cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Entrance

@Entrance_pdf የተለያዩ ለትምህርት የሚያገለግሉ pdfዎችን የሚያገኙበትን ሁለተኛ ቻናላችንን ተቀላቀሉ☝️☝️

Show more
Advertising posts
13 224
Subscribers
-1224 hours
-677 days
-36530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

#AddisAbaba " የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://aa.ministry.et/account#/student-result ላይ በመግባት መመልከት ይችላሉ " - የአ/አ ትምህርት ቢሮ የ2016 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የአጠቃላይ ካውንስል አባላት በማለፊያ ውጤቱ ዙሪያ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን ይፋ አድርገዋል። በዚሁ መሰረት የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና የማለፊያ ነጥብ 50 ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ደግሞ 45 እንዲሆን በሙሉ ድምጽ ጸድቋል። በቀጣይ ጥቂት ቀናት የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት በተመሳሳይ ይፋ የሚደረግ መሆኑ ተገልጿል። የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ከወሰዱ 85,219  በመንግስት እና በግል ት/ቤቶች በቀን እና በማታ ትምህርታቸውን ከተከታተሉ ተማሪዎች መካከል 67,903 የሚሆኑት ማለትም 78.9% ያህሉ 50% እና በላይ ማምጣታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አሳውቋል። ተማሪዎች https://aa.ministry.et/account#/student-result ላይ በመግባት መለያ ቁጥር እና ስም በማስገባት ውጤታቸውን መመልከት ይችላሉ። #AddisAbabaEducationBureau @tikvahethiopia
Show all...
የግል ኮሌጆች & የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ውጤት (Exit Exam Result) ተለቋል ከታች ባለው ሊንክ በመግባት ውጤታችሁን መየት ትችላላችሁ! መልካም እድል ይቅናችሁ! https://result.ethernet.edu.et/
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 ሀገር አቀፉ የሬሜዲያል ፈተና ይፋ ተደርጎ ተማሪዎች በኦንላይን ውጤታቸውን በመመልከት ላይ ይገኛሉ። ተማሪዎች ውጤታቸውን በ https://result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ነው እየተመለከቱ ያሉት። ድረገጹ በተመሳሳይ ጊዜ ብዙ ተማሪዎች እየሞከሩት ስለሆነ ከፍተኛ መጨናነቅ አለ። ደጋግሞ በመሞከር ውጤት መመልከት ይቻላል። ውድና የተከበራችሁ ተማሪዎች በኮሜንት መስጫው ውስጥ ሀሳብ መቀያየር እና ጥቆማ ማስቀመጥ ትችላላችሁ። ©tikvah
Show all...
👍 2
☀️Exit exam ውጤት በኋላ ስለቀቅ እዝጋ ነው የምታዩት👇 exam1.ethernet.edu.et
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#Update የ2016 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ውጤት ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልኳል። የተማሪዎቹ ውጤት ዛሬ ለተቋማቱ መላኩን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከአንድ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራር አረጋግጧል። በዚህም ከፍተኛ ትምህርት ተቋማቱ የተማሪዎቻቸውን የመውጫ ፈተና ውጤት ከዛሬ ጀምሮ ይፋ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። የዘንድሮው የመውጫ ፈተና ለ57 የመንግሥት እና ለ124 የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በ244 የቅድመ ምረቃ መርሐግብሮች መሰጠቱ ይታወቃል። ©tikvah
Show all...
#MoE የ2016 ዓ/ም የመውጫ ፈተና እና የሪሚዲያል ማጠቃለያ ፈተና ውጤቶች መቼ ይፋ ይደረጋሉ ? ቲክቫህ ኢትዮጵያ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና እና የዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና መቼ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴርን ጠይቋል። የትምህርት ሚኒስቴሩ ከፍተኛ አመራር ፥ የሪሚዲያል ተማሪዎቹ ውጤት ከሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና መጠናቀቅ በኋላ ባሉት ቀናት ይፋ እንደሚደረግ ተናግረዋል። በጣም ከዘገየ እስከ ሰኞ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም ይፋ ይሆናል ብለዋል፡፡ የመውጫ ፈተና ውጤት በቀጣይ ቀናት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ማስመረቅ ከመጀመራቸው በፊት ይፋ እንደሚደረግ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልፀዋል፡፡ #TikvahEthiopia
Show all...
👍 2
t.me/BlumCryptoBot/app?startapp=ref_3uSQnmcT8q Join me on Blum and let's earn together! Use my invite link to join the fun. 🌟
Show all...
Blum

Trade, connect, grow and… farm Blum Points! Made by @blumcrypto team 🌸

✌️ NOTCOIN ወደ ብር መለወጥ ምትፈልጉ @El_piko ላይ መሸጥ ትችላላቹ!! 💎 ከ 500 NOTCOIN ጀምሮ እገዛለው!! ✅ ሰዓት የሚገድል አላስፈላጊ ቃል የሚጠቀም ቀጥታ BAN!! NOTCOIN መሸጥ ምትፈልጉ ያላቹን Notcoin በፎቶ መላክ ግዴታ ነው ከዛ ውጪ Text የሚያረግ አላስተናግድም
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#Notcoin telegram wallet verify ማድረግ አልቻላችሁ ወይም tonkeeper ላይ notcoin ያላችሁ መሸጥ የምትፈልጉ @El_user3 @El_user3 @El_user3 Contact us
Show all...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
✴️ 𝐍𝐀𝐌𝐀𝐀 𝐌𝐈𝐋𝐊𝐀'𝐀 𝐓𝐀'𝐔𝐔𝐅✴️ ✔️𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐃𝐡𝐮𝐧𝐟𝐚 𝐇𝐢𝐧 𝐛𝐚𝐫𝐛𝐚𝐝𝐚 ✔️𝐐𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐆𝐚'𝐞𝐞𝐥𝐚 𝐇𝐢𝐧 𝐛𝐚𝐫𝐛𝐚𝐝𝐚𝐚 ✔️𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐌𝐢𝐥𝐤𝐚'𝐢𝐢𝐧𝐚 ✔️𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐃𝐡𝐢𝐦𝐦𝐚 𝐣𝐢𝐫𝐞𝐞𝐧𝐲𝐚 ✔️𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐉𝐢𝐫𝐞𝐞𝐧𝐲𝐚
Show all...
🔘 𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐃𝐡𝐮𝐧𝐟𝐚 🔘
🔴 𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐆𝐚'𝐞𝐞𝐥𝐚 🔴
🅾️ 𝐆𝐨𝐫𝐬𝐚 𝐌𝐢𝐥𝐤𝐚'𝐢𝐢𝐧𝐚 🅾️
🔻 𝑮𝒐𝒓𝒔𝒂𝒂 𝒋𝒊𝒓𝒆𝒆𝒏𝒚𝒂 🔻
🔸 𝑱𝒐𝒊𝒏 🔸
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.