EOTC BOOK PDF FREE/(የኢ/ኦ/ተ-መጽሐፍት )
Open in Telegram
ይኽን መጽሐፍ ብላ! ሕዝ.3:1 ꧁-------------------------꧂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስትናን የሚሰብኩ የቅዱሳት መጽሐፍት ማሕደር!! በ #PDF Free "መጽሐፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።" ማቴ 22፥29 የመጽሐፍ ቅዱስ አርዕስቶችና አንድምታዎች ፣ የአባቶች የሊቃውንት መጽሐፍት ይገኙበታል። ኑ ༒
Show more655
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
“ልብህን በእርጋታ አኑረው፤ የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን፤ ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድኅነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን"
📕 ታላቁ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ
꧁---꧂
༒☦︎︎༒
"ልብህን በእርጋታ አኑረው፤ የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን፤ ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድኅነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን"
📚ታላቁ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ
@EOTCBOOK1
"በእርግጥም በዓል ተከበረ የሚባለው ሰዎች ነፍሳቸውን ካዳኑበት፣ ውስጣዊ ሰላምንና ፍቅረ ቢጽን ገንዘብ ካደረጉበት፣ እለት እለት ከሚያጋጥማቸው የነፍስ መታወክ ካረፉበት፣ ያለሁካታና ጋጋታ እንዲሁም እንስሳትን በማረድ ከልክ በላይ ከሆነ መብልና መጠጥ ርቀው ያከበሩ እንደሆነ ነው።"
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
༒ "ልብህን በእርጋታ አኑረው፤ የሁሉም መጨረሻ እና የሁሉም አገልጋይ ለመሆን በጣም ትጋ ለከንቱ ንግግር ዘገምተኛና ሰነፍ ሁን፤ ነገር ግን የቅዱሳት መጻህፍትን ቃል በማወቅ በመስማት ድኅነትን የሚሰጡ ናቸውና ብልህ ሁን"༒
📚ታላቁ ባስልዮስ ዘቂሳሪያ
https://t.me/EOTCBOOk1/235
መልካም የትንሣኤ በዓል ይሁንልን
ኪራላይሶን
ኪራላይሶን ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ አማኑኤል ጌታ
ኪራላይንሶ /2/ በጥፊ ተመታ
ኪራላይሶ /2/ አለምን ሊታደግ
ኪራላይሶን /2/ ተነዳ እንደበግ
ኪራላይሶን /2/ አዳምን ሊፈውስ
ኪራላይሶን /2/ ቆመ ከጵላጦስ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይንሶ /2/ እጁን ቸነከሩት
ኪራላይሶን /2/ አጥንቱን ቆጠሩት
ኪራላይሶን /2/ የእሾህ አክሊል ደፍቶ
ኪራላይሶን /2/ ገዳዩን እረቶ
ኪራላይሶን /2/ የሁላችን በደል
ኪራላይሶን /2/ ተሻረ በእርሱ ቁስል
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ እጣ ተጣጣሉ
ኪራላይሶን /2/ ልብሱን ተካፈሉ
ኪራላይሶን /2/ ለፍርድ ተወሰደ
ኪራላይሶን /2/ እንደበግ ታረደ
ኪራላይሶን /2/ ለብሶ ከደም ሜዳ
ኪራላይሶን /2/ ተከፈለ እዳ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶ
ኪራላይንሶ /3/
ኪራላይንሶ /2/ ሆምጣጤ አጠጡት
ኪራላይሶን /2/ በገመድ ጎተቱት
ኪራላይሶን /2/ በወንበዴው ፈንታ
ኪራላይሶን /2/ ተሰቀለ ጌታ
ኪራላይሶን /2/ ሁሉም ዘበቱበተ
ኪራላይሶን /2/ በዘላለም ህየወት
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶን
💚 @ortodoxmezmur 💚
💛 @ortodoxmezmur 💛
❤️ @ortodoxmezmur ❤️
ኪራላይሶን
ኪራላይሶን ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ አማኑኤል ጌታ
ኪራላይንሶ /2/ በጥፊ ተመታ
ኪራላይሶ /2/ አለምን ሊታደግ
ኪራላይሶን /2/ ተነዳ እንደበግ
ኪራላይሶን /2/ አዳምን ሊፈውስ
ኪራላይሶን /2/ ቆመ ከጵላጦስ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይንሶ /2/ እጁን ቸነከሩት
ኪራላይሶን /2/ አጥንቱን ቆጠሩት
ኪራላይሶን /2/ የእሾህ አክሊል ደፍቶ
ኪራላይሶን /2/ ገዳዩን እረቶ
ኪራላይሶን /2/ የሁላችን በደል
ኪራላይሶን /2/ ተሻረ በእርሱ ቁስል
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ እጣ ተጣጣሉ
ኪራላይሶን /2/ ልብሱን ተካፈሉ
ኪራላይሶን /2/ ለፍርድ ተወሰደ
ኪራላይሶን /2/ እንደበግ ታረደ
ኪራላይሶን /2/ ለብሶ ከደም ሜዳ
ኪራላይሶን /2/ ተከፈለ እዳ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶ
ኪራላይንሶ /3/
ኪራላይንሶ /2/ ሆምጣጤ አጠጡት
ኪራላይሶን /2/ በገመድ ጎተቱት
ኪራላይሶን /2/ በወንበዴው ፈንታ
ኪራላይሶን /2/ ተሰቀለ ጌታ
ኪራላይሶን /2/ ሁሉም ዘበቱበተ
ኪራላይሶን /2/ በዘላለም ህየወት
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን
ኪራላይሶን ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ አማኑኤል ጌታ
ኪራላይንሶ /2/ በጥፊ ተመታ
ኪራላይሶ /2/ አለምን ሊታደግ
ኪራላይሶን /2/ ተነዳ እንደበግ
ኪራላይሶን /2/ አዳምን ሊፈውስ
ኪራላይሶን /2/ ቆመ ከጵላጦስ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይንሶ /2/ እጁን ቸነከሩት
ኪራላይሶን /2/ አጥንቱን ቆጠሩት
ኪራላይሶን /2/ የእሾህ አክሊል ደፍቶ
ኪራላይሶን /2/ ገዳዩን እረቶ
ኪራላይሶን /2/ የሁላችን በደል
ኪራላይሶን /2/ ተሻረ በእርሱ ቁስል
ኪራላይሶን ኪራላይሶን
ኪራላይሶን/3/
ኪራላይሶን /2/ እጣ ተጣጣሉ
ኪራላይሶን /2/ ልብሱን ተካፈሉ
ኪራላይሶን /2/ ለፍርድ ተወሰደ
ኪራላይሶን /2/ እንደበግ ታረደ
ኪራላይሶን /2/ ለብሶ ከደም ሜዳ
ኪራላይሶን /2/ ተከፈለ እዳ
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶ
ኪራላይንሶ /3/
ኪራላይንሶ /2/ ሆምጣጤ አጠጡት
ኪራላይሶን /2/ በገመድ ጎተቱት
ኪራላይሶን /2/ በወንበዴው ፈንታ
ኪራላይሶን /2/ ተሰቀለ ጌታ
ኪራላይሶን /2/ ሁሉም ዘበቱበተ
ኪራላይሶን /2/ በዘላለም ህየወት
ኪራላይሶን ኪራላይሶን ኪራላይሶን
♪ @EOTCBOOk1
በመናፍቃን_ለሚነሱ_ጥያቄዎች_የማያዳግም_መልስ_እነሆ!_@fenote_abew_ze_tewahido.pdf1.22 MB
ጥቅም አልባ እውቀት
"ክርስቲያናዊ ፍጹምነትን ለማግኘት የምትፈልግ ከሆነ ሕሊናህን ለነፍስህ ከማይጠቅም ወሬ መጠበቅ አለብህ፡፡ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ዘመኑ የመረጃና የመረጃ ጥበብ ዘመን ነው፡፡ ዓለም በቲቪ ፣ በመጻሕፍት ፣ በጋዜጦች ብቻ ሳይሆን በመረጃ መረብ ጭምር የሚያጥለቀልቅ መረጃን ከምንጊዜው በላይ እያቀረበችልን ነው፡፡
ነገር ግን ይህ ጥቅም የለሽ መረጃ እኔ የአእምሮ ብክለት ብዬ ለምጠራው ችግር ይዳርጋል፡፡ በዚህ ዘመን ለሥራቸው ውጤታማነት ቢጠቅምም ባይጠቅምም መረጃን በመረጃነቱ ብቻ የሚፈልጉ የመረጃ ሱሰኞች አሉ፡፡
ለጥቅም አልባ እውቀት የመጀመሪያው ምሳሌ ዜናን ከመጠን በላይ መመልከት ነው፡፡...."
ተግባራዊ ክርስትና ከሚለው የተወሰደ!
ደራሲ-ዶክተር አለማየሁ ዋሴ
"የአፍሪካ የአካባቢ ጥበቃ ጀግና፣ ያልተዘመረለት የእፅዋት አንደበት ይላል " አፍሪካ ጆኦግራፊክ ማጋዚን ስለዶክተር አለማየሁ ዋሴ፡፡
✍ዶክተር አለማየሁ ዋሴ በተለይም በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የተራቆተውን መሬት በማጥናት ፣መፍትሄ በማመላከት እንዲሁም
✍የቤተክርስቲያንን እፅዋት በመለየት፣በማጥናት ለዓለም አሳውቋል ፡፡

3500 አብያተ ክርስቲያናትን በመለየት ከ 800 ቀሳውስት ጋር በመሆን ቤተክርስቲያን የስነ እፅዋት የመጪው ዓለም ባንክ ሁና እንድትቀጥል ጥሯል ፡፡
የስነ እፅዋት ባንክ መሆኗንም በጥናቱ አረጋግጦ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ አድርጓል፡፡
ቤተክርቲያን በኢትዮጵያ ደን ውስጥ ከፍተኛ ድርሻ አላት፡፡በአማካይ በአንድ የቤተክርስቲያን አጥር ግቢ ውስጥ እስከ 5 ሄክታር መሬት በደን ተሸፍኖ ይገኛል፡፡
ዶክተር አለማየሁ ሃይማኖትን ከእፅዋት ጋር በማዛመድ እና ሳይንስን ከማህበረሰብ ጋር በማቆራኘት የኢትዮጵያ ብሎም የአፍሪካ እና የዓለም ብዛሃ ሕይወት እንዲሻሻል በማድረጉ ዓለማ አቀፋዊ እውቅና ተችሮታል፡፡
የ”ዝጎራ” ና “እመጓ” " መርብብት " እና ሌሎች መጽሐፍን ያዘጋጀ፤ ጸሐፊና ሰባኪ ምሁር ነው፡፡
ዶክተር አለማየሁ "እመጓ " በተሰኘው አነጋጋሪ መጽሐፉም የተለያዩ ሽልማቶች ተበርክተውለታል ፡፡
የ"እመጎ" ሙሉ ሽያጭ በመጽሔቱ ውስጥ ለተካተቱት አብያተ ክርስቲያናት እንዲውል አድርጎል አሁንም መጽሐፉን በማህበረ ቅዱሳን በኩል እየታተመ ለሽያጭ እየቀረበ ነው በዚህ አጋጣሚ መጽሐፍን እንድገዙት እናሳስባለን::
የእመጎ ፍሬዎች በሚል በማህበረ ቅዱሳን ቲቪ የቀረበ መርሃ ግብር ይመልከቱ
☞︎ https://youtu.be/hCbgiVccdGo
