Ethiopia Immigration And Citizenship Service
Open in Telegram
9 040
Subscribers
No data24 hours
-167 days
-10630 days
Posts Archive
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹ከፓስፖርት ጋር ለተያያዘ አገልግሎት ፈላጊዎች ኢምግሬሽን መሰለፍ ድሮ ቀረ ጊዜዎትን ይቆጥቡ
በ ቤትዎ ሆነዉ ቀጠሮ ያስይዙ።
✔️ፖስፖርት ለማሳደስ
✔️አዲስ ፖስፖርት ለ ማዉጣት
✔️ለ ጠፋ ፓስፖርት
✔️የ ስም እና የ እድሜ ቅያሪ አገልግሎት ከፈለጉ 0944311346
0900577529 ይደውሉ
1⃣4⃣3⃣PassportService
🇪🇹ዉድ ደንበኞቻችን
ቀደም ሲል እንሰጥ የነበረዉን የ ኦን-ላይን ፓስፖርት አገልግሎት በተቀላጠፈ መንገድ መስጠታችንን እየገለፅን፤በፋጥነት ይህንኑ እድል እንድትጠቀሙ በአክብሮት እናሳዉቃለን።
🏁አዲስ አበባ
ክልል ላይ አገልግሎት የሚሰጡበት ቦታዎች
🏁ድሬዳዋ
🏁 አዳማ
🏁 ጅማ
🏁ባህርዳር
🏁ደሴ
🏁ሀረር
🏁ሰመራ
🏁ሀዋሳ
🏁 ሆሳህና
በ 0900577529
0944311346 ይደዉሉ
Dear Clients⚡️⚡️⚡️
We are Very happy to inform you that,We are doing the online passport service appointment Efficiently,Hence We Sincerely Encourage all Of You to Seize this opportunity in the earliest possible time.
📞☎️ 0944311346
0900577529
ለ በለጠ መረጃ Join Our Telegram Channel https://t.me/Ethiogood
And Group
@ShopGraphics143
1⃣4⃣3⃣PassportService
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹ከፓስፖርት ጋር ለተያያዘ አገልግሎት ፈላጊዎች ኢምግሬሽን መሰለፍ ድሮ ቀረ ጊዜዎትን ይቆጥቡ
በ ቤትዎ ሆነዉ ቀጠሮ ያስይዙ።
✔️ፖስፖርት ለማሳደስ
✔️አዲስ ፖስፖርት ለ ማዉጣት
✔️ለ ጠፋ ፓስፖርት
✔️የ ስም እና የ እድሜ ቅያሪ አገልግሎት ከፈለጉ 0944311346
0900577529 ይደውሉ
1⃣4⃣3⃣PassportService
🇪🇹ዉድ ደንበኞቻችን
ቀደም ሲል እንሰጥ የነበረዉን የ ኦን-ላይን ፓስፖርት አገልግሎት በተቀላጠፈ መንገድ መስጠታችንን እየገለፅን፤በፋጥነት ይህንኑ እድል እንድትጠቀሙ በአክብሮት እናሳዉቃለን።
🏁አዲስ አበባ
ክልል ላይ አገልግሎት የሚሰጡበት ቦታዎች
🏁ድሬዳዋ
🏁 አዳማ
🏁 ጅማ
🏁ባህርዳር
🏁ደሴ
🏁ሀረር
🏁ሰመራ
🏁ሀዋሳ
🏁 ሆሳህና
በ 0900577529
0944311346 ይደዉሉ
Dear Clients⚡️⚡️⚡️
We are Very happy to inform you that,We are doing the online passport service appointment Efficiently,Hence We Sincerely Encourage all Of You to Seize this opportunity in the earliest possible time.
📞☎️ 0944311346
0900577529
ለ በለጠ መረጃ Join Our Telegram Channel https://t.me/Ethiogood
And Group
@ShopGraphics143
1⃣4⃣3⃣PassportService
+2
ከሲቪል ምዝገባ ጋር በተያያዘ የሚታዩ የጥራት ችግሮችን ለመፍታት ከክልሎችና ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ 228 የክብር መዝገብ ሹሞች ስልጠና ተሰጠ።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋር፣ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልሎችና ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ ወንድ 159 ሴት 69 ድምር 228 የክብር መዝገብ ሹሞችና አስተባባሪዎች በሲቪል ምዝገባ መሰረታዊ ጉዳዮች እና በመረጃ ምንነት፣ጥራትና አጠባበቅ ላይ የመጀመሪያ ዙር ስልጠና ሰጠ።
ስልጠናው በአዳማ፣ በጎንደር፣ በኮምቦልቻና በአሶሳ የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ዋና ዓላማም ከሲቪል ምዝገባ የሚገኘው መረጃ ጥራት ያለው እንዲሆንና ለሚፈለገው አላማ እንዲውል የሚያስችል ግንዛቤ ለመፈጠር እና የክብር መዝገብ ሹሞች በምዝገባ ሂደት የሚፈጥሯቸው የአመዘጋገብ ክፍተቶችን በማሳየት በተቻለ ፍጥነት የሚስተካከሉበትን ሁኔታ ለማመቻቸት እንደሆነ ተገልፆል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ በማንዋል እየተካሄደ የሚገኘው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ወደ ዘመናዊ ቴክኖሎጅ ምዝገባ ስርዓት በመሸጋገር ላይ እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን አሁን ላይ ያለው ምዝገባ እንደ አገር ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ጥራት ያላቸው መረጃዎችን ከማመንጨት አንጻር ውስንነት እንዳለው በመገንዘብ በሁሉም መዝጋቢ ተቋማት የዲጂታል ምዝገባ ስርዓት በፍጥነት መጀመር እንዳለበት ተነግሯል።
ስልጠናው በ2ኛ ዙር በተለያዮ ክልሎችና ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠውን የወሳኝ ኩነት አገልግሎት ቀልጣፋና ጥራት ያለው እንዲሆን እንደሚያግዝ ተጠቁሟል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
ጅማ፣ ባህር ዳር እና ሀዋሳ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ጽ/ቤቶቹ በሚያወጡት ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Ethiogood
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
ዉድ የ ፓስፖርት አገልግሎት ደንበኛዎቻችን በ ማስቀደም እንኳን ለ አዲሱ አመት በ ሰላም አደረሳቹ እያልን በ አዲሱ አመትም ከ ዘንድሮ በ ላቀ ሁኔታ ከፓስፖርት ጋር ለተያያዘ ጥያቄዎ አገልግሎት ለ መስጠት ዝግጅታችንን ማጠናቀቃችንን ስንገልፅ በ ደስታ ነዉ። 🗼🗽 ✈️✈️ በ አዲሱ አመት ወደ ዉጭ ሀገራት ለ ስራ፣ለ ትምህርት፣ለ መዝናናት መሄድ አስበዋል?
እንግዲያዉስ ለ ዚህ ሁሉ ፓስፖርት ማዉጣት እንዳለቦት ያዉቃሉ?
📯🔉🔊ፓስፖርት ፈላጊዎች ኢምግሬሽን መሰለፍ ድሮ ቀረ ጊዜዎትን ይቆጥቡ በ ቤትዎ ሆነዉ ቀጠሮ ያስይዙ።
✔️ፖስፖርት ለማሳደስ
✔️አዲስ ፖስፖርት ለ ማዉጣት
✔️ለ ጠፋ ፓስፖርት
✔️የ ስም እና የ እድሜ ቅያሪ አገልግሎት ከፈለጉ በ 0944311346
0900577529 ይደውሉ።
አገልግሎቱን የ ምንሰጥባቸዉ ከተሞች
🏁አዲስ አበባ
🏁ድሬዳዋ
🏁 አዳማ
🏁 ጅማ
🏁ባህርዳር
🏁ደሴ
🏁ሰመራ
🏁ሀዋሳ
🏁 ጅጅጋ
Dear Clients First of all we would like to say happy Ethiopian New year
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻
We are Very happy to inform you that,We are doing the online passport service appointment Efficiently and it will continue in better performance for the new year.
Call Us On 📞☎️ #0944311346
#0900577529
ለ በለጠ መረጃ Join Our Telegram Channel https://t.me/Ethiogood
Passport Tip:-
~~~~
ፓስፖርቶን በ ጥንቃቄ ይያዙ መንግስት አዲስ ባወጣው ህግ መሰረት የ ጠፋ ፓስፖርት ዋጋ 13000 ብር ሆኗል ግን በ ህይወት አጋጣሚ አያርገዉ እና ፓስፖርቶን ሊጥሉ ይችላሉ እና የ ሚመጣዉን መጉላላት ለ መቀነስ የፓስፖርቶን ፊት ለ ፊት ፔጅ ማለትም ስለ እናንተ ሚገልፀዉን ገፅ ፎቶ አንስታቹ አስቀምጡ።
1⃣4⃣3⃣ Passport Service
ከነሐሴ 07/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/Ethiogood ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3፡00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:https://t.me/Ethiogood https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
ከነሐሴ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፖርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram:https://t.me/Ethiogood
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/
ከሐምሌ 01/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን በቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/Ethiogood ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3፡00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Ethiogood
ከሰኔ 28/2016 ዓ.ም ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ቅዳሜ ከጠዋቱ 3:00-6:30 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
——
Telegram: https://t.me/Ethiogood
