዱሳት ሥዕላትን ለማግኘት ቤተሰብ ይሁኑ። ቤተሰብ ለመሆን በፈለጉት መንገድ መቀላቀል ይችላሉ👨‍👩‍👧‍👦🤝                  👇👇👇👇👇👇 YouTube 📺 || website 🌐  ||  Telegram✉️|| Facebook📘  || Instagram📸 || Tiktok🎵 ++++++++⛪️⛪️⛪️⛪️+++++

ግንቦት 7-በሹመቱ 47 ዓመት ሲኖር 15ቱን በስደትና በእስራት ያሳለፈውና በኒቅያ ጉባኤ አርዮስን የረታው ሐዋርያው ቅዱስ አትናቴዎስ ዕረፍቱ ነው፡፡ እርሱም ለእኛ ለኢትዮጵያውን የመጀመሪያውን ጳጳሳች
ግንቦት 7-በሹመቱ 47 ዓመት ሲኖር 15ቱን በስደትና በእስራት ያሳለፈውና በኒቅያ ጉባኤ አርዮስን የረታው ሐዋርያው ቅዱስ አትናቴዎስ ዕረፍቱ ነው፡፡ እርሱም ለእኛ ለኢትዮጵያውን የመጀመሪያውን ጳጳሳችንን አቡነ ሰላማ ከሣቴ ብርሃንን የሾመልን ነው፡፡ የቅዱስ አትናቴዎስ በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን። አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር።