en
Feedback
EOTC BOOK PDF FREE/(የኢ/ኦ/ተ-መጽሐፍት )

EOTC BOOK PDF FREE/(የኢ/ኦ/ተ-መጽሐፍት )

Open in Telegram

ይኽን መጽሐፍ ብላ! ሕዝ.3:1 ꧁-------------------------꧂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስትናን የሚሰብኩ የቅዱሳት መጽሐፍት ማሕደር!! በ #PDF Free "መጽሐፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።" ማቴ 22፥29 የመጽሐፍ ቅዱስ አርዕስቶችና አንድምታዎች ፣ የአባቶች የሊቃውንት መጽሐፍት ይገኙበታል። ኑ ༒

Show more
655
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
መዝሙር በፅሁፍ@EOTCBOOk1.pdf2.82 MB

ምስጢረ ተክሊል.pdf0.45 KB

ሥርዓተ ቤተክርስቲያን .pdf13.31 MB

ስለ ተዝካር እና ፍትሀት.pdf3.09 KB

ግዕዝ በቀላል ዘዴ.pdf4.33 KB

የአባታችን_ሆይ_&_እመቤታችን_ሆይ_አንድምታ.pdf16.30 MB

የሰንበት_ትምህርት_ቤት_ሥርዓተ_ትምህርት.pdf11.29 MB

የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ2.pdf21.98 MB

የመጽሐፍ ቅዱስ መማሪያ1.pdf27.48 MB

የመጀመርያ የትርጉም ሥራ.pdf7.64 KB

ንስሐ.pdf2.73 KB

የሕይወት መንገድ.pdf4.15 MB

በገጠርና ጠረፋማ አከባቢዎች የሚደረግ ስብከተ ወንጌልን ለመደገፍና ዝርዝር መርሐግብሩን ለማየት፡ https://donate.eotcmk.org/HH/ መርሐ ግብሩን በእለቱ ለመከታተል፡ YouTube: https://www.youtube.com/user/EOTCMK/ Facebook: https://www.facebook.com/mahiberekidusan.mkusa ይህ መልእክት ለሁሉም ሰው ይደርስ ዘንድ ከሁላችንም ያላሰለሰ ጥረት ያስፈልጋል!!!

🌻ሁል ጊዜ ሕሊናህን በመንፈሳዊ ነገሮች ሙላ !! ይህን የምታደርግ ከሆነ ዲያብሎስ መጥፎ አሳብ ሊያስተዋውቅህ ሲመጣ እንኳን ደህና መጣህ የሚለው ሕሊና አያገኝም። እንደ መከላከያ መፍትሔ ይሆንህ ዘንድ ዘወትር ራስህን በሥራ ባተሌ አድርግ። ዲያብሎስ ወደ እርሱ ገብቶ የወደደውን ዘር እንዳይዘራበት ሕሊናህን ባዶ አታድርገው። መንፈሳዊ ንባብ ሕሊናን በሥራ ለመጥመድና መጥፎ አሳቦችን ለማራቅ ብቻ ሳይሆን ሌላም ታላቅ ጥቅም አለው። ንባብ ሕሊናን በተመስጦ ሊሞላ የሚችል መንፈሳዊ ዘዴ ከመስጠቱም በላይ ተቃዋሚ አሳቦችን የሚያጠፋውንና #እግዚአብሔርን መውደድ የሚያስችለውን ስሜት በልብ ውስጥ ያጎናጽፋል። 🌼 አቡነ_ሺኖዳ_ሣልሳዊ

🌻እንኳን አደረሳችሁ🌻 →ጥበብ ከዚህ አለ! →እውቀት ከዚህ አለ! →ፍቅር ከዚህ አለ! →እምነት ከዚህ አለ! →ተስፋ ከዚህ አለ! →ታሪክ ከዚህ አለ! "ነበርንንም አለንንም እንኖራለንንም ለማወቅ በዚች መኖር ይገባል!" "ኦርቶዶክስ ተዎህዶ"

ኦርቶዶክስ መልስ አላት @Eotc book.pdf6.91 MB

ዓምደ ሃይማኖት - Copy.pdf3.96 MB

አንድ ሰው ጦር ኖሮት ጋሻ ከሌለው ይጎዳል ። ጦራችን ፀሎት ሊሆን ይችላል ጋሻችን ግን ምግባርን የምታመጣ እውቀት ናት። ጋሻ ከሚወረወር ቀስት ሆነ ጦር እንዳንጎዳ ይከላከላል። ስለ እምነታችን መሠረታዊ ነገሮችን ስንጠየቅ "አላቅም" እንደማለት የሚያሳፍር ምን ነገር አለ? ★የዛሬው ግብዣችንም እንደ ጋሻ የሚሆን ፤ በኑፋቄ ሆነ ከእምሮ ድርቀት የሚመክተን መፅሀፍ ሲሆን "ዓምደ ሀይማኖት" ይሰኛል ፀሀፊው ብርሃኑ ጎበና ነው። ዓምድ ማለት ምሶሶ ማለት ነው ። በጠንካራ ምሶሶ የቆመ ቤት ዘመን አይጥለውም ። ዓምደ ሀይማኖትንም ያነበበ ሰው ኦርቶዶክስ ከሆነ ዘመን ባመጣው ኑፋቄ አይወድቅም ። ኢ አማኝ ቢሆንም ቢያነቡት ይድኑበታል :) ። መፅሀፉ ደስ የሚለው መልሶቹን የሚመልሰው መፅሀፍ ቅዱስን ማጣቀሻ በማድረግ ስለሚመልስ ነው ። [እግዚአብሄር እንዲ ይላል : በመንገድ ላይ ቁሙ ፥ ተመልከቱም ፥ የቀደመውንም መንገድ ጠይቁ ፥ መልካሚቱ መንገድ ወዴት እንደሆነች ዕወቁ ፥ በእርስዋም ላይ ሂዱ፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍትን ታገኛላችሁ" ኤርሚያስ 6:16] ጥንታዊት ሐዋሪያዊት ስንዱ የሆነች ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሀይማኖታችን የተመሰረተቸው በክርስቶስ ደም እንጂ በፍጡር ፍልስፍና አይደለም ። መፅሀፉ የሀይማኖት ክፍፍል እንዴት እንደጀመረ እና እንደተስፋፋ ያብራራልናል ። ስለ መፅሀፍ ቅዱስ ለምን እኛ 81ዱን እንደምንከተል እና ሌሎች ቀንሰው የሚጠቀሙት መፅሀፍ ቅዱስ ስህተት እንዴት እንደሆነ ከዛው ከመፅሀፍ ቅዱስ አንፃር ይመልስልናል ።At --------https://t.me/EOTCBOOk1

ሕይወተ ወራዙት ቁጥር 4 - Copy.pdf3.32 MB

ሕይወተ ወራዙት ቁጥር 3 - Copy.pdf2.46 MB