en
Feedback
Orthodox

Orthodox

Open in Telegram

Orthodox

Show more
The country is not specifiedLinguistics5 821
1 814
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
#Hosaena ቤተክርስቲያኒቱ ለ40 ዓመታት ስታቀርብ የነበረው ጥያቄ ተመለሰላት። የሆሳዕና ከተማ የጥምቀት እና የመስቀል ደመራ ማክበሪያ ቦታ ምላሽ ማግኘቱን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲ
+1
#Hosaena ቤተክርስቲያኒቱ ለ40 ዓመታት ስታቀርብ የነበረው ጥያቄ ተመለሰላት። የሆሳዕና ከተማ የጥምቀት እና የመስቀል ደመራ ማክበሪያ ቦታ ምላሽ ማግኘቱን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ፅ/ቤት በዛሬው ዕለት አሳውቋል። ቤተክርስቲያኒቱ ከጥንት ጀምሮ ስትጠቀምበት የነበረውን የባህረ ጥምቀት እና የመስቀል ደመራ በዓል ማክበሪያ ቦታ ህጋዊ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲያገኝ ከ1974 ዓ/ም ጀምሮ በየደረጃው ለሚገኙ የመንግስት አካላት ጥያቄ ስታቀርብ መቆየቷን ፅ/ቤቱ አስታውሷል። ነገር ግን ጥያቄው ምላሽ ባለማግኘቱ እና ቦታውም ለሌላ ማህበራዊ አግልግሎት እንዲውል በመደረጉ በቦታው ላይ የአደባባይ በዓላቶች ማክበር የማያስችሉ በርካታ ችግሮች በመፈጠራቸው ቤተክርስቲያኒቱ ከ2011 ዓ/ም ጀምሮ የአደባባይ በዓላቶቿን ማክበር ሳትችል መቅረቷ ተገልጿል። በመጨረሻም ለ40 ዓመታት ሲቀርብ የነበረው ጥያቄ የደቡብ ክልል መንግስት ፣ የሀዲያ ዞን እና የሆሳዕና ከተማ አስተዳደር ለችግሩ ትኩረት በመስጠት ባደረጉት ጥረት ለጥያቄው ተገቢው ምላሽ መሰጠቱን የሀዲያና ስልጤ ሀገረ ስብከት ፅ/ቤት ዛሬ አሳውቋል። ቤተክርስቲያኒቱ ፥ የ2014 ዓ/ም የጥምቀት በዓልን ምዕመናን በጋራ እንዲያከብሩ ጥሪዋን አቅርባለች። @tikvahethiopia

#Update የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ተጠናቆ ለበዓል አከባበር ሥርዓቱ ዝግጁ ሆነ። ከአንድ ወር በፊት የግንባታ ሥራው የተጀመረው የጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ መጠናቀቁና ለጥምቀት በዓል ዝግጁ መሆኑ ተገልጿል። በምዕራፍ አንድ የግንባታ ሥራ ከተከናወኑት ተግባራት መካከል የባህረ ጥምቀቱን ገንዳ በአዲስና ዘመናዊ መንገድ የመገንባት ፣ የኤሌክትሪክና የውኃ መስመር ዝርጋታ ሥራዎች እንዲሁም ቅጽረ ጊቢውን የማስዋብና ቡራኬ ማከናወኛ ስፍራዎችን የማስጌጥ ሥራዎች ተከናውነዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ የጸበል መርጫ መስመሮች የተገጠሙ ሲሆን ብቃት ያላቸው የውኃ መሳቢያ ሞተሮች ገጠማም ተከናውኖ ዝግጁ መሆኑን የማረጋገጥ ሥራም ተከናውኗል። በአጠቃላይ የዘንድሮን የጥምቀት በዓልን በጥሩ ሁኔታ ለማክበር የሚያስችሉ የግንባታሥራዎች፣ የታቦታት ማረፊይያ ቦታዎች፣ የክብር እኝግዶች የሚስተናገዱባቸው ስቴጆችና የድምጽ ማጉያ መስመር ዝርጋታዎች ተከናውኗል። ቀሪ የግንባታ ሥራዎችና ይዞታውን የማስከበር ተግባራትም በዓሉ ከተከበረ በኋላ ተጠናክረው መቀጠል ይችሉ ዘንድ አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ህዝብ ግንኙነት መምሪያ አሳውቋል። ቪድዮ : 25 MB (Wi-Fi ተጠቀሙ) @tikvahethiopia

የከተራ በዓል የሚከበረው ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አንድ ቀን ሲቀረው በዋዜማው ነው፡፡ ይህም ከጌታችን መድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ጋር የተያያዘ ነው፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጥምቀት በዓል አከባበር የሚጀምረው ሁል ጊዜ ጥር ፲ ቀን የከተራን በዓል ከማክበር ነው፡፡ በዚህ ዕለት ታቦታቱ ወደ ተዘጋጀላቸው የማደሪያ ቦታ በልዩ ድምቀት በዝማሬ ታጅበው ይወጣሉ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ የመሄዱም ምሳሌ ነው፡፡ “ያን ጊዜ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ ዮሐንስ ግን እኔ በአንተ ልጠመቅ እሻለሁ አንተ ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ አይሆንም አለው፡፡ ጌታችን ኢየሱስም መልሶ አሁንስ ተው እንዲህ ጽድቅን ሁሉ ልንፈጽም ይገባናልና አለው …”(ማቴ፫፥፲፫) በማለት የኢየሱስ ክርስቶስን ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መሄድ ይገልጻል፡፡ በመሆኑም የበዓሉ ዋዜማ ከተራ በዓል ተብሎ በጾም ታስቦ የታቦታቱን መውጣትና ወደ ማደሪያቸው የመሄድ ሥርዓት በድምቀት የሚከበርበት ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ሥርዓት ነው፡፡ “ከተራ” የሚለው ቃል “ከተረ ከበበ ካለው የግዕዝ ግስ የወጣ ሲሆን ፍቺው ውኃ መከተር፣  መገደብ ማቆም፣ ማገድ፣ መከልከል” ማለት ነው፡፡ ከላይ እንደገለጽነው የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ ድንኳን ይተከላል፡፡  ድንኳንም  ከሌለ  ዳስ  ሲጥል  ይውላል፡፡  የምንጮች  ውኃ  ደካማ  በመሆኑ እንዲጠራቀም ይከተራል፡፡ ይህም በየዓመቱ ጥር ፲ ቀን የምእመናኑ አብዛኛው ሥራ ውኃውን መከተርና መገደብ በመሆኑ ዕለቱ ከተራ የሚል ስያሜ ተሰጥቶታል፡፡ ውኃው የሚከተረው በማግሥቱ ጥር ፲፩ ቀን የጥምቀት በዓል ስለሚከበር ለሕዝቡ መጠመቂያ እንዲሆን ነው፡፡ በየሰበካው ቦታ ተለይቶና ተከልሎ ታቦታቱ በዳስ ወይም በድንኳን የሚያድሩበት፣ የተለያዩ የውኃ አካላት ተጠርገው የሚከተሩበት ወይም ሰው ሠራሽ የግድብ ውኃ የሚበጅበት ስፍራ ‹‹ባሕረ ጥምቀት››፣ ‹‹የታቦት ማደርያ›› እየተባለ ይጠራልና ለዚህ ሥርዓት መፈጸም አስቀድሞ በዋዜማ የሚደረግ ዝግጅት ነው፡፡ ከበዓለ ጥምቀቱ ረድዔት በረከት ይክፈለን አሜን፡፡

ወገናችን ኢዩ ጩፋ ፐርም ተቀብቶ ህንዳዊ መስሎአል😂 በነካ እጁ ቸርች መድረክ ላይ የሚተውነውን የፊልም ኢንደስትሪአችንን እንዲያሳድግበት እንጠይቃለን🙏🏽😂
ወገናችን ኢዩ ጩፋ ፐርም ተቀብቶ ህንዳዊ መስሎአል😂 በነካ እጁ ቸርች መድረክ ላይ የሚተውነውን የፊልም ኢንደስትሪአችንን እንዲያሳድግበት እንጠይቃለን🙏🏽😂

እኔ ምለው ደክተር አብይ ያለው እንደነ ጋሽ ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት ነው እንዴ???? ወይስ ካምፓስ ገብቶ ተምሮ ነው? ጥያቄ ብቻ ነው....
እኔ ምለው ደክተር አብይ ያለው እንደነ ጋሽ ጥላሁን ገሰሰ የክብር ዶክትሬት ነው እንዴ???? ወይስ ካምፓስ ገብቶ ተምሮ ነው? ጥያቄ ብቻ ነው....

#Addis_Ababa ዛሬ በመዲናዋ አዲስ አበባ የተከናወነው የታቦታት ማደሪያ የፅዳት ጊዜ ላይ የታየው ተግባር አስደናቂ ነው ተብሏል። በፅዳቱ ጊዜም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች፡ የፕሮቴስታንት እም
+2
#Addis_Ababa ዛሬ በመዲናዋ አዲስ አበባ የተከናወነው የታቦታት ማደሪያ የፅዳት ጊዜ ላይ የታየው ተግባር አስደናቂ ነው ተብሏል። በፅዳቱ ጊዜም የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች፡ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች እና የሙስሊም እምነት ተከታዮች ሲያፀዱ ታይተዋል።

“ከሕማሜ ይልቅ የመስቀል ዐደባባይ ነገር ይበልጥ ያሳስበኛል” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በእርሳቸው ሆስፒታል መግባት ከከንቲባዋ ይደረጋል የተባለው ስብሰባ ላልተወሠነ ጊዜ መተላለፉን ሲሰሙ የተናገሩ
“ከሕማሜ ይልቅ የመስቀል ዐደባባይ ነገር ይበልጥ ያሳስበኛል” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በእርሳቸው ሆስፒታል መግባት ከከንቲባዋ ይደረጋል የተባለው ስብሰባ ላልተወሠነ ጊዜ መተላለፉን ሲሰሙ የተናገሩት ነው። ፩. በእርሳቸው አለመገኘት ምክንያት ቀኑ ተላልፎ ተረሳስቶ እንዳይቀር ለዚህ ስብሰባ ብቻ ቀኖናው በሚፈቅደው መሠረት ከአረጋዊያኑ ወይም በፓትርያርኩ ውክልና የሲኖዶሱ ጸሐፊ እንዲመሩት ቢደረግ፣ ፪. ከንቲባዋ እኔ ቢሮ ወይም ሸራተን እንሰብሰብ ማለታቸው የተሰማ ሲኾን አቡነ ዮሴፍ ግን ወደ መንበረ ፓትርያርክ እርሳቸው መምጣት እንዳለባቸው በጽኑ አሳስበዋል። አበው በዚህ አቋም ቢጸኑ፣ ፫. ከከንቲባዋ ጋር የሚደረገው ውይይት ከመስቀል ዐደባባይ ከፍ ያለ ቢኾን። ፬. አሰላለፋቸውን ከቤተ ክርስቲያን ይልቅ ለቤተ መንግሥቱ ለማድረግ የሚራወጡ አንድ ጳጳስ ዐርፈው እንዲቀመጡ የመጨረሻ ተግሣጽ ቢሰጣቸው። የቅዱስነታቸው ጤንነት ከፍተኛ መሻሻል እያሳየ መኾኑም ታውቋል። | ኦርቶዶክሳዊ የስልክ ጥሪዎች |

አቶ አዳነች አቤቤ❗️
አቶ አዳነች አቤቤ❗️

❗️ፓስተር ቢኒያም ሽታዬ በቁጥጥር ስር ውሎአል… ወራሪዋ እና የቤተክርስትያን ጠላት የሆነችውን አቶ አዳነች አቤቤን ስላጋለጣት እና ከኦርቶዶክስ እምነት ተከታይች በላይ የመስቀል አደባባይ የኦርቶዶክስ
+1
❗️ፓስተር ቢኒያም ሽታዬ በቁጥጥር ስር ውሎአል… ወራሪዋ እና የቤተክርስትያን ጠላት የሆነችውን አቶ አዳነች አቤቤን ስላጋለጣት እና ከኦርቶዶክስ እምነት ተከታይች በላይ የመስቀል አደባባይ የኦርቶዶክስ ስለመሆኑ ስለተናገረ ብቻ ጭፍሮቹአን ልካ ስልጣኑአል ለግል ጥላቻ በማዋል እንዲታሰር አድርጋዋለች ✝️ የህዝቡ ጥያቄ መናፍቅ መንግስት አይኑር ሳይሆን መንግስት ስልጣኑን ለምንፍቅና እና የሰው ሀይማኖት ለመበደል አይጠቀምበት ነው🙏🏽

ቦሌ መድሀኒአለም😍 ዛሬ🙏🏽
ቦሌ መድሀኒአለም😍 ዛሬ🙏🏽

ፀሎት አርጉ ነገሩ እንደታሰበው ቀላል አይደለም 🙏🏽

✝️የፓስተሩ ምስክርነት ለኦርቶዶክስ ✝️መስቀል አደባባይ የኦርቶዶክስ ስለመሆኑ የይዞታ ማረጋገጫ አላት

✝️የ መምህር ምህረተአብ አስቸኩአይ ጥሪ እሮብ ጥር4 ቦሌ መድሃኒያለም ከ 10 ስዓት ጀምሮ ሁሉም የተዋህዶ ልጆች የአባቶቻችንን እርስት እንጠይቃለን

ብረሳሽ ማርያም ትርሳኝ

በአሁን ሰአት መስቀል አደባባይ በሚገኘው ቤተክርስቲያን አስለቃሽ ጭስ ሲወረወር ቀን እሁድ 10:20
በአሁን ሰአት መስቀል አደባባይ በሚገኘው ቤተክርስቲያን አስለቃሽ ጭስ ሲወረወር ቀን እሁድ 10:20

አሁንም ተከበናል

ይሀው ዋናዋ የከተማችን ከንቲባ ተመልከቷት።የሆነ ሴራ እየተሰራብን ለሚመጣው ነገር ሁላ ተዘጋጁ

አሁን ያለንበት ሁኔታ በቪድዩ

የተወረወረው አስለቃሽ ጭስ

ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን