en
Feedback
EOTC BOOK PDF FREE/(የኢ/ኦ/ተ-መጽሐፍት )

EOTC BOOK PDF FREE/(የኢ/ኦ/ተ-መጽሐፍት )

Open in Telegram

ይኽን መጽሐፍ ብላ! ሕዝ.3:1 ꧁-------------------------꧂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ክርስትናን የሚሰብኩ የቅዱሳት መጽሐፍት ማሕደር!! በ #PDF Free "መጽሐፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።" ማቴ 22፥29 የመጽሐፍ ቅዱስ አርዕስቶችና አንድምታዎች ፣ የአባቶች የሊቃውንት መጽሐፍት ይገኙበታል። ኑ ༒

Show more
655
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ትጾማለህን? በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ትጾማለህን? እንግዲያውስ በሥራህ አረጋግጥልኝ! በምን ዓይነት ሥራ ካልከኝ? *ደሃውን ካየህ እዘንለት (ቸርነትን አድርግለት)! *የተጣላኸውን ካየህ ታረቀው! *ጓደኛህ ክብርን ሲያገኝ ካየህ አትቅናበት! *መልከኛ ሴት ካየህ እለፋት! *አፍህ ብቻ ከምግብ አይከልከል፤ አይንህም፣ ጆሮህም፣ እግርህም፣ እጆችህም፣ ሁሉም የሰውነትህ ክፍሎች ይጹሙ። እጆችህ ከንጥቂያና ስግብግብነት (ንፉግነት) ይጹሙ። እግሮችህ የማይገቡ ትእይንቶችን ለመመልከት ከመንደርደር ይጹሙ። አይኖችህ ውብ መልኮች ላይ ያልተገቡ እይታዎችን መቼም መች ከማሳረፍ መከልከልን ይማሩ እና ቁንጅና ላይ ከመጠመድ ይጹሙ። ማየት ለዐይን ምግብ ስለሆነ ያልተገባ እና የተከለከለን እይታ ካደረግህ ጾምህን ያፈርሰዋል፣ የነፍስህንም ሙሉ ደህንነት ያነዋውጣል፤ ነገር ግን የተገባና ጥንቁቅ ከሆነ ጾምህን ያስጌጣታል። የተከለከለውን በዓይን እየነካህ ነገር ግን በጾም ምክንያት ከማያረክስ ምግብ መጾሙ ከንቱ ከሆኑ ነገሮች መካከል ይቆጠራል። ሥጋን አትበላም አይደል? ስለዚህ በዐይኖችህ አማካኝነት ፍትወትን አትመገብ። ጆሮም ይጹም። የጆሮ ጾም ክፉ ወሬን እና ሐሜትን አለመቀበልን ያካትታል። “ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል” እንዲል። (ዘጸ. 23፥1) አፍም እንዲሁ ከመጥፎ እና ከጥላቻ ንግግሮች ይጹም። ከአዕዋፋትና አሳዎች ብንከለከል ነገር ግን ወንድማችንን ብንበላው ምን ይጠቅመናል? ክፉ ተናጋሪ የወንድሙን ሥጋ ይበላል የባልንጀራውንም ሰውነት ይነክሳልና። ምንጭ፦ St. John Chrysostom; The Homilies on the Statues to the People of Antioch, Homily lll: 11-12, NPNF Series 1 Volume 9, Page 359/503 ትርጉም፦ መ/ር እሱእንዳለ ሽመልስ

ዐብይ ፆም.pdf0.69 KB

የዓብይ ፆም PDF => ምስባክ => መልዕክታት => የሐዋርያት ሥራ => ወንጌል

ጽላተ ሙሴ በኢ.ያ.pdf1.29 MB

አባቴና እምነቱ - Copy.pdf6.42 MB

ኢትዮጵያዊው ጃንደረባ - Copy.pdf34.88 MB

_፩_የኢትዮጵያ_ቤተክርስቲያን_ወርቃማ_ዘመናት_Copy.pdf2.56 MB

_፪_የኢትዮጵያ_ቤተክርስቲያን_ወርቃማ_ዘመናት_Copy.pdf2.07 MB

መጽሐፈ ጦቢት - Copy.pdf9.34 MB

መጽሐፈ ጤፉት - Copy.pdf4.09 MB

መጽሐፈ ግጻዌ - Copy.pdf14.41 MB

መጽሐፈ ግጻዌ - Copy (2).pdf14.41 MB

መጽሐፈ ድጓ - Copy.pdf22.04 MB

መጽሐፈ ዲድስቅልያ - Copy.pdf9.42 MB

መጽሐፈ ዮዲት - Copy.pdf11.53 MB

መጽሐፈ እያሱ - Copy.pdf21.80 MB

መጽሐፈ ኢዮብ - Copy.pdf26.59 MB