የበገና መዝሙር ፯፯፮
Open in Telegram
እግዚአብሔርን በተቀደሱ ቦታዎች አመስግኑት፤ በኅይሉ ጽናት አመስግኑት። በከሃሊነቱ አመስግኑት፤ እንደ ታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት። በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ አመስግኑት፤ በከበሮና በሽብሸባ አመስግኑት፤ አውታር በአለው መሣራያና በእንዚራ አመስግኑት። ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት። እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግነው። ሃሌ ሉያ። መዝሙር ፻፶፥፩-፮
Show more7 614
Subscribers
No data24 hours
+47 days
No data30 days
Posts Archive
7 614
እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዐራተ ሕማሙ፤ ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቤሁ እምደዌሁ። -መዝ ፵፩፥፫እግዚአብሔር በደዌው አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውን ሁሉ በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል። -መዝ 41፥3 The LORD will strengthen him upon the bed of languishing: you will restore his bed in his sickness. -Psalms 41:3 ፬ተኛ መዝሙር ዘመጻጉዕ አምላኩሰ ለአዳም ምስባክ
7 614
እንኳን ለሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ወርኃዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ!!!
ወረብ ዘታኅሣሥ ገብርኤል
ምንጭ፡ https://youtu.be/-h8uuZ5h88c
መልካም በዓል
@begena776
7 614
እንኳን ለመምህረ ዓለም ለአፈ በረከት አፈ መአዛ አፈ ጳዝዮን አፈ መዓር ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ፍልሰተ አጽም በሰላም አደረሰዎ ቅዱሱን ከወደዱት 5 ደቂቃ ብቻ ስጡን የፍቅርዎን መግለጫ ሙሉ ገቢው በጦርነት ምክንያት ጣራው ሳይቀር ፈርሶ በችግር ላይ ላለው ራያ ቆቦ ወረዳ የኤፍራታ (የአረቋቱ) ደብረ መዊዕ ቅዱስ ቂርቆስ እና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ አንድነት ገዳም የሆነውን ዝማሬ Etart media ላይ በመስማት ይደግፉ 👇
ይሄው ሊንክ
https://youtu.be/MBKSklYDrmk?si=EltgbSJvHVCm09cW
ብቻዎን እንዳይሰሙ በአዛኝቷ ከቻሉ ለሙሉ contact ካልሆነ ቢያንስ ይሄን መልእክት ለ10 ሰው ያጋሩልን 🥹
7 614
እንኳን አደራሳችሁ!!!
በዚች ቀን ታላቅና ክቡር የሆን የዓለም ሁሉ መምህር የቁስጥንጥኛ ሊቀ ጳጳስ የዮሐንስ አፈወርቅ ሥጋው የፈለሰበት ነው፨
ስንክሳር የወርኃ ኅዳር 17 ይመልከቱ።
7 614
Repost from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
አስተያየት ለመስጠት፣ የምታነሡትን ጥያቄ ለውይይት ለማቅረብ እንዲሁም ጽሑፎቹን እና መጻሕፍቱን ለማግኘት ከታች በተቀመጠው ሊንክ የቴሌግራም ገጹን ይቀላቀሉ።
👉 https://t.me/+p6k-iO-9BWBjOGVk
7 614
Repost from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
አስተያየት ለመስጠት፣ የምታነሡትን ጥያቄ ለውይይት ለማቅረብ እንዲሁም ጽሑፎቹን እና መጻሕፍቱን ለማግኘት ከታች በተቀመጠው ሊንክ የቴሌግራም ገጹን ይቀላቀሉ።
👉 https://t.me/+p6k-iO-9BWBjOGVk
7 614
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ አደረሰን!
ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
ዘማሪ: ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ
ምንጭ: https://youtu.be/QE2xloOvCcM
ጾሙን የሰላም የፍቅር እንዲሁም የምህረት ጾም ያድርግልን።
@begena776
7 614
Repost from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት የተመላላሽ የትምህርት መርሐ ግብር ምዝገባ
ያለን ቦታ ለ100 ተማሪዎች ብቻ የሚበቃ በመሆኑ መስፈርቱን በጥንቃቄ በማንበብ በተጠቀሰው ቀን እና ሰዓት በhttp://sjc.hamereberhan.org/ ላይ ብቻ ፈጥነው ይመዝገቡ።
ምዝገባው ሊጀምር 4 ሰዓት ብቻ ይቀረዋል
የመመዝገቢያ ሊንክ
http://sjc.hamereberhan.org/
ሐመረ ብርሃን
7 614
Repost from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት የተመላላሽ የትምህርት መርሐ ግብር ምዝገባ
ያለን ቦታ ለ100 ተማሪዎች ብቻ የሚበቃ በመሆኑ መስፈርቱን በጥንቃቄ በማንበብ በተጠቀሰው ቀን ብቻ ፈጥነው ይመዝገቡ።
ምዝገባ - ሐምሌ 7 | ከቀኑ 10:00 ሰዓት
በኦንላይን ብቻ!
በሐመረ ብርሃን የቴሌግራም ገጽ ላይ በሚለቀቀው ሊንክ ብቻ !
ምዝገባ በአካል አናስተናግድም !
7 614
Repost from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዘመነ ክረምት አዳሪ የትምህርት መርሐ ግብር ኦንላይን መመዝገቢያ ሊንክ https://sjc.hamereberhan.org
ለምዝገባው ተዘጋጅተው ይጠብቁ!!!
ምዝገባ እና ከምዝገባ ጋር በተገናኘ በአካል የማናስተናግድ መሆኑ እንገልፃለን !
