ሰራዊት ትግራይ
Open in Telegram
https://vot-online.com TDF / Voice of Tegaru / Official Telegram Channel. https://www.youtube.com/c/HAQIMEDIA
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
7 743
Subscribers
-224 hours
-167 days
-7430 days
Posts Archive
7 743
የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ መግለጫ
-----
መስከረም 3, 2015 ዓ/ም ትግራይ ቴሌቭዥን፥
የፋሽስቱ ብዱን እና አምባገነኑ ኢሳያስ ሰራዊት ትግራይን ለመቆጣጠር በ3ቱ ምዕራፍ ያካሄዱት መጠነ ሰፊ ጥቃት ሙሉ በሙሉ መክሸፉን የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ አስታውቀዋል።
የሰራዊቱ ዋና አዛዥ ዛሬ መስከረም 3, 2015 ዓ/ም ከሰዓት በፊት በሰጡት መግለጫ እንደስታወቁት በተካሄዱት ውግያዎች ከአሁን በፊት ባልታየ መልኩ ከፍተኛ የጦር መሳርያ የተማረከበት ነው ብሏል።
የትግራይ ሰራዊት የመከላከል እርምጃ ዓላማው፣ የፋሽስቱ ቡድን ተገዶ ወደ ሰላም እንዲመጣ ማድረግ ነው ያሉት ዋና አዛዡ፣ የትግራይ መንግስት እና ህዝቡ አሁንም ለሰለም ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የትግራይ ሰራዊት ዋና አዛዥ ተጋይ ታዳሰ ወረደ ሙሉ መግለጫዉን ይዘን እንቀርባለን ይጠብቁን።
https://tigraitv.com/የትግራይ-ሰራዊት-ዋና-አዛዥ-ተጋይ-ታዳሰ-ወ/
7 743
#Zara - ወቅታዊ ጉዳዮችም ፕሮግራም ዛሬ ምሽት አይኖረንም።
ነገ እጅግ ወሳኝ በሆኑ ጉዳዮች በጠዋቱ የምታዩት እና የምትሰሙት መረጃ ይኖረናል። እንዳያመልጣችሁ።
ዛሬ ሳትሰሙት ማደር የሌለባችሁ ነገር አለ። አብይ 18 ክ/ጦር ያሰለፈበት ደደቢት ግንባር completely መሸነፉ። አዛዦችን ለማትረፍ የጀልባ ባለሞያዎችን ወደ ተከዘ ቢልክም ''ማእበሉ ከባድ ነው፤ ለጀልባ አይመችም።፣ በTDF እንመታለን፤ አንችልም ብለው አዛዦችን መታደግ ሳይችል ቀርቶ አዛዦች በአርሶአደር ጭምር በሰላም እየተማረኩ ውለዋል።
የምርኮኛ ቁጥር የሰሞኑ የደቡብ ግንባርን ያስንቃል። ሽረ ከአቅሟ በላይ በሻዕቢያና ኢትዮጵያ ምርኮኛ ሞልታለች።
