Health information Technology
Open in Telegram
HIT will improve individual patient care, but it will also bring many public health benefits.
Show more377
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለአዲስ አበባ የጤና መረጃ ባለሙያዎች
የአዲስ አበባ ፐብሊክ ስርቪስ አዲስ ባስጠናዊ የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት ክፍያና አፈጻመር ባወጣው መመርያ ከነሐሴ አንድ ተግባራዊ እንዲደረግ የሚል በመሆኑ ባልችሁበት ዲፓርትመንት (የህክምና ጥራት፣ ቁጥጥር አገልግሎት ) በኩል ዲዩቲ የተፈቀደ በመሆኑ ከወዲሁ ግንዛቤ እንዲኖራችሁ እንላለን።
#EHITPA
#ማህበሩ
ለመረጃ ለትምህርት ፈላጊዎች ጤና ሚንስቴር ይህን ደብዳቤ አዘጋጅቶ ለዩኒቨርቲዎች ልኳል፣ ፓስት ቤዚክ የሚስጡ ከስድስት ያላነሱ ዩኒቨርቲዎችን ሪጅስትራር መረጃ ማግኘትና ዕድሉ መጠቀም ያስፈልጋል።
ዞን ወረዳ ያላችሁ በሙሉ ይህን ዕድል ለመጠቀም መረጃ ተለዋወጡ፣
!!እንኳን ለ 2015 በሰላም በጤና አደረሳቹ!!
🔰 በዓሉ የሰላም ፣ የጤና እና የፍቅር ይሆንላቹ ዘንድ በማህበራችን ስም መልካም ምኞታችንን እንገልፃለን!!
🌼🌼 መልካም አዲስ አመት 🌼🌼
ጎንደር ዩኒቨርቲ ማህበረሰብ ከመምህራን ባለሙያዎች የተሰበሰበ የአባልነት ክፍያ። እንኳን ደህና ተቀላቀላችሁን።
#አብርሃም HI department Head ትልቅ ስራ ነው በርቱ። እንደ ማህበሩ UoG አስተባባሪ ወደፊትም በምትገኙበት የማህበሩ የምርምርና ጥናት ቡድን እጅግ ጠቃሚ policy changer ስራ እንደምትሰሩ እንተማመናለን።
ጎንደር ዩኒቨርቲ ማህበረሰብ ከመምህራን ባለሙያዎች የተሰበሰበ የአባልነት ክፍያ። እንኳን ደህና ተቀላቀላችሁን።
#አብርሃም HI department Head ትልቅ ስራ ነው በርቱ። እንደ ማህበሩ UoG አስተባባሪ ወደፊትም በምትገኙበት የማህበሩ የምርምርና ጥናት ቡድን እጅግ ጠቃሚ policy changer ስራ እንደምትሰሩ እንተማመናለን።
ከዚህ ቀደም በዚህ መልክ በውስጥ መስመር አናግርንካል በተጨማሪም UoG HI Head አተባባሪ አብርሃምን ማናገር ትችላለክ።
የማህበራችን ስልጤ ዞን አስተባባሪ ሰበኸዲን እንኳን ወደ ማህበራችን በድጋሚ ተቀላቀከልከ💪 ምሳሌዎች ቀጥሉ። 👏👏👏
እንኳን ወደ ማህበራችን ተቀላቀልሽን፣ መታወቂያ ቢሮ ድረስ መተሽ ውስጂ የአባልነት ፎርም ሞልተሽ ከሁለት ጉርድ ፎቶ አንድ ለፎርም፣ አንድ መታወቂያ ይዘሽ እንድትመጪ። 👏👏👏
ሰላም የዚህ ወር ታላቅ የአባልነት ንቅናቄ ጀምረናል💪
ከዚህ በፊት አባል የነበራችሁም ያልነበራችሁም በሙሉ 👇
ለመመዝገቢያ
ለወርሐዊ ክፍያ
ለመታወቂያ
👉ጥቅል 300 birr
1000387120592 ንግድ ባንክ ቁጥር በቀጥታ ወይም በCBE birr በማስገባት ደረሰኝ ወይም ስክሪን ሹት መላክ ይቻላል።
ማሳሰቢያ
መታወቂያና ፎርም አዲስ አበባ የምትገኙ ቢሮ ድረስ መታችሁ መውሰድ ትችላላችሁ፤ ክልል ያላችሁ በዞን ተጠሪዎች በኩል ማግኘት ትችላላችሁ።
አባል እንሁን
ሙያችንን እናሳድግ
ሙያችንን እናስከብር💪
እንዳት ከረማችሁ
አባል ሁኑ ማህበሩን ተቀላቀሉ ማለት በብዙ መንገድ ባለሙያው እንዲጠቀም ለማስቻል ነው የአባል መዋጮ ተሰብስቦ ለቢሮ ኪራይ እንዲሁም ለአነስተኛ ወጪዎች ለማዋል እና ከዚህ ጋር በቀጥታ መብት እና ግዴታን ለማስጠበቅ በሚቻልባቸው መንገዶቹ ሁሉ ለመጠቀም የምርምር የጥናት ስራዎችን ለመስራትም ነው።
ስለዚህ ማንኛውም HIT HI professionals ሁሉ አባል መሆን ይጠበቅበታል።
ስለዚህ በማህበረ አካውንት 300 birr በመክፈል አባል ይሁኑ ወይም በወር 30 birr ማለት ነው። ከማይካቶ ዋጋ ባነሰ በመክፍል ሙያችንን መብታችንን ማሳደግ እንዲችል ማህበሩን እንቀላቀል።
