495
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-430 days
Posts Archive
ውድ ወላጆች
ቀደም ሲል ባሳወቅናችሁ መሠረት ትምህርት ቢሮ ባወጣው የተማሪ ምዝገባ መረሃ ግብር ከሐምሌ 1-15/11/2016 ዓ.ም ምዝገባ ሲደረግ የቆየ ሲሆን ያልተመዘገቡ ነባር ተማሪዎች በመኖራቸው ምዝገባውን አራዝመን ተማሪዎች ስንመዘግብ ቆይተናል።
የመጨረሻው የምዝገባ ቀን ሐምሌ 30/11/2016ዓ.ም መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ ቀን ውጪ ለሚመጡ ወላጆች ት/ቤቱ ሀላፊነት የማይወስድ መሆኑን እናስገነዝባለን።
የት/ቤቱ አስተዳደር!
