en
Feedback
የበገና መዝሙር ፯፯፮

የበገና መዝሙር ፯፯፮

Open in Telegram

እግዚአብሔርን በተቀደሱ ቦታዎች አመስግኑት፤ በኅይሉ ጽናት አመስግኑት። በከሃሊነቱ አመስግኑት፤ እንደ ታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት። በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ አመስግኑት፤ በከበሮና በሽብሸባ አመስግኑት፤ አውታር በአለው መሣራያና በእንዚራ አመስግኑት። ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት። እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግነው። ሃሌ ሉያ። መዝሙር ፻፶፥፩-፮

Show more
7 614
Subscribers
No data24 hours
+47 days
No data30 days
Posts Archive
እንኳን አደረሳችሁ ሥላሴ አምባዬ ዘማሪያን፡ አቤል ተስፋዬ (አቤል በገና) ምንጭ፡ https://youtu.be/3Bow-hUaQBg @begena776

ነዓምን በሥላሴ ወንገኒ ለሥላሴ ወንሥግድ ለሥላሴ እስመ ፈጠሩነ እምባሕርየ ነፋስ ወእሳት ወእምጠባይዖሙ ለማይ ወመሬት ከነፋስ እና ከእሳት ባሕርይና ከውሃ እና መሬት ጸባይ ፈጥረውናልና በሥላሴ እናምና
ነዓምን በሥላሴ ወንገኒ ለሥላሴ ወንሥግድ ለሥላሴ እስመ ፈጠሩነ እምባሕርየ ነፋስ ወእሳት ወእምጠባይዖሙ ለማይ ወመሬት
ከነፋስ እና ከእሳት ባሕርይና ከውሃ እና መሬት ጸባይ ፈጥረውናልና በሥላሴ እናምናለን ሥላሴን እናከብራለን ለሥላሴ እንሰግዳለን Since the Trinity created us  from wind and fire,  from water and earth -  we believe Trinity,  we honor Trinity, we worship Trinity. Поскольку Троица создала нас из ветра и огня, из воды и земли. мы верим в Троицу, мы чтим Троицу, мы поклоняемся Троице.

ነዓምን በሥላሴ ወንገኒ ለሥላሴ ወንሥግድ ለሥላሴ እስመ ፈጠሩነ እምባሕርየ ነፋስ ወእሳት ወእምጠባይዖሙ ለማይ ወመሬት ከነፋስ እና ከእሳት ባሕርይና ከውሃ እና መሬት ጸባይ ፈጥረውናልና በሥላሴ እናምና
ነዓምን በሥላሴ ወንገኒ ለሥላሴ ወንሥግድ ለሥላሴ እስመ ፈጠሩነ እምባሕርየ ነፋስ ወእሳት ወእምጠባይዖሙ ለማይ ወመሬት
ከነፋስ እና ከእሳት ባሕርይና ከውሃ እና መሬት ጸባይ ፈጥረውናልና በሥላሴ እናምናለን ሥላሴን እናከብራለን ለሥላሴ እንሰግዳለን Since the Trinity created us  from wind and fire,  from water and earth -  we believe Trinity,  we honor Trinity, we worship Trinity.

ይቤ እግዚአብሔር ሥራይ ቤትከ እስመ ትመውት ወኢተሐዩ። -ኢሳይያስ ፴፰፥፩
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል።" ኢሳይያስ 38፥1 Thus says the LORD: "Set your house in order, for you shall die and not live." -Isaiah 38:1

ይቤ እግዚአብሔር ሥራይ ቤትከ እስመ ትመውት ወኢተሐዩ። -ኢሳይያስ ፴፰፥፩
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ "ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካክል።" -ኢሳይያስ 38፥1 Thus says the LORD: "Set your house in order, for you shall die and not live." -Isaiah 38:1

⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️ እንኳን አደረሳችሁ ⛪️አሁን፡ግን፡ክርስቶስ፡ላንቀላፉት፡በኵራት፡ኾኖ፡ከሙታን፡ተነሥቷል⛪️ ፩ኛ ቆሮ ፲፭፥፳ ⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️ የትንሳኤ መዝሙራት ዘማሪያን፡ ልሳነ ሱራፊ ምንጭ፡ https://youtu.be/6eJ9L2jaUcg እና @Lisanesurafi @begena776

⛪️አሁን፡ግን፡ክርስቶስ፡ላንቀላፉት፡በኵራት፡ኾኖ፡ከሙታን፡ተነሥቷል⛪️ ፩ኛ ቆሮ ፲፭፥፳ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሰዎ🎉 ከነመላው ቤተሰበዎ መልካም በዓል ይሁንልዎ🙏🙏🙏

🖤ላሐ ማርያም (የማርያም ሀዘን)🖤
"ዛሬ ያማረ ዕርግና ያለው የአረጋዊ ያዕቆብ ሐዘን በብላቴናይቱ ድንግል ዘንድ ተገለጠ። አረጋዊ ያዕቆብ ልጁ ዮሴፍ በጕድጓድ ውስጥ ተጥሎ አይቶ ያለቅስለት ዘንድ አልቻለም፡፡ ንጽሕት ቅድስት እመቤታችን ድንግል ማርያም ግን በአይሁድ ዐደባባይ መኻል ተሰቅሎ ልጇን አይተዋለችና። ሽማግሌው ያዕቆብ ወንድሞቹ ወንድማቸው ዮሴፍን ልብሱን ሲገፍፉት አላየም። ድንግል ግን ማስተዋል በጎደላቸው ክፉዎች አይሁድ ዐደባባይ ልጇን ርቃኑን ቁሞ አየችው። አረጋዊ ያዕቆብ ልጁ ዮሴፍን ወንድሞቹ ለሠላሳ ብር ሲሸጡት አላየም። እመቤታችን ንጽሕት ቅድስት ድንግል ማርያም ግን ልጇን ይሁዳ ለሠላሳ ብር ሲሸጠው አይታለች። አረጋዊ ያዕቆብ ያን ጊዜ አራዊት በቀደዱት ልብሱ ላይ በፈሰሰ የሌላ ደም ስለልጁ ዮሴፍ አልቅሶ ነበር። ድንግል ማርያምስ ስለ ተወደደ አንድ ልጇ ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዕንባዋን በአፈሰሰችበት ምድር ላይ እነሆ የፈሰሰው የልጇ ደም ግን ፍጹም አምላካዊ ነው። "
• ላሐ ማርያም (የሰኞ) ምንጭ: https://youtu.be/auYNT9gIkAg እና https://t.me/Hamerebirhan/1028 @begena776

✝️ስቅለት✝️ ምንጭ: https://youtu.be/eX0MgNz-vL8 [ሕማማት] እንዘ ይሰልቡ ልብስከ ወክዳነከ ፀዓዳ እንተ አልበሱከ ከለሜዳ ኢየሱስ ንጉሠ ይሁዳ ስብሐት ለከ። ሰላመ ሕማማት ዘሠለስቱ

ሐዋርያቲሁ ከበበ (ዘጸሎተ ኀሙስ) ምንጭ: https://m.youtube.com/watch?v=xxKm6j-qifQ እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሣኤሁ እግዚአብሔር በፍስሓ ወበሰላም! "ያለ ደዌና ያለ ሕማም፥ ያለ ፃማና ያለ ድካም እግዚአብሔር ለትንሣኤው ብርሃን እንደ ዛሬ ቀን በደስታና በፍቅር በአንድነት ያድርሰን ያድርሳችሁ!" አሜን 🙏❤️

በደላችንን የተውክልን ዘማሪ፡ አቤል ተስፋዬ ምንጭ፡ https://youtu.be/5CtBjaucKE8 @Begena776

መልክአ ሕማማት በ pdf ምንጭ:https://t.me/firstorthodoxmezemurchannel

[ሕማማት] ሰላም ዘአንቃሕክነ እምነንዋም ኢየሱስ ወልደ ማርያም ስብሐት ለከ። ሰላመ ሕማማት ዘነግህ @begena776

በጾመ ሁዳዴ ምንም ሳትሰራ አርባው ቀን አለፈብህ ? አትጨነቅ " አርባውን የሚተካ ታላቅ ሳምንት (ሰሙነ ሕማማት ) አለና ራስህን ለተጋድሎ አዘጋጅ " ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ

🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 እንኳን አደረሳችሁ 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 ሆሳዕና በአርያም ዘማሪያን፡ 21 ሚዲያ ምንጭ፡ https://youtu.be/izZZulTXA6E 🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 #ሆሳዕና @begena776

“He who lives with God never weakens in spirit.” ፨ Abba Nofer

እንዳስቷችሁ ዘማሪያን፡ ልሳነ ሱራፊ ምንጭ፡ https://youtu.be/CrbkrmWkcgY #ደብረ_ዘይት | የአብይ ፆም አምስተኛ ሳምንት @begena776

ወልድየ ኢትጸመም ሕማመከ፥ ጸሊ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወውእቱ ይፌውሰከ። -ሲራክ ፴፰፥፪
ወደ እግዚአብሔር ለምን እንጂ ልጄ በሽታህን ቸል አትበል እሱ ከደዌህ ይፈውስሃል። -ሲራክ 38፥2 My child, when you are ill, do not delay, but pray to the Lord, and he will heal you. -Sirach 38:9

ወውእቱ ያመጽእ ሰላመ ለብሔር ወልድየ ኢትጸመም ሕማመከ፥ ጸሊ ኀበ እግዚአብሔር፥ ወውእቱ ይፌውሰከ። My child, when you are ill, do not delay, but pray to the Lord, and he will heal you. Sirach 38:9

ዝክረ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ለቃለ እግዚአብሔር መፋጠን የዘመናችን ሰማዕትነት ነውና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወርኃዊ ክብረ በዓሉ ላይ ትገኙ ዘንድ "ኑ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ" ብሎ አፈወርቅ በተሰኘ
ዝክረ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ለቃለ እግዚአብሔር መፋጠን የዘመናችን ሰማዕትነት ነውና ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ወርኃዊ ክብረ በዓሉ ላይ ትገኙ ዘንድ "ኑ ሰማዕትነት አያምልጣችሁ" ብሎ አፈወርቅ በተሰኘ አንደበቱ ጠርቷችኋል። ◈ መጋቢት 12 / 2017 ዓ.ም (አርብ) ◈ 11:00 ሰዓት ◈ ፒያሳ አሮጌው ፖስታ ቤት ግቢ     ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት