1 814
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
1 814
የዚህን ታዳጊ ህይወት ይታደጉ
ወንድማችን ናተአ በቀለ የ18 ዓመት ታዳጊ እና የ11ኛ ክፍል ተማሪ ሲሆን ባጋጠመው የኩላሊት ሕመም ምክንያት Dialysis እያደረገ ይገኛል የ ቅ/ጳውሎስ ሆስፒታል የሐኪሞች ቦርድ በህይወት ለመቆየት የግድ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሚያስፈልገው ወስነዋል።ለዚህ ደግሞ ከ 1.5 ሚሊዮን ብር በላይ የተጠየቀ ሲሆን ይህ ደግሞ እስከአሁን የአቅማቸውን ሁሉ ሲያደርጉ ከነበሩት ቤተሰቦቹ አቅም በላይ ሆኑአል። ስለዚህ የነገን የሀገር ተስፋ ለመታደግ የእርሶን እርዳታ ይፈልጋል
CBE acc
1000357655327
Eba bekele
CBE acc
1000139423244
Selamawit Bekele
Awash bank acc.
01336257899500
Selamawit Bekele
Abyssinia Bank acc
47599946
Selamawit Bekele
Debub global bank acc
127730
Selamawit Bekele
Oromia International Bank
3840277
Getu Legesse
መልክቱ ለሌሎች እንዲደርስ share ያድርጉ
