Striving Muslimah
If You have any comment @hijabi_habesha @Jumanaah
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
172
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Show all...
Sign the Petition
Impose Financial and Military Sanctions on Israel for War Crimes
ነብዩ ሙሐመድ (ሰዐወ) በአንድ ወቅት ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ሳሉ እንዲህ በማለት ጠየቁ "ከናንተ መካከል ዛሬ የፆመ አለን?" አቡበከር ሲዲቅ (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ቀጥለውም "ከናንተ መካከል ዛሬ ሰደቃ የሰጠ አለን?" ሲሉ ጠየቁ አሁንም አቡበከር (ረዐ) "እኔ" ሲሉ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ ከናንተ መካከል ጀናዛን የቀበረ አለን?" ሲሉ አስከትለው ጠየቁ፣ ለሶስተኛ ጊዜ "እኔ" ሲሉ አቡበከር አስሲዲቅ መለሱ። ነብያችን (ሰዐወ) "ዛሬ የታመመን የጠየቀ አለ?" ሲሉ ጠየቁ። የዋሻው እግረኛ፣ የነብያችን ምትክ፣ ኸሊፋው አቡበከርም በድጋሜ "እኔ" አሉ። ይህን ጊዜ ነብያችን ዐሰወ ፈገግ አሉ እና እንዲህ አሉ "እነዚህ አራት መልካም ተግባራት በአንድ ቀን አንድ ሰው ላይ አይሰበሰቡም ሰውየው የጀነት ካልሆነ በቀር።" ምን ያማረ ብስራት ነው? ሱብሃነሏህ!
ታድያ ይህን የመልካም ተግባራት በዚህ በተከበረው ወር በአንዱ ቀን ተሰብስበን እናሳልፈው ዘንድ ነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ ለሁለተኛ ጊዜ "የአቡበከር ውሎ 2" በማለት ሰይሞ ኑ! አብረን ሰደቃ እንስጥ፣ አብረን እንፁም፣ አብረን የታመመ እንጠይቅ፣ አብረን በኮተቤ መካነመቃብር ተገኝተን የሞተ ካለ ቀብረን ከሌለም ዘይረን ራሳችንን በማይቀረው ጉዞ ገስፀን በኸይር ተግባራት የታዋበ ውሎ እንዋልና ከቢሻራው እንቋደስ እንላለን።
የፊታችን ቅዳሜ ጠዋት 5:00 በነጃሺ መስጂድ እና መድረሳ
ለመመዝገብ በዚህ ስልክ ይደውሉ
09-27-70-75-98 ፉዐድ ሽፋ
Asselamu Aleykum
Dear brothers/ Sisters
The third round of the 'Minds Pleasure' series presented by Nejashi Mesjid & Mederssa will continue this sunday.
The topic of our discussion is "The higher objectives of Sheria (مقاصد الشريعة).
Speaker: Dr. Idris Mohammed
Jan. 17/2020, 3:30 (local time)
@ Nejashi Mesjid, Megenagna
Intellectual Discussion on the Topic of Imam Abu Hamid Al-ghezali; His Life and Works
Speaker: Mukhtar Hassan
Moderator: Pr. Mohammed Habib
Dec. 20/2020, @3:30
Location: Nejashi Mesjid, Megenagna