en
Feedback
Orthodox

Orthodox

Open in Telegram

Orthodox

Show more
The country is not specifiedLinguistics5 821
1 814
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
🟥1 መንፈስ ቅዱስ 🟥2ከ መናፍስት ጋር የምናደርገው ውግያ በስጋ ያልሆነ ነው ለዚም👇🏼 ወደ ኤፌሶን 6 12፤ መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለ
🟥1 መንፈስ ቅዱስ 🟥2ከ መናፍስት ጋር የምናደርገው ውግያ በስጋ ያልሆነ ነው ለዚም👇🏼 ወደ ኤፌሶን 6 12፤ መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ። 13፤ ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ። 14-15፤ እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ 16፤ በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤ 17፤ የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው። 👉🏼ስለዚህ መንፈሳዊ ውግያ ነው ሰይጣንን እና የሱን መልእክተኞች የምንዋጋበት መሳርያ ነው ከሱም አንዱ ትልቁን ሰይጣን የምንዋጋበት መሳርያ ፆምና ፀሎት ነው 🔸 ማቴ17 21፤ ይህ ዓይነት ግን ከጸሎትና ከጦም በቀር አይወጣም፡ አላቸው። ውጤቱ ደግሞ ያው እግዚአቤሄርን መስለን ከጌታ ጋር መኖር እንዳለብን ማወቅና በመጨረሻም መንግስቱን መውረስ ነው 🔶 ማቴ25 34፤ ንጉሡም በቀኙ ያሉትን እንዲህ ይላቸዋል፦ እናንተ የአባቴ ቡሩካን፥ ኑ፤ ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላችሁን መንግሥት ውረሱ። 🟥3ኛ ጥያቄ ግን አሜን ነው ሚባለው😁 ጥያቄ ሳይሆን ቀጥታ የእግዚአብሄርን ቃል ነው የተጠቀሰው 🔶ማቴ5 9፤የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው፥ የእግዚአብሔር ልጆች ይባላሉና። ምን ለማለት እንደፈለገም ግልፅ ነው ከእግዚአብሄር የተወለደ ክርሽስትያን በስራው የአባቱ ልጅ እንደሆነ የሚገልጥበት አንዱ መንገድ ማስታረቅ ነው።🙏🏾

1.21 MB

1.82 MB

“ የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ! ልብ አድርገህ ተመልከት ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት! ሁለተኛ ዘውድህ ናት! ሦስተኛ ሚስትህ ናት! አራተኛ ልጅህ ናት! አምስተኛ መቃብርህ ናት! እንግዲህ የእናት
“ የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ! ልብ አድርገህ ተመልከት ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት! ሁለተኛ ዘውድህ ናት! ሦስተኛ ሚስትህ ናት! አራተኛ ልጅህ ናት! አምስተኛ መቃብርህ ናት! እንግዲህ የእናት ፍቅር፣ የዘውድ ክብር፣ የሚስት ደግነት፣ የልጅ ደስታ፣ የመቃብር ከባቲነት እንደዚህ መሆኑን አውቀኸው ተነሳ!” አፄው🥰💪🏽

🗣🗣🗣ጆሮ ያለው ይስማ : ልብ ያለው ልብ ይበል ይህ የበረኸኞች ቅዱሳን አባቶቻችን የንስሐ ግቡ ጥሪ ነው። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 ቢያንስ ለ 21 የተዋህዶ ልጆች Share በማድረግ ክርስትያናዊ ግዴታችንን እንወጣ ነገ ከባድ የመከራ ጊዜ አለና ዛሬውኑ ንስሐ ገብታችሁ ተዘጋጁ። 2012፣ 2013፣2014፣ የኢትዮጵያ የምጥ ዘመናት ናቸው። 😭ንስሐ ያልገባ በቶሎ ንስሐ ይግባ። ንስሐ የገባ ደግሞ በየሳምንቱ ለነፍስ አባቱ ራሱን ያስመርምር የመዳን ቀን ዛሬ ነውና 😴በስንፍና ነገ ንስሀ እንገባለን ያላችሁ ነገ አባቶችን ላታገኙቸዉ ትችላላችሁ እና እንዳይረፍድባችሁ ✍ሥጋወደሙ የተቀበሉ፣ ንስሐ የገቡ ሰዎች ብቻ ጨለማውን ይሻገሩታል። ንጉሡ ከመምጣቱ በፊት አባጣ፣ ጎርባጣው የግድ መስተካከል አለበት። ተራራው ዝቅ ማለት አለበት። ጉድባው ጉድጓዱ መሙላት አለበት። በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር እስከ 2014 መጨረሻ ድረስ መከራው እንዲሁ ይቀጥላል። ዘመኑ የምንጣሮ ዘመን ነው። ከኢትዮጵያ መከራ ፍጻሜ በኋላ የመላዋ ዓለም መከራ ደግሞ ከዚያ በኋላ ይጀምራል። 🗣🗣በቶሎ ንስሐ ገብታችሁ የታዘዛችሁትን ቀኖና ፈፀሙ ። ✍ዜጎች ቀን በቀን ይታረዳሉ ። አለቃው ይበዛል። አዛዥ እንጂ ታዛዥ አይኖርም። ሁሉ አለቃ፣ ሁሉ አዛዥ ይሆናል። ፍትሕና ሕግ ስፍራቸውን ለቀው ይሰደዳሉ። ትርምስምሱ ይወጣል። የሚያዝ የሚጨበጠው ይጠፋል። ክስ አድማጭ አይኖረውም። ወታደር ግራ ይጋባል። ዜጎች አማራጭ ያጣሉ። የውስጥም የውጪም ጠላቶች መግቢያ ቀዳዳው ይሰፋላቸዋል። ✍በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል ። 🗣🗣ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ ✍ ክፉ ረሃብ በኢትዮጵያ ይመጣል። የሚበላ የሚጠጣ ከምድሪቱ ይጠፋል። ከጦርነቱ የተረፈውን ህዝብ ረሃብ ይፈጀዋል። በስደት ምክንያት የዐቢይ ጾም የማይጾምበት ጊዜም ይመጣል። በረሃቡ ጊዜ ግን ጥቂቶችን የመትረፊያ ገዳማት ግን አሉ። ሰው የሚተርፍባቸው ገዳማትና አድባራት አሉ። ታቦተ ኢየሱስ ያለባቸው ገዳማትና አድባራት በሙሉ ሰው ይተርፍባቸዋል። በጊዜው እስከ አሁን ዝግ የሆኑ ዋሻዎች ይከፈታሉ። የሚተርፉ ኢትዮጵያውያንም በዚያ ይጠለላሉ። ከአሁኑ ጨውና የማይነቅዙ እህሎች አከማቹ። 🗣🗣ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ ✍ ከዚያም ክፉ በሽታ ይመጣል። ክፉ ወረርሽኝ ይከሰታል። ወረርሽኙ የ12 ሁለት ሰዓት ዕድሜ ብቻ የሚሰጥ ክፉ በሽታ ሲሆን ይኼም ጦርነቱንና ረሃቡን ተከትሎ ይመጣል። 🗣🗣መፍትሄው ንስሐ መግባት፣ ሥጋወደሙ መቀበል ነው። ✍አባቶች እንዲህ አሉ: ነገ ንስሐህን የሚቀበል ካህንም ላታገኙ ትችላላችሁና ይሄን መልእክት የማንበብ ዕድል የገጠማችሁ ልጆቻችን ሆይ ጨርቄን፣ ማቄን፣ ሳትሉ፣ ወገቤን ደረቴን ሳትሉ፣ ምክንያት ሳትደረድሩ፣ ዕለቱኑ ዛሬውኑ ንስሐ ግቡ። 🗣🗣ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ ✍2015 በዘመነ ሉቃስ ንጉሱ ይመጣል። ለሳምንት ዝናብ ይዘንባል። የፈሰሰውን ደም አጥቦ ያስወግዳል። ምድር ትባረካለች። የተረፉት ሰዎች እርስ በእርስ ይፈቃቀራሉ። ጠማማ ሰው አይኖርም። ንጉሱ ቴዎድሮስ በፍቅር ለ40 ዓመታት ይመራል። 🗣🗣 በመላው ኢትዮጵያ የምትኖሩ ልጆቻችን ሆይ እነሆ አስቀድሞ በአባቶቻችን የተነገረው ሊፈፀም ግድ ነውና ልብ ያለው ልብ ይበል። በሗለኛው ጊዜ አልሰማንም : አላየንም እንዳትሉ እነሆ ከመከራው አስቀድሞ ይህ መልዕክት ከብዙ በጥቂቱ ለአእምሮ በሚመጥን ልብን በሚገዛ መልኩ ለመላው ህዝበ ክርስቲያን አስተላልፈናል። ✍🗣በጸሎት የምንለምንና የምንማልድ ሁላችንንም በሰላም በመንፈስ ይጠብቀን ፍቅርንም ይስጠን ዓይነ ልቡናችንን ያብራልን ፈቃዱም ሆኖ ጸሎታችንን ይቀበል ዘንድ ቀርበን እግዚአብሔርን እንለምነው! ዐውቀን በሃብቱ እናድግ ዘንድ በእርሱም ስም እንመካ ዘንድ...በነቢያት በሐዋርያትም መሰረት ላይ እንታነጽ ዘንድ እንግዲህ በመንፈስ ቅዱስ እንነሳ! ቀርበን አምላካችን እግዚአብሔርን እንለምነው ወዶ ጸሎታችንን ይቀበል ዘንድ። አሜን! 🗣🗣🗣ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ : ንስሐ ግቡ ቅዱስ አባ ዘወንጌል፣ ፍካሬ ኢየሱስ፣ ራዕየ ባሮክ ፣ የአባቶች ትንቢት 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 Share share share share share share 1 ሰው ለ 21 ምዕመን ለመላው ህዝበ ክርስትያን መልዕክቱ እንዲደርስ በማድረግ የአባቶቻችንን አደራ እንወጣ ✍🗣✍ጆሮ ያለው ይስማ : ልብ ያለው ልብ ይበል ✍🗣✍መንግስተ ሰማያት ቀርባለች እና ንስሐ ግቡ ውድድርሙኒ አስሙናኤል 21፣ ለምለምሊጊኖን 21 አካ ክስብኤል ቤቃ ጼቃ ሴቃ አልፋ ወኦ ቤጣ የውጣ ዮድ አህያ ሸራህያ ኤልሻዳይ ጸባዖት አማኑኤል እልመክኑን 21 ....... 🟥 ብሮ ይህ መልእክት ሲላክ በብይ ተመርጦ ኢትዮጵያ ሰላም ናት በሚባል ሰአት ነው

በብልፅግና የተካደው አፋር "…በአሁኑ ወቅት የአፋር ህዝብ በራብ፣ በጥም፣ በጦርነት ፍዳውን እየበላ ይገኛል። የዐቢይ አሕመድ መንግሥት ደግሞ አዲስ አበባ ላይ ደግሶ ትናንት ምሽት እንደምታዩት ግብዣ
+5
በብልፅግና የተካደው አፋር "…በአሁኑ ወቅት የአፋር ህዝብ በራብ፣ በጥም፣ በጦርነት ፍዳውን እየበላ ይገኛል። የዐቢይ አሕመድ መንግሥት ደግሞ አዲስ አበባ ላይ ደግሶ ትናንት ምሽት እንደምታዩት ግብዣ አዘጋጅቶ አፍሪካ የለሽ አውሮጳ ሲመግብ፣ በሸነናም ሲል አምሽቷል። "…ህጻንና ወመኔዎች እጅ የወደቀችዋ ኢትዮጵያ የሞት ጣር ላይ ትገኛለች። በቅርቡ ነዳጅም፣ ጨውም አይኖርም። በሱማሌ ክልል ሙስጠፌ በዐማራ ላይ የተሴረ ሴራ ማክሸፉን ተከትሎ እነ ዐቢይ ሽመልስ በመየስጠፌ ላይ ጓ አስብለዋል። ሃገር ሙሉ ጭንቅ ላይ ነው። ብልፅግና ግን ሃገሪቷ ለምን በአፍጢሟ አትደፋም ጉዳዩ አይደለም። •…አይዞኝ አፋር። ዕዳችሁ ግን አለብን።

እኛ እና እነርሱ ፯ እነርሱ "…እነርሱ ይኸው እንደሚታየው በቢሮ፣ በመሥሪያ ቤት እንዲህ ሥራቸውን፣ ስብሰባም ጭምር በጸሎት መጀመር ይችላሉ። መብታቸውም ነው። የአዳነች የነፍስ አባት፣ የፓርላማም ተመ
+1
እኛ እና እነርሱ ፯ እነርሱ "…እነርሱ ይኸው እንደሚታየው በቢሮ፣ በመሥሪያ ቤት እንዲህ ሥራቸውን፣ ስብሰባም ጭምር በጸሎት መጀመር ይችላሉ። መብታቸውም ነው። የአዳነች የነፍስ አባት፣ የፓርላማም ተመራጩ የተከበሩ ፎሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስ እንዲህ የማድረግ መብትም አለው። በነገራችን ላይ አስላሞችን ምንም ቢያቀርቧቸው እንዲህ እንዲያደርጉም አይፈቀድላቸውም። ወሄዎቹም አሁን ለጊዜው አንገታቸውን ደፍተው ፍሬንድ መስለው የታዩአቸው በአስተማማኝ መልኩ ወንበር እስኪይዙ እና የጋራ ጠላት ያደረጉትን ኦርቶዶክሱን እስኪያዳክሙት ድረስ ብቻ ነው። በመጨረሻ ግን የዋንጫ ጨዋታ ይኖራቸዋል። ያኔ ነው ማየት። "…አንተ ግን አይደለም እንዲህ ልትጸልይ በአንገትህ ላይ ማዕተብ ካዩ ካላስበጠሱህ፣ ወይም አንገትህን ካልበጠሱት በቀር አይፋቱህም። ጥቅስ ያለው ቲሸርት፣ ነጠላ መስቀለኛ አድርገህ ማየትም አይፈልጉም። "…እንዲያውም ሰሞኑን "መንፈሳዊ ስም፣ የቅዱሳን ስም፣ ያላቸውን ትምህርት ቤቶች በአስቸኳይ ስማቸውን እንዲቀይሩም የውስጥ ትእዛዝ እና መመሪያም አስተላልፈዋል። ለቅድስተ ማርያም ብለው የላኩት ደብዳቤ እና ሌሎች ጉዶችም ደርሰውኝ አይቼዋለሁ። ጠብቅ ሰዎቹ ገና ጾታ ካላስቀየርንህ ሞተን እንገኛለን ባይሉህ። ቱ ! ምን አለ ዘመዴ በለኝ። "…

እኛ እና እነርሱ ፮ "…ይሄ ቡድን በደቡብ ኢትዮጵያ የፕሮው ዋነኛው ጋንግሥተር የሆነ ጨካኝ ቡድን ነው። ተስፋዬ ቤልጂጌ ማለት ተወልዶ ያደገበትን የመሎኮዛ ክርስቲያን ዘመዶቹን የመስቀልና የጥምቀት ማ
+2
እኛ እና እነርሱ ፮ "…ይሄ ቡድን በደቡብ ኢትዮጵያ የፕሮው ዋነኛው ጋንግሥተር የሆነ ጨካኝ ቡድን ነው። ተስፋዬ ቤልጂጌ ማለት ተወልዶ ያደገበትን የመሎኮዛ ክርስቲያን ዘመዶቹን የመስቀልና የጥምቀት ማክበሪያ አደባባይ በግፍ ቀምቶ፣ ለዘመዱ የነዳጅ ማደያ እና የመኪና መነሃሪያ እንዲሆን ያደረገ፣ የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን እንዲዘጋ የደረገ፣ ይህን ግፍ የተቃወሙ ካህናትንም ያስደበደበ፣ ምዕመናንንም ወደ ዘብጥያ ያጋዘ፣ በዚህ ጭካኔው ተመርጦም በእድገት ምኒልክ ቤተመንግሥት የገባ ዋነኛም የመንግሥት ተጠሪ ሆኖ የተሾመ አረመኔና ጨካኝ ፀረ ኦርቶዶክስ የሆነ ግለሰብ ነው። …በመሎ ላሃ መስቀለ ክርስቶስን በፖሊስ ጣቢያ፣ በሽንት ቤት በራፍ፣ በቆሻሻ ላይ እንዲጣል ያስደረገ የሉሲፈር ወዳጅ ነው። መስቀልን እንዲህ በማዋረዱ በደመቀ መኮንን ሃሰንና በዐቢይ አሕመድ አሊ ለከፍተኛ ሹመት የታጨ አረመኔ የሆነ ሰው ነው። በመተከል የተፈጸመውን የዐማራ ዘር ማጥፈትም ተጠያቂ የሆነ ግለሰብ ነው። አጠገቡ የሚታየው ፓስተር ኢያሱ ኤልያስ ነው። …ኦርቶዶክስን የማስወገዱ፣ የማዋረዱ፣ የመናዱ፣ የመውረሱ፣ የማፈናቀል፣ የማረዱ ጉዳይ መዋቅራዊ ነው የምንለው በዚህ ምክንያት ነው። አንተ ለራሱ አዳኝ የሚፈልገው ዳንኤል ክብረትን ተስፋ አድርገህ አለለኝ ብለህ ተዘፍዝፈህ ተቀመጥ። ይሄ ቡድን ሲበዛ አደገኛ ነው። አሁን ለጊዜው ከጽንፈኛው ወሄ ጋር ሆኖ ተጠባብቆ በጋራ ኦርቶዶክሱን እያዋረደ ነው። ነገ የጠቅላይ ይገጥሟታል። ወሄና ቤልጂጌ ይገጥሟታል። …መስቀል አደባባይህን የሚወርሰው ይሄ መውረስ የለመደ አውሬ የሆነ ቡድን ነው። ቅዱስ ሲኖዶሱን አላከበረም እያልክ አትለፋደድ። መስቀለ ክርስቶስን ነግሎ በቆሻሻ ላይ ጥሎ ሽንት የሚያሸናበት ይሄ ቡድን በምንም ተአምር ቅዱሳን አባቶችህን አያከብርልህም። "…እያየሁ እጨምርላሁ‼

እኛ እና እነሱ ፭ እነሱ • ወሮ አዳነች አቢቤ (ፕሮ) • ፓስተር ፕሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስ (ፕሮ) • ኢንጂነር አያልነሽ ኃ/ ማርያም (ፕሮ) "…ሦስቱም የዶክተር ዐቢይ አሕመድ አሊ የብልፅግና ወንጌል
+3
እኛ እና እነሱ ፭ እነሱ • ወሮ አዳነች አቢቤ (ፕሮ) • ፓስተር ፕሮፌሰር ኢያሱ ኤልያስ (ፕሮ) • ኢንጂነር አያልነሽ ኃ/ ማርያም (ፕሮ) "…ሦስቱም የዶክተር ዐቢይ አሕመድ አሊ የብልፅግና ወንጌል አማኞች ናቸው። ሦስቱም መረጠን ያሉት ደግሞ የአዲስ አበባ ከተማ የኦርቶዶክሱ አማኝ ክፍል ነው። አሁን ሦስቱም ታንኩንም ባንኩንም በእጃቸው ጨብጠዋል። ማንንም አይፈሩም፣ አያፍሩም። እኛ፦ "…መርጣችሁናል ብለው በላያችን ላይ ራሳቸውን በሾሙት ፕሮዎች አማካኝነት እንወገራለን። የእኛ ታቦት ወጥቶ በሰላም አይገባም። ወታደር ልከው ታቦቱ ፊት ኦርቶዶክሳውያኑ በጥይት ይገድላሉ። ከሳሽም ወቃሽም የባቸውም። የእኛ የሆነውን የመስቀል አደባባይ ሲቀሙን ሽክክ እንኳ አይላቸውም። ለእነሱ በእነሱ ፊት ቅዱስ ሲኖዶሱም መረጠን የሚሉትም ህዝብ የተናቀ ነው። እንደጉድፍ ክብረ ቢስ ነው። እነሱ "… ለጊዜው ጀግና ጀግና እተጫወቱ ናቸው። የእኛ ብለን እንመካበት የነበረውን መምህራችን፣ ወንድማችን ዳንኤል ክብረትን የመሰለ ጎበዝ እንኳ ሳይለንት ሞድ ላይ ቆልፈው የደበቁ ጉዶች ናቸው። "…አቦ ይመቻችሁ።

እኛና እነሱ ‼ እነሱ "…የአዲስ አበባ ክብሪት ኮቲባዋ አዳነች አቢቤ እና የፓርላማ ተመራጩ የኢትዮጵያ የወንጌላውያ አማኞች ኅብረት ካውንስል ፕሬዘዳንት ፓስተር ዶክተር ኢያሱ ኤልያስ ቅድም እንደነገር
+6
እኛና እነሱ ‼ እነሱ "…የአዲስ አበባ ክብሪት ኮቲባዋ አዳነች አቢቤ እና የፓርላማ ተመራጩ የኢትዮጵያ የወንጌላውያ አማኞች ኅብረት ካውንስል ፕሬዘዳንት ፓስተር ዶክተር ኢያሱ ኤልያስ ቅድም እንደነገርኳችሁ በጋራ ነው የሚያመልኩት። ደግሞም ማንንም አይፈሩም። አያፍሩም። አይሸማቀቁም። ቅጣትም ፍርሃትም አይነካካቸውም። እኛ "…ሁለቱንም የመረጥን፣ ፓርላማም ያስገባን፣ በላያችንም ላይ ንገሡብን ብለን የሾምን ጉደኞች ነን። በአዲስ አበባ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ግብር ከፋዩ በሙሉ ኦርቶዶክሱ ነው። በገዛ ዳቦው ልብልቡን፣ ቡጥቡጥን አጥቶ እነሱ ሲበሉ፣ ሲዘንጡ፣ ገንዘቡን እንደጉድ ሲበትኑበት፣ ሲረጩበት እያየ፣ እየተመለከተ ለሃጩን እያዝረከረከ ቁጭ ብሎ የሚንጎላጀጀውም ኦርቶዶክሱ ነው። በገዛ ከተማው የክፍለሃገር ልጅ መርጦ እሬቻውን የሚበላውም ኦርቶዶክሱ ነው። አዳነችን ከአሩሲ፣ ፓስተር ኤልያስን ከጋሞ አምጥቶ ምሩን፣ አስተዳድሩን ብሎ የመረጠውም ራሱ ኦርቶዶክሱ ነው። ይበሉህ። ገና ምን አይተህ። እነሱ "…ይኸው እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ቆመህ የመረጥካቸው ኮቲባ አዳነች እና ፓስተር ኤልያስ ለመረጣቸው ህዝብ በትጋት እየሠሩለት ነው። በ2 ነጥብ ሁለት ቢልዮን ብር ታደሰ የተባለውና ኦዲተር በማያውቀው ለመዘጋጃ ቤቱ እድሳት ተብሎ በወጣው የኦርቶዶክሱ ገንዘብ አሁን ሥራ ላይ እየዋለልህ ነው። 200 ሚልዮን ብር በሚፈጅ ገንዘብ አዳነች የራሷን ቸርች ለመክፈት የመሰረት ድንጋይ አስቀምጣልሃለች ተብሏል። ዲዛይኑም፣ መሰረተ ድንጋዩም ይኸው። ገና ምን አይተህ በመረጥከው ሹመኛ አለንጋ ደም እንባ ታለቅሳለህ። •… ጠብቀኝ እመለሳለሁ።

እነሱ እና እኛ እነሱ ፦ "…በምስሉ ላይ የምትመለከቷቸው ሁለቱ ሰዎች ደፋርና የአዲስ አበባ ክብሪት ኮቲባዋ እና የፓርላማ ተመራጩ የኢትዮጵያ የወንጌላውያ አማኞች ኅብረት ካውንስል ፕሬዘዳንት ፓስተር
+1
እነሱ እና እኛ እነሱ ፦ "…በምስሉ ላይ የምትመለከቷቸው ሁለቱ ሰዎች ደፋርና የአዲስ አበባ ክብሪት ኮቲባዋ እና የፓርላማ ተመራጩ የኢትዮጵያ የወንጌላውያ አማኞች ኅብረት ካውንስል ፕሬዘዳንት ፓስተር ዶክተር ኢያሱ ኤልያስ ናቸው። በጋራ ነው የሚያመልኩት። አይፈሩም። አያፍሩም። አይሸማቀቁም። ቅጣትም ፍርሃትም አይነካካቸውም። እኛ፦ "…ከእኛ ወገን አንድ ሰው ጥቀሱልኝ። አንድ ሰው ጥሩልኝ። እንኳን ሰንበትን ሊያስቀድሱ ከቤት ከሚስታቸውም ጋር አያድሩም። ሆዳም ብቻ። ቀፈቱን የሚሞላ፣ ረሃብተኛ፣ ብፌ ብርቁ። "…አዳነች እና ፓስተር ኤልያስ ምን እየሠሩ ነው። በ2 ነጥብ ሁለት ቢልዮን ብር ታደሰ በተባለው ገንዘብ ሁለቱ ምን እንዲሠሩ ነው በአቢቹ የታዘዙት። በቀጣይ እንመለስበታለን። "…አባቶችን ናቀች፣ መስቀል አደባባይን ወረሰች፣ ወይብላ ላይ ገደለችን እያልክ ማለቃቀስ ብቻ አይደለም። በጊዜ ካልነቃህ እና ልክ እንደወሄ ሄጵ ካላልክ፣ በተቋም ደረጃ ተሰባስበህ ካልተደራጀህና መብትህን ለማስከበር ይፋዊ እንቅስቃሴ ካልጀመርክ። እመነኝ አዳነች ገና ዕዳህነች የምትሆንብህ። •… ጠብቀኝ እመለሳለሁ።

"…እኛና እነሱ" …የተሰኘውን የዛሬ የዕለተ ሰንበት መርሀ ግብራችን እነሆ አሁን በይፋ ጀመረናል። "…ለዛሬ እነሱ ያልነው የብልጽግና ወንጌል ወራሪዎችን፣ ዘራፊዎችንና ነውረኞችን ሲሆን ወሄን አይመለከትም። እነሱ ተናበው፣ ተደራጅተው፣ ባንኩንም፣ ታንኩንም ተቆጣጥረው፣ ተማምለው፣ በኃይልም፣ በጉልበትም ፓርላማውንም ሞልተው፣ በሥልጣንም በዝተው፣ ሕግ አውጪ፣ ሕግ ተርጓሚና፣ ሕግ አስፈጻሚ ሆነው ገዝፈው፣ ሁሉንም ነገር ለሁለት ተከፋፍለው በፍጥነት፣ ሊያስገብሩህ፣ አልያም ከምድረ ገፅ ሊያጠፉህ በሥራ ላይ ናቸው። "…እኛ ገና ነን። በጥልቅ እንቅልፍ ውስጥ ነን። የተደገሰልንን ድግስ፣ የተጠመደልንን ወጥመድ እንኳ አላሸተትነውም። አላወቅነውም። ገና ነን። ገና ሰካራም ነን። ገና ጫታም ነን። ገና አልተደራጀንም። ገና አልተሰባሰብንም። ገና ነን። የሆነ ምልክት ገና እየታየ ነው። ብልጭታ ነገር። "…ለዛሬ በምስሉ ላይ ስለምትመለከቷቸው ሁለት ተናብበው ስለሚሠሩ አስጊ ሰዎች እናወጋለን። ሰዎቹም ደፋርና ክብረ ቢሷ የአዲስ አበባ ክብሪት ኮቲባዋ እና የፓርላማ ተመራጩ የኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች ኅብረት ካውንስል ፕሬዘዳንት ፓስተር ዶክተር ኢያሱ ኤልያስን ነው። ስለሁለቱ መረጃ ስንለዋወጥ እንውላለን። ልብ በሉ ሁለቱም የአንድ ሃይማኖት ሰዎች ናቸው። እሷ 75% ፐርሰት የሚሆነው ኦርቶዶክሳዊ ግብር ከፋይ በሆነው በአዲስ አበባ ህዝብ ገንዘብ እንደ አእናቷ የገብስ ቆሎ እየዘገነች እንደፈለገች የምትረጭ ብኩን ሴት ናት። ሰውየው እና እሷ ተጣምረዋል። ከአዲስ አበባ መዘጋጃ ቤት ዕድሳት በተቆረጠ፣ በተሰረቀ፣ በተመዘበረም ብር በአይነቱ ልዩ የሆነ ቸርችም በጋራ ሊከፍቱ የመሰረት ድንጋይም ማስቀመጣቸው ተሰምቷል። 200 ሚልዮን ብር የሚፈጅ ቸርች ለመገንባት አዳነች አቢቤ መመሪያ ተቀብላ የተግባር እንቅስቃሴ በይፋ ጀምራለች። ዛሬ የምናየው ይሄንን ነው። ጠንከር የሚለው የፎቶና የሰነድ መረጃ በቴሌግራም መንደራችን ላይ እና በዚህም መንደር በወጣ ገባ ለመመልከት እንሞክራለን። ሻሎም ! ሰላም !

👇👇👇
👇👇👇

ይሄ ሰው አምላኩን ነው እንዴ የተሸከመው??? ታቦት አምላክ ነው እንዴ?? እውነት የነሱ አምላክ ታቦት ለሙሴ ሲሰጥ አምላክህ ነው ብሉ ነው እንዴ?? ✅ኦሪት ዘጸአት 25 10፤ ከግራር እንጨትም ታቦት
ይሄ ሰው አምላኩን ነው እንዴ የተሸከመው??? ታቦት አምላክ ነው እንዴ?? እውነት የነሱ አምላክ ታቦት ለሙሴ ሲሰጥ አምላክህ ነው ብሉ ነው እንዴ?? ✅ኦሪት ዘጸአት 25 10፤ ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን። ⏺ኢያሱና ሽማግሌዎቹስ በታቦት ፊት ስለሰገዱ አመለኩት ማለት ነው? ✅ መጽሐፈ ኢያሱ 7 6፤ ኢያሱም ልብሱን ቀደደ፥ እርሱና የእስራኤልም ሽማግሌዎች በእግዚአብሔር ታቦት ፊት እስከ ማታ ድረስ በግምባራቸው ተደፉ፤ በራሳቸውም ላይ ትቢያ ነሰነሱ። 🟢 ሲጀመር ኢሄ ማወናበጃቸው ነው እንጂ ምንም የሚያገናኛቸው ነገር የለም🤣 ልክ ታቦት አምላክ ተደርጎ የተሰጠ ይመስል ዝም ብለው አምላክ አምላክ ይላሉ ሲቀጥል ታቦት አይደለም በምድር በሰማይም አለ አለማንበባቸው እና አለማመናቸው እንጂ ይህም በአዲስ ኪዳን መፅሀፍ 🟥 የዮሐንስ ራእይ 11 19፤ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ። ⏺⏺ ልክ እኔ ለምሳሌ ምንም ሳታረጊ አንቺ ጠንቁአይ ቤት ትሄጃለሽ ብዬ እራሴ ፈጥሬ ነግሬሽ ለራስሽ ቀድሞም የማትሄጂበትን ጠንቁአይ ቤት አትሂጂ ብሎ እንደመምከር ነው🤣 ወይም ላንቺ የኔ አምላክ ፈጣሪ እንጂ ተፈጣሪ አይደለም ብዬ እንደመናገር ነው... ኢሄ እኮ የሀይማኖት ፖለቲከኞች የሚሰሩአት ፕሮፖጋንዳ ነች የማያውቀውን ሰዎ ለማሳት😄 🟩🟩 እና ጣጣ የለውም ማንኛውም ጥያቄ ኬለሽ anytime መጠየቅ ትችያለሽ🙏🏽

🟥 መንግስት ለምን የአፋርን ህዝብ ለመጠበቅ እንቢ አለ???? ቆይ ኢትዮጵያ ማለት 4ኪሎ ቤተ መንግስት ብቻ ነው እንዴ???

ለምን ከአፋር መከላከያ ሰራዊት እንዲወጣ ተደረገ??? ከ 50,000 በላይ ህዝብ ሲሰደድስ ሰራዊቱ ለምን አልተከላከለም??? ድሮኑስ ከተማዎች ሲያዙ ለምን አልተጠቀሙበትም? 🛑 ለምን ህዝቡ አይነቃም???? ለምንስ ለምን አንልም?

🛑 በ ፀረ ኦርቶዶክስ ሀይሎች የተገደለው ወጣት ታቦት አታስገቡም በማለት ህዝቡን በመክበብ የጭስ ቦንብ እንዳሁም ጥይት በመጠቀም ወጣቶችን እየጨፈጨፈ ያለው በተለያየም ቦታ ካህናትን እና ኦርቶድክአው
+3
🛑 በ ፀረ ኦርቶዶክስ ሀይሎች የተገደለው ወጣት ታቦት አታስገቡም በማለት ህዝቡን በመክበብ የጭስ ቦንብ እንዳሁም ጥይት በመጠቀም ወጣቶችን እየጨፈጨፈ ያለው በተለያየም ቦታ ካህናትን እና ኦርቶድክአውያንን እያረደ እየገደለ እያሳደደ ቤተክርስትያን እያቃጠለ ያለው ሰይጣን እንደፈረስ የሚነዳው ሀይል መጥፊያው መድረሱን እያሳየን ነው ፈርኦንም በእግዚአብሄር ህዝብ ላይ ልቡ የደነደነው መጥፍያው ሲደርስ ነበር አዎ እንሰደዴለን ግን እስከ ባህሩ ድረስ 🛑 የነሱ መሳርያ እና ሰራዎት ሰይ ይገድል ይሆናል እንጂ ባህር አይሻግርም አዎ እኛ ጋር የፈርኦን ሰራዊትና መሳርያ የለንም ነገር ግን ከሁሉ የሚበልጠው የእስራኤል አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ከኛ ጋር ነው🙏🏽 ወንድማችን ነብስህን በገነን ያኑረው🙏🏽🥺

Wwwww

ድሬ❤️ "ተዋዶ ያለበት እስላም ክርስቲያኑ ከቶ አይዘነጋም ድሬ ላይ መሆኑ! " በድሬዳዋ ሁሌም ቢሆን የነዋሪዎቿ #ፍቅር ፣ #አንድነት እና #አብሮነት ብሎም አሁናዊ የከተማዋ ሰላም ለሌሎች ምሳሌና ማ
+4
ድሬ❤️ "ተዋዶ ያለበት እስላም ክርስቲያኑ ከቶ አይዘነጋም ድሬ ላይ መሆኑ! " በድሬዳዋ ሁሌም ቢሆን የነዋሪዎቿ #ፍቅር ፣ #አንድነት እና #አብሮነት ብሎም አሁናዊ የከተማዋ ሰላም ለሌሎች ምሳሌና ማሳያ ነው መባሉ በምክንያት ነው። በጥምቀት ከተራ በዓል የእስልምና እምነት ተከታይ የሆኑ ወንድምና እህቶች በቀፊራ ፣ በለገሀሬ ፣ ኮኔል ፣ በድልድይ መጋላ እና በሌሎችም አካባቢዎች ለህዝበ ምእመኑ ውሀ፣ ኩኪሲችና ጣፍጭ ምግቦችን በማቅረብ እንኳን አደረሳችሁ ሲሉ ወንድማዊና ቤተሰባዊ ፍቅራቸውን ገልፀዋል። ፎቶ ፦ ድሬ ፖሊስ ሚዲያ @tikvahethiopia