2 154
Subscribers
No data24 hours
+47 days
+1930 days
Posts Archive
አዲሱን መሪ ቃላችንን እናስትዋውቃችሁ
“መንዳት መብት ሳይሆን ኃላፊነት ነው!"
የርኆቦት አዲስ ምዕራፍ፦ አዲሱን መሪ ቃላችንን ይፋ እናደርጋለን!
ለባለፉት 21 ዓመታት "በታማኝነት ለሕይወት እንሠራለን!" በማለት አብራችሁን ዘልቃችኋል። በዚህ ጉዟችን በሺዎች የሚቆጠሩ ብቁ አሽከርካሪዎችን አፍርተናል፤ የብዙዎችንም ሕይወት ታድገናል::
ዛሬ ግን፣ ከጊዜው ጋር አብሮ የሚሄድና በአሽከርካሪው ስነ-ልቦና ላይ ትልቅ ለውጥ የሚያመጣ አዲስ መሪ ቃል ይዘንላችሁ መጥተናል:: የርኆቦት የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አዲሱ መለያ፦
"መንዳት መብት ሳይሆን ኃላፊነት ነው!"
ይህ መሪ ቃል ምን ማለት ነው?
መንዳት ፈቃድ ማግኘት ብቻ አይደለም፤ መሪ በያዙ ቁጥር የእርሶን፣ የቤተሰቦን እና የመንገድ ላይ አጋሮቾን ሕይወት የመጠበቅ ታላቅ ኃላፊነት በትከሻዎ ላይ አለ ማለት ነው:: እኛም በርኆቦት ይህንን ኃላፊነት የሚወጣ፣ የሰለጠነ እና አስተዋይ አሽከርካሪን ማፍራት ዋነኛ ግባችን አድርገናል::
ከዛሬ ጀምሮ እያንዳንዱ ተማሪአችን መሪ ሲይዝ "ይህ መብቴ ሳይሆን ኃላፊነቴ ነው" የሚል ስነ-ልቦና እንዲኖረው እናደርጋለን::
ርኆቦት የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ
ለሰላማዊ ጉዞ — በኃላፊነት እንንዳ!
እንኳን ለጌታችንና ለመዳኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት በሰላም አደረሳቹሁ ፈጣሪ ሀገራችንን ሰላም ያድርግልን
አክባሪዎ አምሳሉ አምባው
ከርኆቦት የአሽከርካሪዎች ማሠልጠኛ ተቋም
ርኆቦት የሽከርካሪወች ማሰልጠኛ ተቋም ቡልቡላ ቅርንጫፍ
ህዝብ-1 እና አውቶሞቢል 108ኛ ዙር ሰልጣኞች አቴንዳስ ጠዋት
ህዝብ-1 13/04/2018 ዓ.ም - 08/05/2018 ዓ.ም
አውቶሞቢል 13/04/2018 ዓ.ም - 06/05/2018 ዐ.ም
የአሰልጣኝ ስም አምበሉ ክበር
ተ.ቁ የሰልጣኝ ስም ካታጎሪ ፈረቃ
1 ቢተው ጌትነት አውቶ ጠዋት
2 ትግስት ተስፋየ አውቶ ጠዋት
3 ህይወት ሙሉጌታ አውቶ ጠዋት
4 ለሚራ መሀመድ አውቶ ጠዋት
5 ኢዮኤል ሲራጅ አዉቶ ጠዋት
6 ተውፊቅ ጨኒ ህዝብ-1 ጠዋት
7 ኪሩቤል ጌጡ ህዝብ-1 ጠዋት
8 ሀይማኖት ሰመረ ህዝብ-1 ጠዋት
9 መሀመድ ሰኒ ህዝብ-1 ጠዋት
10 እዮብ ደርበው ህዝብ-1 ጠዋት
ውድ ሰልጣኞቻችን በተለይ መሰናክል ስልጠና ላይ ያላችሁ ከዚህ በላይ የተቀመጡትን ጥያቄዎች በሚገባ ብትሰሩ እና ደጋግማችሁ ብታነቧቸው ትጠቀሙበታላችሁ ጋራጅ እና ድልድይን በመቀጠል እናቀርብላችኃለን
10. ከስምንት ቁጥር ለመውጣት ሙሉ በሙሉ መሪ እስተካክለን ወደ ውጭ የምንወጣው
8. ስምንት ቁጥርን ስንሰራ የትናው ጉቶ ጋር ስንደርስ ነው መሪ ወደ ግራ ሁለት ዙር የምናዞረው
5. አንድ ቁጥርን ሲሰሩ ከጉቶ 2 ወደ ጉቶ 1 ወደኃላ ሲሔዱ መጠቀም ያለቦት ስፖርኪዮ
4. አንድ ቁጥርን እየሰራን ወደ ኃላ ስንመለስ ሁለተኛውን ወይም የመሀሉን ጉቶ ለማየት የምንጠቀመው ስፖርኪዮ የትናውን ነው
3. አንድ ቁጥርን በምንሰራበት ወቅት ወደኃላ ስንመለስ የመጀመሪያ የምናገኘው ጉቶ በኃላ ጎማችን ትክክል ሲደርስ መሪ ወደ የትኛው አቅጣጫ ነው የምናዞረው
2. አንድ ቁጥርን እየሰራን ወደኃላ መመለስ ስንጀምር መጠቀምና መከታተል ያለብን በየትኛው ስፖርኪዮ የቱን ነው
1. በመሰናክል አሰራር ወቅት በአንድ ቁጥር ላይ ምን ያህል ጉቶዎች ይገኛሉ
