en
Feedback
መርጌታ ላቀው የባህል መድሐኒት ቀማሚ

መርጌታ ላቀው የባህል መድሐኒት ቀማሚ

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel መርጌታ ላቀው የባህል መድሐኒት ቀማሚ

Channel መርጌታ ላቀው የባህል መድሐኒት ቀማሚ (@fastinformationn) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 24 624 subscribers, ranking 3 392 in the Religion & Spirituality category and 1 105 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 24 624 subscribers.

According to the latest data from 08 September, 2024, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 0 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 09 September, 2024), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

24 624
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የዕለቱ አጫጭር መረጃዎች፤ ፈጣን መረጃ ማክሰኞ መስከረም 29/2016 1) በአማራ ክልል 2016 ከባተ አንስቶ ለአንድ ቀን ያለማቋረጥ ግጭቶችን ያስተናገዱት የተለያዩ አካባቢዎች አሁንም ውጥረት እንደነገሰባቸው፤ የጥይት እሩምታ የከባድ መሳሪያዎች ጋጋታ እንዳመሳቸው ቀጥለዋል።  በዛሬው ዕለትም በተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎች ውጊያዎች እየተደረጉ መሆናቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ። በሰሜን ወሎ ዞን ቆቦ ወረዳዎች የሚሰነዘሩ ከባድ የደፈጣ ጥቃቶች እንደቀጠሉ ናቸው። በቆቦ ከተማ የነበረው ውግያ ቆሞ፤ ከከተማው ውጪ ባሉ እንደጮቢ በር ባሉ አካባቢዎች ላይ ከባድና ተደጋጋሚ የደፈጣ ውጊያዎች እየተካሄዱ ነው። በተመሳሳይ በደቡብ ወሎ ሰሞነኞቹ የደፈጣ ጥቃቶች ተባብሰው ቀጥለዋል። የወረኢሉ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም ምክትላቸው፣ የጃማ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እና ምክትል፤ የድርጅት ሃላፊውን ጨምሮ፣ የከላላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪና ምክትላቸው ከስራቸው የሚገኙ የብልፅግና  አመራሮችን ጨምሮ በጥቅሉ 9  አመራሮች ወደ ደሴ ሲጓዙ በመንገድ ላይ በፋኖ ሃይሎች ታግተው ተወስደዋል ተብሏል። አመራሮቹን ለማስለቀቅ ትናንት በወረኢሉ አማኑኤል አካባቢ ከፍተኛ ውጊያ የነበረ ቢሆንም አመራሮቹን ማስለቀቅ እንዳልተቻለ ታውቋል። 2) የትምህርት ሚኒስትሩ የ12ተኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ውጤትን አስደንጋጭ ሲሉ ገልጸውታል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ  ከዚህ ፈተና አንድ ሊያስደነግጠን የሚገባ ነገር ከተፈተኑት ጠቅላላ ተማሪዎች ውስጥ 50 ከመቶ የሚሆኑት እና ከዛ በላይ 26 ከመቶ ነው ያገኙት ያሉ ሲሆን፤ ከ845 ሺህ ፤ 422,500 ሺህ ተማሪ ከ26 በታች ነው ያገኘው፤ ይህም እንደው ዝም ብሎ አንድ ተማሪ ፈተናውን በግምት ቢሞላ እንኳን ሊያገኘው የሚችለው ውጤት ነው ሲሉ አስረድተዋል። ለዚህ ነው ከታች ጀምሮ በደንብ አጥርተን መስራት አለብን የምንለው ሲሉም የትምህርት ሚኒስትሩ አብራርተዋል። በ2015 የ12ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተናን ከወሰዱ 845 ሺሕ 099 ተማሪዎች ውስጥ፤ 817 ሺሕ 838 ተማሪዎች ከ50 በመቶ በታች የሆነ ውጤት ማምጣታቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በዚህም ከአጠቃላይ 845 ሺሕ ተፈታኞች ውስጥ 27 ሺሕ 267 ተማሪዎች ወይንም ሦስት ነጥብ ሁለት በመቶ ብቻ 50 በመቶ እና ከዛ በላይ ውጤት ማምጣታቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ  ብርሃኑ ነጋ አስታውቀዋል፡፡ 3) የኦነግ ሸኔ አበላት ከባለፈዉ ሳምንት ጀምሮ ወደ ወረዳዋ በስፋት በመግባት 16 የሚጠጉ የገጠር ቀበሌዎችን ተቆጣጥረዉ እንደሚገኙ ተሰምቷል። ቡድኑ በተቆጣጠራቸዉ የገጠር ቀበሌዎችም በርካታ ንጹኃን በአሰቃቂ ሁኔታ ጭምር እንደተገደሉ፤ ንብረታቸዉ እየተዘረፈባቸዉና ቤታቸዉ በአሳት እንደወደመባቸዉ የወረደዋ ነዋሪዎች  አስታውቀዋል፡፡ የደራ ወረዳን ወደ አዲስ አበባ የሚያገናኘዉ መንገድ በቡድኑ ቁጥጥር ስር በመዋሉ ዜጎች በነጻነት እንዳይቀሳቀሱ እንዲሁም መሰራታዊ ሸቀጦችም እንዳይገቡ ታግዷል ነዉ የተባለዉ፡፡ ይህ መስመር መዘጋቱን ተከትሎ የወረዳዋ ነዋሪዎች በአማራ ክልል መርሃቤት ወረዳ በኩል ወደ አዲስ አበባ ሲገቡና ሲወጡ የነበረ ቢሆንም በአማራ ክልል ባለዉ ወቅታዊ ሁኔታ ምክንያት ያም መስመር ዝግ ሆኗል ተብሏል፡፡ 4) ባለፈው ቅዳሜ የጀመረው የእስራኤል እና ሀማስ ውጊያ ዛሬም እንደቀጠለ ነው፡፡ ውጊያው አድማሱን የሚያሰፋ ይመስላል፡፡  ኢራን ጥብቅ ማስጠንቀቂያን ሰጥታለች፡፡ በሊባኖስ የሚገኘው የሀማስ ወዳጅ ሄዝቦላህ በዛሬው ዕለት በርከት ያሉ ሮኬቶችን ወደ ጋዛ አስወንጭፏል፡፡ እስራኤል ፊቷን ወደሊባኖስ ሊታዞር ትችላለች የሚል ሥጋትም ንሯል፡፡ እስራኤል በዛሬው ዕለት የሀማስ መቀመጫ የሆነችውን   ጋዛን በጄት እና ሚሳየሎች እንዳልነበረች አድርጋታለች፡፡ ድብደባው አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ ሀማስ በአንፃሩ  ዛሬም ድረስ ሮኬቶችን  ወደ እስራኤል ማስወንጨፉን ቀጥሎበት ውሏል፡፡ ሆኖም የሚወነጨፈው የሮኬት መጠን ነበዛሬው ዕለት ቀንሶ ነው የታየው፡፡   ይህ በእንዲህ እንዳለ እስራኤል  በእግረኛ ባካሄደችውውጊያ ባለፈው ቅዳሜ በሀማስ ታጣቂዎች የተያዙባትን ግዛቶች ያስመለሰች መሆኑ አመልክታለች፡፡ የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር  ጋዛ ሙሉ በሙሉ የከበባ ቀለበት ውስጥ እንድትገባ ቀጥተኛ ትዕዛዝን ሰጥተዋል፡፡ በዚህም በጋዛ 'ኤሌክትሪክ፣ ምግብ፣ ነዳጅ አይኖርም ሲሉም የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት  በቴሌቪዥን ባስተላለፉት መልክተ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። 5) በኬንያ ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ድንበር ነዋሪ የሆኑ ማህበረሰቦች የሰላም፣ የጸጥታ፣ የንግድ እና የሰዎች ነጻ እንቅስቃሴ ሰምምነት ፈርመዋል። ስምምነቱ የማንደራ ሶስት መአዘን የድንበር አቋራጭ ስምምነት የሚል መጠረያ ተሰቶታል፡፡ስምምነቱ የተደረሰው በኢጋድ ተቋም በኩል በተደረገ ማደረደር ነው፡፡ ስምምነቱ ባለፈው ሀሙስ እለት በማንዴራ ከተማ የተፈረመ ሲሆን ከሶስቱ አገራት 60 የሚሆኑ የማህበረሰብ ተወካዮች ተገኝተውበታል፡፡ ኮንፍረንሱ በመንግስት በአካባቢ መስተዳድሮች እና ሲቪል ማህባራት በኩል ሲደረጉ የነበሬ ሁሉም የድንበር ጉዳይ ንግግሮች በኢጋድ ስር እንዲያልፉም ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ ኮንፈረንሱ በየግዜው እንዲካሄድም ውሳኔ ላይ የተደረሰ ሲሆን አገራቱ ግን በሁለት አመት አንድ ግዜ ቁጭ ብለው እንዲነጋገሩ አቅጣጫ አስቀምጧል፡፡ https://t.me/telebirrtelebirr

ዘመን ሲለወጥ እንደምትፈካዋ አደይ እንደ መጀመሪያዋ ወር መስከረም ጸሐይ እንደ ጠዋት ጀምበር ብሩህ አዲስ ዓመት ይሁንልን! #በአዲስ_ጅማሮ_በአዲስ_ተስፋ_ወደ_አዲስ_ዓመት!!! ♻️አሁን Online ላይ ያላችሁ #10ዐ ሰው add ላደረገ የ10ዐዐ ብር ካርድ ይላክለታል። . . . .ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን add ያድርጉ👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ⚠️ add አድርገው ሲጨርሱ ኮሜንት ላይ add ያደረጋችሁትን የሰው መጠን ይፃፉ

ዘመን ሲለወጥ እንደምትፈካዋ አደይ እንደ መጀመሪያዋ ወር መስከረም ጸሐይ እንደ ጠዋት ጀምበር ብሩህ አዲስ ዓመት ይሁንልን! #በአዲስ_ጅማሮ_በአዲስ_ተስፋ_ወደ_አዲስ_ዓመት!!! ♻️አሁን Online ላይ ያላችሁ #10ዐ ሰው add ላደረገ የ10ዐዐ ብር ካርድ ይላክለታል። . . . .ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን add ያድርጉ👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ⚠️ add አድርገው ሲጨርሱ ኮሜንት ላይ add ያደረጋችሁትን የሰው መጠን ይፃፉ

🌐ብዙ ሰው #Add በማድረግ ሽልማቱን አሁኑኑ ተቀበሉ ✅የገንዘብ ሽልማት ያልተቀበላችሁ በሙሉ ከታች ባለው ቦት ተቀበሉ 👇👇👇👇 @telebirrbounsbot @telebirrbounsbot @telebirrbounsbot

የዕለቱ አጫጭር መረጃዎች፤ ፈጣን መረጃ ረቡዕ መስከረም 16/2015 1) በደቡብ ወሎ ለጋምቦ ወረዳ ከመካነሰላም ወደ ጊምባ በመኪና ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የደፈጣ ጥቃት ተፈፅሞ ከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል። በወረዳው አምቡላንሶች በተደጋጋሚ ሲመላለሱም መመልከታቸውን ነዋሪዎች ገልጸዋል። በደቡብ ወሎ ደላንታ እንዲሁ ከፍተኛ ውጊያ ሲደረግ ውሏል። ልዪ ስሙ ተረፌ በሚባለው አካባቢ በፋኖ ሃይሎች እና በመከላከያ ሰራዊት መካከል የጨበጣ ውጊያ ሲደረግ መዋሉ ነው የታወቀው። ውጊያው በከባድ መሳሪያ የታገዘ ሲሆን ተረፌ ማሪያም ቤተክርስቲያን ላይ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል። በአካባቢው የስልክ ኔትወርክ ተቋርጧል። ደላንታ መከላከያ ሰራዊት የገባ ቢሆንም ከደላንታ ወደ ደሴ መንገዱ እስካሁን ዝግ መሆኑ ነው የታወቀው። በተለይ መጪው መስከረም 21 የግሸን በዓል የሚከበርበት ቀን እየደረሰ ቢሆንም አሁንም በአካባቢው ውጊያ መኖሩ ስጋት ፈጥሯል። ውጊያው  የመንገዱን እንቅስቃሴ እንዳያውክ አስግቷል። 2) ከደቡብ አፍሪካው ሰላም ስምምነት ብኋላ 1329 ሰዎች በረሃብ ምክንያት መሞታቸውን በትግራይ ክልል የተደረገ ጥናት አመልክቷል። በትግራይ ባሰለፍነው አመት መጀመሪያ ወራት በፌደራል መንግስቱ እና በህወሃት መካከል የሰላም ስምምነት ከተደረሰ ወዲህ 1329 ሰዎች በረሃብ ምክንያት መሞታቸውን በክልሉ የተደረገ ጥናት ማመላከቱን አሶሼትድ ፕረስ አስነብቧል ። በተመሳሳይ የትግራይ ክልል የጤና ቢሮ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጋር በጋራ ባካሄዱት ጥናት በትግራይ ክልል ዋነኛው የሞት መንስኤ ረሃብ ሁኖ መገኘቱ ተመላክቷል። በጥናቱ  ልየታ መሰረት ከ68 በመቶ በላይ የክልሉ የሞት መንስኤ ረሃብ መሆኑ ተጠቁሟል። 3) ኢሰመጉ መስከረም 10 ቀን 2016 ዓ.ም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ውስጥ እየተፈጸሙ ያሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች ሊቆሙ ይገባል በሚል ርዕስ መግለጫን ያወጣ ሲሆን በእዚህ መግለጫ ላይ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በሚል ንዑስ ርዕስ ነሀሴ 29 ቀን 2015 ዓ.ም በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ በኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ላይ ዘረፋ፣ ንብረት ውድመት እና ማፈናቀል መድረሱንና ለእዚህም መነሻ የሆኑትን ምክንያቶች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የሀላባ፣ ሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች ዋና ስራ አስኪያጅ መልዓከ ህይወት ንጉሴ ባወቀ ባገኘው መረጃ መሰረት አቅርቧል፡፡ ስለሆነም ኢሰመጉ ያኛቸውን መረጃዎች ከሙሉ የመግለጫው ይዘት ለመረዳት እንደሚቻለው የመረጃውን ምንጭ በመግለጽ ያቀረበ ሲሆን ይህ ደግሞ የኢሰመጉን አቋም ወይንም ገለልተኝነት ጥያቄ ውስጥ ሊከት አይገባም ተቋሙ ገልጿል፡፡ 4) በትግራይ ክልል የተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ባለፈው ጳጉሜ ወር በመቀሌ ከተማ ጠርተውት ከነበረው ሰልፍ ጋር ተያይዞ፤ ለዘገባ በሥፍራው የተገኙ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች በደረሰባቸው ከፍተኛ ድብደባ ክፉኛ መጎዳታቸውን ለአዲስ ማለዳ የዜና ምንጭ ተናግረዋል። በሥፍራው ከተገኙት ጋዜጠኞች መካከል በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር እና ከያበላ ሚዲያ መስራቾች አንዱ መሆናቸውን የገለጹት ተሻገር ፅጋብ፤ “ሰልፉ ይደረግበታል ወደተባለው ሮማናት አደባባይ በማቅናት በእጅ ስልኬ የተወሰነ ተንቀሳቃሽ ምስል ለመያዝ ስሞክር “ቲዲኤፍ” ተብለው የሚጠሩ ኃይሎች ስልኬን ተቀብለው በያዙት ዱላ በመምታት ከጥቅም ውጪ አድርገውታል፡፡” ብለዋል። 5) ሽንኩርት በኪሎ ከ80- 100 ብር በደረሰበት ሀገር በ25 ብር ማግኘት መልካም ነበር። ነገር ግን ፐርፐዝ ብላክ እያረገ ያለው ሽንኩርት በ25 ብር ልትገዙ ስትሄዱ የማትፈልጉት እንኳን ቢሆን ሌላ አራት ተጨማሪ ነገሮችን (የተፈጨ ስጋ፣ አቮካዶ...) ከገበያ ዋጋቸው እጅግ በተጋነነ ዋጋ እንድትገዙ ትጠየቃላችሁ፣ አይ ሽንኩርት ብቻ ልግዛ ብትሉ አትችሉም። ይህንን በማስታወቂያቸው ላይ ግልፅ ስላላደረጉ ለሰአታት ጭምር ተሰልፎ የጠበቀ የሀገሬ ሰው ይህ ሲነገረው ሳይገዛ እየተመለሰ ነው። https://t.me/telebirrbounss https://t.me/telebirrbounss

የዕለቱ አጫጭር መረጃዎች፤ ፈጣን መረጃ ማክሰኞ መስከረም 15/2015 1) በትግራይ ክልል ምሥራቃዊ ዞን የሚገኘው የኢሮብ ብሔረሰብ፤ በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ ረኀብ እንደተጠቃ የገለጹ ተወላጆች፣ አስቸኳይ መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ወደ ወረዳው እርዳታ ለማድረስ የሚንቀሳቀሱ አካላት በኤርትራ ሃይሎች ከፍተኛ ጥቃት እንደሚሰነዘረባቸው ነው የተገለጸው። የኢሮብ ልማት ማኅበር ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለጸው፤ የብሔረሰቡ ግማሽ አካል በኤርትራ ኀይሎች እጅ እንደሚገኝ ጠቅሶ፣ በዚህም የመበታተን አደጋ እንደተጋረጠበት አመልክቷል፡፡  በወረዳው የተከሠተውን ረኀብ እና የሰላም ዕጦት፤ ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ በማሳወቅ ሕዝቡ አስቸኳይ እገዛ እንዲደረግለት እየጣረ እንደሚገኝ ማኅበሩ አስታውቋል፡፡ 2) አሶሽሴትድ ፕሬስ፣ አናዶሉ፣ ፎክስ ኒውስ፣ የኒ ሳፋክ የተሰኙ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የጎንደሩን ውጊያ ሽፋን ሰጥተው ዘግበውታል። አሶሼትድ ፕሬስ በዘገባው በአማራ ክልል ሁለተኛ ትልቅ ከተማ በሆነው ጎንደር ከተማ፤ ከፍተኛ ውጊያ መቀስቀሱን ገልጾ፤ በአማራ ክልል ውጊያ ከተቀሰቀሰበት ቅፅበት አንስቶ የንፁሃን ዜጎች ግድያ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አመልክቷል። አናዶሉ በተመሳሳይ ለእሁድ ለታው ውጊያ ትኩረት በመስጠት 50 ተዋጊዎች ሳይሞቱ አልቀረም ሲል ዘግቧል። አናዶሉ ታሪካዊ በሆነው ጎንደር ከተማ በተቀሰቀስው ውጊያ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት 50 ያህል የፋኖ አባላት ደምስሻለው ማለቱን ገልጾ፤ የፋኖ ሃይሎች በበኩላቸው በርካታ የመከላከያ አባላትን ማረክን ማለታቸውን አብራርቷል። የኒ ሳፋክ የተባለው የቱርክ ሚዲያም የጎንደሩ ውጊያ በክልሉ ብሎም በኢትዮጵያ ከፍተኛ ውጥረት ፈጥሯል ሲል አመልክቷል። ፎክስ ኒውስ በኢትዮጵያ በህዝብ ብዛት ሁለተኛ በሆነው የአማራ ክልል፤ እንደ አዲስ የተቀጣጠሉ ግጭቶች አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሳቸውን አንስቶ፤ የንጹሃን ዜጎች ግድያ እንዲሁም የጅምላ እስር በክልሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን አመልክቷል። 3) በደቡብ ወሎ ቦረና ሳይንት ወረዳ ልዩ ስሙ ደብረማሪያም በሚባል አካባቢ በእርሻ ላይ በነበሩ ሰዎች ከባድ መሳሪያ አርፎ  ከስድስ ሰዎች በላይ መግደሉ ተሰምቷል። በጥቃቱ አንድ አርሶ አደር ባለቤታቸውን እንዲሁም ሁለት ልጆቻቸውን ማጣታቸው ተሰምቷል። የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሶስት ሰዎችን የገደለው ይህ የከባድ መሳሪያ ጥቃት፤ በአካባቢው በግብርና ሥራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰዎችንም መግደሉ ታውቋል። በጥቃቱ ህይወታቸው ያለፈ ስድስት ሰዎች መሆናቸው ቢነገርም፤ የህክማና ሪፖርቶች ይፋ ሲሆኑ የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተነግሯል። በተያያዘም በሰሜን ወሎ አንድ የፋኖ አባል ነው የተባለ ግለሰብ የህክምና አገልግሎት ሊያገኝ ከገባበት ሆስፒታል በመከላከያ አባላት ከተወሰደ በኋላ፤ የህክምና ባለሙያዎች የሥራ ገበታቸውን ረግጠው መውጣታቸው ተነግሯል። 4) መስከረም 16 እና 17/2016 የሚከበሩት የመውሊድ፣ የደመራና የመስቀል በዓላት በአማራ ክልል የሃይማኖቶቹ ሥርዓት በሚፈቅዱት መንገድ እንዲከበሩ ኮማንድ ፖስቱ እየሠራ እንደሚገኝ አስታውቋል። የሕዝብ ስብሰባዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መከልከላቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ ይሄም ጽንፈኛና ዘራፊ ኃይሎች በሕዝብ ላይ ሊያደርሱት የሚችሉትን ጉዳት ለመቀነስ ታስቦ የተደረገ ነው፤ ሲል መምሪያው አስታውሷል። መስከረም 16 እና 17 የሚከበሩት ሃይማኖታዊ በዓላት የአደባባይ በዓላት በመሆናቸው ለበዓላቱ ሥነ ሥርዓት ሲባል፤ የአደባባይ መሰባሰብን መፍቀድ ማስፈለጉንም ገልጿል። የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ  መሰባሰቦች ለሃይማኖታዊ የበዓል አከባበር ሥነ ሥርዓት ብቻ  የሚውሉ ብቻ መሆናቸውን አስታውሶ፤ በነዚህ አከባበሮች ወቅት ለሕዝብ ደኅንነት ሲባል ከጸጥታ አካላት ጋር መተባበር ግዴታ መሆኑን አመልክቷል። 5) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ሊቀ መንበር ዶ/ር ጫኔ ከበደ በፀጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፓርቲያቸው አስታወቀ። ዶክተር ጫኔ በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ  ታርጋ በሌለው ተሸርካሪ ወዳልታወቀ ሥፍራ የተወሰዱ መሆኑ ነው የታወቀው፡፡ ሊቀመንበሩ በቁጥጥር ሥር ውለው ወዳልታወቀ ቦታ የተወሰዱ መሆኑን ያመለከተው ፓርቲያቸው ኢዜማ ነው፡፡ ሊቀ መንበሩ በቁጥጥር ስር ውለው የተወሰዱት የሰሌዳ ቁጥር በሌለው መኪና እንደሆነ ያሰፈረው መግለጫው፣ በምን ምክንያት እንደተያዙም ማወቅ እንዳለተቻለ ፓርቲው በዚሁ መረጃው አስታውቋል፡፡

አድ የማድረግ ውድድር ተጀምሯል ‼️ አሁን online ላላችሁ ብቻ ከ 50 ሰው በላይ አድ ላደረገ የ 500 ማለትም እጥፍ ካርድ እንልካለን ✅የምንሸልመው በፍጥነት አድ ለሚያደርጉ 50 ሰዎች ብቻ ነው‼️ አሁንኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን add ያድርጉ ይሸለሙ👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr 💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵 መልካም ዕድል 👏🎉

እንኳን ወደ ቴሌ ብር(telebirr) አድ (add) ያድርጉ ይሸለሙ ውድድር በሰላም መጡ። 💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵 #ፍጠኑ ውድድሩ  ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና  ባደረጉ ቁጥር ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ ። ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ። - 100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉4,000ብር 200 ሰው Add ሲያደርጉ 👉8,000ብር 300 ሰው Add ሲያደርጉ 👉10,000ሺ ብር 400 ሰው Add ላረገ 👉25,000 ሺ ብር 👇👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr አሁንኑ add በማድረግ ሽልማትወን ❇️ይውሰዱ❇️ ።

የምሽቱ አጫጭር መረጃዎች፤ ፈጣን መረጃ ቅዳሜ መስከረም12/2016 1) የኢትዮጵያ መንግስት ቀውስ በማባባስ ኢትዮጵያን የቄራ ምድር አድርጓታል የሚለው የሶማሊ ኮንግረስ ጉዳዮች ፣ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል የሶማሊ ክልልን ድንበር በመጣስ ወረራ ፈጽሟል ሲል ከሷል ። የሶማሊ ኮንግረስ ጉዳዮች በመግለጫው የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ህጻናትን ጨምሮ ሰባት  የሶማሊ ተወላጆችን ገሏል ሲል ክስ አቅርቧል ። ከሰባት ንጹሀን ግድያ በተጨማሪ 11 የሚሆኑ ንጹሀን ዜጎች  ጉዳት እንደደረሰባቸው አረጋግጫለሁ ሲል በመግለጫው አሳውቋል። ቆላጂ ተብሎ በሚጠራው  ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ ከሰማኒያ ሺህ በላይ ዜጎችን መጠለያ  በሆነው ቦታ ላይ  የኦሮሚያ ልዩ ሃይል ጥቃት መፈጸሙን መግለጫው አመልክቷል። 2) በአማራ ክልል በሰሜንና በደቡብ ወሎ ዞኖች እንዲሁም በዙሪያው ባሉ በአካባቢዎቻቸው፣ የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠና ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት እንዳልቻሉ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል። ካለፈው ማክሰኞ ጀምሮ፣ በደብረ ማርቆስ፣ በፍኖተ ሰላም እና በደንበጫ ከተሞች፣ እንዲሁም በአካባቢዎቻቸው የተቋረጠው የስልክ አገልግሎትም፣ እስከ አሁን እንዳልጀመረ ታውቋል። 3) ፋኖ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎች እንዲሁም በአውደ ውጊያው ስለ ተስተዋሉ ሁነቶች የፋኖ ቀጣይ አቅጣጫ ወዴት ነው የሚለውን፤ የፋኖ ቃል አቀባይ ከዶቼቬለ ጋር ቆይታ አድርገዋል። ቃል አቀባዩ ፋኖ ህዝብን ይዘርፋል ተብሎ የሚቀርብበትን ስሞታ ሙሉ ለሙሉ አስተባብለዋል። ቃል አቀብዩ አሁን ያለውን መንግስት በትጥቅ ትግል በማንሳት ሥልጣኑን ለህዝብ የማስረከብ ዓላማ ፋኖ እንዳለው አስታውቀዋል። ይሁንና ቡድኑ ያቀረበው አንድ ቅድመ ሁኔታታ ከተሟላ ከመንግስት ጋር የመደራደር ጉዳይን እንደሚያስብበትም ቃል አቀባዩ ገልጸዋል። ፋኖ የጦር ክንፍ ኣንጂ የፖለቲካ አደረጃጀት እንደሌለው ቃል አቀባዩ አመልክተዋል።  4) በትግራይ ክልል ከተጀመረው የሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት ጋራ በተገናኘ፣ በግንቦት ወር 2013 ዓ.ም. ላይ ተይዘው ላለፉት ሦስት ዓመታት፣ “ዐዲስ ራዕይ” በሚባል ወታደራዊ ማሠልጠኛ ካምፕ ታስረው የቆዩ፣ 32 የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሠራዊት አባላት፣ ባለፈው ሳምንት እንደተፈቱ ገልጸዋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁን አስተያየት ሰጭዎች፣ አዋሽ አርባ አካባቢ ወደሚገኘው ወታደራዊ ማሠልጠኛ ካምፕ ተወስደው፣ “ከመከላከያ ሠራዊት ኮብልላችኋል” የሚል ክሥ ቀርቦባቸው እንደተፈረደባቸው ገልጸዋል፡፡ ታስረው በቆዩባቸው ዓመታት፣ የተለያዩ የመብቶች ጥሰት እንደተፈጸሙባቸው አውስተው፣ አሁንም፣ “ያለምንም ድጋፍ አውጥተው በትነውናል፤” ብለዋል፡፡ 5) ከከእስር ከተፈታ በኋላ ለወራት ጠፍቶ የነበረው ዘመነ ካሴ በትላንትናው ዕለት በተለያዩ ማህበተራዊ ሚዲያዎች በተሰራጨው የቪዲዮ መልዕክቱ ብቅ  ብሎ ታይቷል፡፡ ዘመነ ካሴ ለስምንት ወራት ያህለ በበሀርዳር እስር ቤት ቆይቶ ከተፈታ በኋላ በክልሉ ርዕሰ መዲና በሀርዳር እየኖረም ነበር፡፡ በጊዜውም በርካቶች ወደመኖሪያ ቤቱ በመሄድ እንኳን ደስ አለህ እያሉም ይጠይቁት ነበር፡፡ ዘመነ መሀል ላይ  ሊገሉኝ  የፈለጉ ሰዎች ወደ ቤቴ ቅጥር ጊቢ ቦምብ ወረወሩ በማለትም በዚያው ሰሞን መልዕክት ማስተላለፉ የሚታወስ ነው፡፡  ከዚያ በኋላ በአማራ ክልል ድንገት ውጊያ ፈንድቶ የክልሉ ርዕሰ መዲና በሀርዳር ሳትቀር የዚሁ ውጊያ ቀጠና ውስጥ ስትገባ በርካቶች ዘመነ ካሴ የት ነው ያለው በማለት ሲተይቁም ነበር፡፡ በዚህ መሀል  ድምፁ ጠፍቶ የቆየው ዘመነ በትላንትናው ዕለት በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በተሰራጨ አንድ የተንቀሳቃሽ ምስሉ መልዕክት ጫካ ገብቶ ውጊያ ላይ መሆኑን ነው ያመለከተው፡፡ ዘመነ በዚሁ የቪዲዮ መልዕክቱ የአማራ  ህዝባዊ  ሀይል ሰብሳቢ መሆኑን ነው ያመለከተው፡፡

#ፍጠኑ ውድድሩ  ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና  ባደረጉ ቁጥር ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ ። ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ። - 40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉4,000ብር 80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉8,000ብር 100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉10,000ሺ ብር 200 ሰው Add ላረገ 👉25,000 ሺ ብር 👇👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr አሁንኑ add በማድረግ ሽልማትወን ❇️ይውሰዱ❇️ ።

አቶ ሰይድ ሙሀመድ ወደዚህ ግሩፕ add ስላደረክ 13000ብር ተሸላሚ ሁነሀል። . . . ሽልማትህን በላክልን የባንክ አካውት ገቢ አድርገናል። . . . 🫵 እርስዎም አሁንኑ ወደዚህ ግሩፕ add በማድረግ ከ1,000እስከ  50,000ብር ይሸለሙ።👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ✅ዛሬውኑ አድ ያድርጉ ገንዘብዎን ይቀበሉ!

#ፍጠኑ ውድድሩ  ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና  ባደረጉ ቁጥር ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ ። ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ። - 40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉4,000ብር 80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉8,000ብር 100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉10,000ሺ ብር 200 ሰው Add ላረገ 👉25,000 ሺ ብር 👇👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr አሁንኑ add በማድረግ ሽልማትወን ❇️ይውሰዱ❇️ ።

አበቡ ከአዳማ 8000 ብር በአካውንትሽ ገቢ አድርገናል . . . . add ስላደረግሽ ከልብ እናመሰግናለን። 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼 🌼ፈጥነው add ያድርጉ ይሸለሙ      🌼 🌼 https://t.me/telebirrtelebirr 🌼 🌼https://t.me/telebirrtelebirr 🌼 🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼

አድ የማድረግ ውድድር ተጀምሯል ‼️ አሁን online ላላችሁ ብቻ ከ 50 ሰው በላይ አድ ላደረገ የ 500 ማለትም እጥፍ ካርድ እንልካለን ✅የምንሸልመው በፍጥነት አድ ለሚያደርጉ 50 ሰዎች ብቻ ነው‼️ አሁንኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን add ያድርጉ ይሸለሙ👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr 💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵 መልካም ዕድል 👏🎉

🏆 ሶስተኛ ዙር የቴሌ ብር ቦነስ ተሸላሚዎች ስም ዝርዝር!🎁 🔰1.Yohana......1,000 ብር👏 🔰2.Yilkal.......1,600 ብር 👏 🔰3.Kalkidan......2,900 ብር👏 🔰4.Mintesnot......3,200ብር👏 🔰5.Fikadu.......4,500ብር👏 🔰6.Tomas......5,300ብር👏 🔰7.Hanan......6,800ብር👏 🔰8.Kaleb......7,600ብር👏 🔰9.Melat......8,500ብር👏 🔰10.Anteneh......9,100ብር👏          🏆 4ኛ ዙር ይቀጥላል 🎁እርስዎስ ምን ይጠብቃል እዚህ 👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ግሩፕ ላይ #Add በማድረግ የአዲስ ዓመት ተረክ በጉርሻ ይሸለሙ!🎁 ......ሽልማትዎ በባንክ አካውንትዎ፡ በቴሌብር፡ በCBE: በሞባይል ካርድ እንዲሁም በአካል ተገኝተው መቀበል ይችላሉ!🎁🎁🎁

አድ የማድረግ ውድድር ተጀምሯል ‼️ አሁን online ላላችሁ ብቻ ከ 50 ሰው በላይ አድ ላደረገ የ 500 ማለትም እጥፍ ካርድ እንልካለን ✅የምንሸልመው በፍጥነት አድ ለሚያደርጉ 50 ሰዎች ብቻ ነው‼️ አሁንኑ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን add ያድርጉ ይሸለሙ👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr 💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵💵 መልካም ዕድል 👏🎉

ማየት ማመን ነው 🎁 በሽልማት እየተንበሸበሽን መሆናችንን ያልሰሙ ጓደኛቻችሁን አስታውሱ ሳይቀደሙ ይቅደሙ ፣ ይበልጥ #add በማድረግ ሽልማቶ ከጆ ያስገቡ ፣👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ይፍጠኑ ፣ ይፍጠኑ ፣ #ቴሌ ብር#በፍጥነት #ወደፊትእርሰዎም አድ አድርገው ይሸለሙ..........🏃🏃

#ፍጠኑ ውድድሩ  ለማስጀመር 100 ሰው አድ ያድርጉና  ባደረጉ ቁጥር ከዚህ በታች ያለው ይሸለሙ ። ብዙ ሰው Add አድርጉ ተሸለሙ። - 40 ሰው Add ሲያደርጉ 👉4,000ብር 80 ሰው Add ሲያደርጉ 👉8,000ብር 100 ሰው Add ሲያደርጉ 👉10,000ሺ ብር 200 ሰው Add ላረገ 👉25,000 ሺ ብር 👇👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr አሁንኑ add በማድረግ ሽልማትወን ❇️ይውሰዱ❇️ ።

ማየት ማመን ነው 🎁 በሽልማት እየተንበሸበሽን መሆናችንን ያልሰሙ ጓደኛቻችሁን አስታውሱ ሳይቀደሙ ይቅደሙ ፣ ይበልጥ #add በማድረግ ሽልማቶ ከጆ ያስገቡ ፣👇👇👇👇 https://t.me/telebirrtelebirr https://t.me/telebirrtelebirr ይፍጠኑ ፣ ይፍጠኑ ፣ #ቴሌ ብር#በፍጥነት #ወደፊትእርሰዎም አድ አድርገው ይሸለሙ..........🏃🏃