en
Feedback
Yoni Soccer [ ዮኒ ]

Yoni Soccer [ ዮኒ ]

Open in Telegram

የተለያዩ እግር ኳስ ነክ መረጃዎች የሚቀርቡበት ➜ ለሀሳብ እና አስያየት በዚህ Link ይጠቀሙ ► @yoni_tade

Show more
5 030
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
January '24
January '24
+2
in 0 channels
December '23
+5
in 0 channels
Get PRO
November '23
+5
in 0 channels
Get PRO
October '23
+10
in 0 channels
Get PRO
September '23
+47
in 0 channels
Get PRO
August '23
+39
in 0 channels
Get PRO
July '23
+29
in 0 channels
Get PRO
June '23
+81
in 0 channels
Get PRO
May '23
+438
in 0 channels
Get PRO
April '23
+644
in 0 channels
Get PRO
March '23
+343
in 0 channels
Get PRO
February '23
+509
in 0 channels
Get PRO
January '23
+687
in 0 channels
Get PRO
December '22
+259
in 0 channels
Get PRO
November '22
+77
in 0 channels
Get PRO
October '22
+188
in 0 channels
Get PRO
September '22
+277
in 0 channels
Get PRO
August '22
+649
in 0 channels
Get PRO
July '22
+289
in 0 channels
Get PRO
June '22
+726
in 0 channels
Get PRO
May '22
+1 089
in 0 channels
Get PRO
April '22
+1 012
in 0 channels
Get PRO
March '22
+1 170
in 0 channels
Get PRO
February '22
+549
in 0 channels
Get PRO
January '22
+466
in 0 channels
Get PRO
December '21
+441
in 0 channels
Get PRO
November '21
+2 399
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
23 January0
22 January0
21 January0
20 January+2
19 January0
18 January0
17 January0
16 January0
15 January0
14 January0
13 January0
12 January0
11 January0
10 January0
09 January0
08 January0
07 January0
06 January0
05 January0
04 January0
03 January0
02 January0
01 January0
Channel Posts
🚨በ2023ቱ የካፍ ኮትዲቯር አፍሪካ ዋንጫ ላይ እየደመቀ ያለው የ34 አመቱ ኢሚሊዮ ኢንሱኤ ለሀገሩ ኢኳቶሪያል ጊኒ የተስፋ ጭላንጭል እየሆነ ይገኛል፤ ኢሚሊዮ በ34 አመቱ 5 ጎሎችን አስቆጥሮ የዘን
🚨በ2023ቱ የካፍ ኮትዲቯር አፍሪካ ዋንጫ ላይ እየደመቀ ያለው የ34 አመቱ ኢሚሊዮ ኢንሱኤ ለሀገሩ ኢኳቶሪያል ጊኒ የተስፋ ጭላንጭል እየሆነ ይገኛል፤ ኢሚሊዮ በ34 አመቱ 5 ጎሎችን አስቆጥሮ የዘንድሮውን አፍሪካ ዋንጫ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪነት በበላይነት እየመራ ይገኛል፤ ሀገሩ ጊኒ ቢሳውን በገጠመችበት የምድብ 2ኛ ጨዋታዋ ሀትሪክ ሰርቶ በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ በእድሜ ትልቁ ሀትሪክ አስቆጣሪ መሆን ችሏል፤ ኢኳቶሪያል ጊኒ ዛሬ ኮትዲቯርን 4-0 ባሸነፈችበት ጨዋታ 2 ጎሎች አስቆጥሮ ኮትዲቯር አዘጋጅ ከሆነችበት አፍሪካ ዋንጫ የመሰናበት አደጋ እንዲጋረጥባት ም/ት ሆኗል፤ እንድታውቁት ያክል: ኢሚሊዮ ኢንሱኤ እንደ ዳቪድ ዴ ሂያ ፣ ሁዋን ማታ ፣ ቲያጎ ፣ ዳኒ ፓሬሆ የመሰሉ ተጨዋቾች ጋር የ2007ቱ U19 አውሮፓ ዋንጫን እንዲሁም የ2011ዱን U21 አውሮፓ ዋንጫ ማንሳት የቻለ ተጨዋች ነው። 📲 | @yoni_tade |

2
🚨ኮትዲቯር በሀገሯ ፣ በሜዳዋ እና በደጋፊዋ ፊቱ በኢኳቶሪያል ጊኒ ሽንፈትን ውርደትን ተከናነበች፤ ባዘጋጀችው አፍሪካ ዋንጫ ላይ ታሸንፋለች ተብላ የተጠበቀችው ኮትዲቯር በኢኳቶሪያል ጊኒ 4-0 ተሸን
🚨ኮትዲቯር በሀገሯ ፣ በሜዳዋ እና በደጋፊዋ ፊቱ በኢኳቶሪያል ጊኒ ሽንፈትን ውርደትን ተከናነበች፤ ባዘጋጀችው አፍሪካ ዋንጫ ላይ ታሸንፋለች ተብላ የተጠበቀችው ኮትዲቯር በኢኳቶሪያል ጊኒ 4-0 ተሸንፋ ምድቧን በሶስተኝነት ጨርሳለች፤ ኢሚሊዮ ኤንሱኤ ሁለቱን እንዲሁም ፖብሎ ጋኔት እና ያኒክ ቡይላ የኢኳቶሪያል ጊኒ ጎሎችን አስቆጥረዋል፤ ኢኳቶሪያል ጊኒ ታዲያ ትንሽ ግምት ተሰጥቷት በነበረበት ምድብ 2 ጨዋታዎችን አሸንፋ 1 አቻ ወጥታ በ7 ነጥብ እና 6 ንፁህ ጎል ምድቧን በአንደኝነት ጨርሳለች። 📲 | @yoni_tade |
0
3
21 | ሪያል ቤቲስ 0-1 ባርሴሎና 48 | ሪያል ቤቲስ 0-2 ባርሴሎና 56 | ሪያል ቤቲስ 1-2 ባርሴሎና 59 | ሪያል ቤቲስ 2-2 ባርሳሎና 90 | ሪያል ቤቲስ 2-3 ባርሴሎና 92 | ሪያል ቤ
21 | ሪያል ቤቲስ 0-1 ባርሴሎና 48 | ሪያል ቤቲስ 0-2 ባርሴሎና 56 | ሪያል ቤቲስ 1-2 ባርሴሎና 59 | ሪያል ቤቲስ 2-2 ባርሳሎና 90 | ሪያል ቤቲስ 2-3 ባርሴሎና 92 | ሪያል ቤቲስ 2-4 ባርሴሎና ባርሳ በአስገራሚ አጨራረስ 3 ነጥቡን ማሳካት ችሏል፤ ፌራን ቶሬዝ ሀትሪክ ሲሰራ ጆዋዎ ፊሊክስ የተቀረውን ጎል አስቆጥሯል፤ ኢስኮ ሪያል ቤቲስን ከሽንፈት ያልታደጉትን 2 ጎሎች አስቆጥሯል። 📲 | @yoni_tade |
0
4
🚨🔴ሞሀመድ ሳላህ ወደ ሊቨርፑል ተመልሷል፤ ሳላህ ወደ ሊቨርፑል የተመለሰው ካጋጠመው ጉዳት በሚገባ እንዲያገግም ነው፤ የርገን ክሎፕ ከMail Sport ጋር በነበራቸው ቆይታ ከዙር ጨዋታዎች በፊት
🚨🔴ሞሀመድ ሳላህ ወደ ሊቨርፑል ተመልሷል፤ ሳላህ ወደ ሊቨርፑል የተመለሰው ካጋጠመው ጉዳት በሚገባ እንዲያገግም ነው፤ የርገን ክሎፕ ከMail Sport ጋር በነበራቸው ቆይታ ከዙር ጨዋታዎች በፊት የሚሻለው ከሆነ ወደ አፍሪካ ዋንጫው ይመለሳል ብለዋል። 📲 | @yoni_tade |
0
5
⌚️ | ተጠናቀቀ | ◉ #ዛምቢያ 1-1 #ታንዛኒያ ⚽️ዳካ 88' ⚽️ምሱቫ 11' ✔️ ዛምቢያ በ10 ተጨዋች ሆና ነጥብ ተጋርታ መውጣት ችላለች፤ 📲 | @yoni_tade |
⌚️ | ተጠናቀቀ | ◉ #ዛምቢያ 1-1 #ታንዛኒያ ⚽️ዳካ 88' ⚽️ምሱቫ 11' ✔️ ዛምቢያ በ10 ተጨዋች ሆና ነጥብ ተጋርታ መውጣት ችላለች፤ 📲 | @yoni_tade |
0
6
⌚️ | ተጠናቀቀ | ◉ #ቦርንማውዝ 0-4 #ሊቨርፑል ⚽️ኑኔዝ 49' 90+3' ⚽️ጆታ 70' 79' ✔️ ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በአምስት ነጥብ ልዩነት መምራት ጀምሯል፤ ⚠️ጎሎቹን በComment ላ
⌚️ | ተጠናቀቀ | ◉ #ቦርንማውዝ 0-4 #ሊቨርፑል ⚽️ኑኔዝ 49' 90+3' ⚽️ጆታ 70' 79' ✔️ ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በአምስት ነጥብ ልዩነት መምራት ጀምሯል፤ ⚠️ጎሎቹን በComment ላይ⚠️ 📲 | @yoni_tade |
0
7
🚨⚪️ሪያል ማድሪድ ከ2-0 መመራት ተነስቶ በአስገራሚ ሁኔታ አሸነፈ፤ 01 | ሪያል ማድሪድ 0-1 አልሜሪያ 43 | ሪያል ማድሪድ 0-2 አልሜሪያ 57 | ሪያል ማድሪድ 1-2 አልሜሪያ 62 | አልሜ
🚨⚪️ሪያል ማድሪድ ከ2-0 መመራት ተነስቶ በአስገራሚ ሁኔታ አሸነፈ፤ 01 | ሪያል ማድሪድ 0-1 አልሜሪያ 43 | ሪያል ማድሪድ 0-2 አልሜሪያ 57 | ሪያል ማድሪድ 1-2 አልሜሪያ 62 | አልሜሪያ 3ኛ ጎል አስቆጥሮ ቫር ሻረው 67 | ሪያል ማድሪድ 2-2 አልሜሪያ 90 | 11 ደቂቃ ተጨመረ 99 | ሪያል ማድሪድ 3-2 አልሜሪያ ጁድ ቤሊንግሃም ፣ ቪኒሰሽ ጁኒየር እና ዳኒ ካርቫሃል የሪያል ማድሪድ ጎሎችን አስቆጥረዋል።
0
8
🚨ባየር ሙኒክ በሜዳው አሊያንዝ አሬና ወርደር ብሬመንን ገጥሞ ሽንፈት አስተናግዷል፤ ወርደር ብሬመን 1-0 ማሸነፍ በቻለበት ጨዋታ ሚሼሌ ዌይሰር የወርደር ብሬመንን ብቸኛ ማስቆጠር ችሏል፤ የጨዋታውን
🚨ባየር ሙኒክ በሜዳው አሊያንዝ አሬና ወርደር ብሬመንን ገጥሞ ሽንፈት አስተናግዷል፤ ወርደር ብሬመን 1-0 ማሸነፍ በቻለበት ጨዋታ ሚሼሌ ዌይሰር የወርደር ብሬመንን ብቸኛ ማስቆጠር ችሏል፤ የጨዋታውን ውጤት ተከትሎ ባየር ሙኒክ ከሊጉ መሪዎች ባየር ሊቨርኩሰንን በ7 ነጥብ ርቆ ለመቀመጥ ተገዷል። 📲 | @yoni_tade |
0
9
🚨ጥሩ ፍልሚያ የታየበት የሞሮኮ እና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ጨዋታ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቀቀ፤ ሞሮኮ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠረችው ጎል የጨዋታው አብዛኛውን ጊዜ መምራት ችላ የነበር ቢሆንም ዲሞክራቲክ
🚨ጥሩ ፍልሚያ የታየበት የሞሮኮ እና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ጨዋታ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቀቀ፤ ሞሮኮ በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠረችው ጎል የጨዋታው አብዛኛውን ጊዜ መምራት ችላ የነበር ቢሆንም ዲሞክራቲክ ኮንጎ በ2ኛው አጋማሽ ባስቆጠረችው ነጥብ ተጋርታ መውጣት ችላለች፤ የሞሮኮን ጎል አሽራፍ ሃኪሚ ሲያስቆጥር ለዲሞክራቲክ ኮንጎ ደግሞ ሲላስ ካቶምፓ ምቩምባ አስቆጥራል፤ ሞሮኮ ብታሸንፍ ኖሮ ዛሬ ወደ 16ቱ ዙር መግባቷን ምታረጋግጥ የነበር ቢሆን አሁንም በ4 ነጥብ ምድቧን እየመራች ትገኛለች፤ ዲሞክራቲክ ኮንጎ በበኩሏ የዛምቢያ እና ታንዛኒያ ጨዋታ እስከሚደረግ በ2 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። 📲 | @yoni_tade |
0
10
🚨በድራማ የተሞላው እና 105 ደቂቃዎች የፈጀው የሼፊልድ እና ዌስትሃም ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ፤ 28 | ሼፊልድ 0-1 ዌስትሃም 44 | ሼፊልድ 1-1 ዌስትሃም 79 | ሼፊልድ 1-2 ዌስትሃም
🚨በድራማ የተሞላው እና 105 ደቂቃዎች የፈጀው የሼፊልድ እና ዌስትሃም ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ፤ 28 | ሼፊልድ 0-1 ዌስትሃም 44 | ሼፊልድ 1-1 ዌስትሃም 79 | ሼፊልድ 1-2 ዌስትሃም 90+3' | ራሂን ብሩውስተር ከሼፊልድ🔴 90+7' | ቭላድሚር ኩፋል ከዌስትሃም🟡🟡🔴 90+13' | ሼፊልድ ፔናሊቲ አገኙ፤ 90+13' | ሼፊልድ 2-2 ዌስትሃም የሼፊልድ ዩናይትድን ጎሎች ቤን ቤሬተን ዲያዝ እና ኦሊቨር ማክበርኒይ አስቆጥረዋል፤ ለዌስትሃም ማክስዌል ኮርኔት እና ጄምስ ዋርድ ፕራውስ አስቆጥረዋል። 📲 | @yoni_tade |
0
11
🚨ክርስቲያኖ ሮናልዶ ተአማኒነታቸውን አጥተዋል ሲል ተናገረ፤ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከRecord ጋር በነበረው ቆይታ የባሎንዶር እና The Best ሽልማት ተአማኒነታቸውን እያጡ ነው ሲል ተናግሯል፤ ቀጥ
🚨ክርስቲያኖ ሮናልዶ ተአማኒነታቸውን አጥተዋል ሲል ተናገረ፤ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከRecord ጋር በነበረው ቆይታ የባሎንዶር እና The Best ሽልማት ተአማኒነታቸውን እያጡ ነው ሲል ተናግሯል፤ ቀጥሎም ሜሲ ፣ ሃላንድ ወይም ምባፔ አይገባቸውም እያልኩ አይደለም ነገር ግን ስታቶቹን መመልከት ይቻላል ስታቶቹ ደሞ አይዋሹም ሲል ተናግሯል፤ ሽልማቱን ስትሰጥ ሙሉ የውድድር አመቱን ከግንዛቤ ማስገባት አለብህ ሲልም ለRecord ተናግሯል፤ በዚህ ላይ ሀሳቡን ሲጠቀልልም ቁጥሮች እውነታን የሚያሳዩ ናቸው እውነታ ናቸው ሲል ገልጿል። 📲 | @yoni_tade |
0
12
🚨አይቫን ቶኒ ወደ ሜዳ በተመለሰበት ጨዋታ ብሬንትፈርድ ወደ ድል ተመልሷል፤ በ21ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር ኖቲንግሃም ፎረስትን በሜዳው የገጠመው ብሬንትፈርድ 3-2 በሆነ ውጤ
🚨አይቫን ቶኒ ወደ ሜዳ በተመለሰበት ጨዋታ ብሬንትፈርድ ወደ ድል ተመልሷል፤ በ21ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር ኖቲንግሃም ፎረስትን በሜዳው የገጠመው ብሬንትፈርድ 3-2 በሆነ ውጤት አሸንፏል፤ ለብሬንትፈርድ አይቫን ቶኒ ፣ ቤን ሚ እና ኒል ማውፔይ ጎሎቹን አስቆጥረዋል፤ ለ8 ወራት ከሜዳ ርቆ የቆየው እንግሊዛዊው አጥቂ አይቫን ቶኒ ወደ ሜዳ በተመለሰበት ጨዋታ ጎል ለማስቆጠረ 19 ደቂቃዎች ብቻ ነበር የፈጁበት፤ ኖቲንግሃምን ከሽንፈት ያልታደጉትን ጎሎች ዳኒሎ እና ክሪስ ዉድ አስቆጥረዋል፤ የጨዋታውን ውጤት ተከትሎ ብሬንትፈርድ በ22 ነጥብ ወደ 14ኛ ከፍ ያለ ሲሆን ኖቲንግሃም በ20 ነጥብ ላይ ሆኖ ወደ 16ኛ ወርዷል። 📲 | @yoni_tade |
0
13
🚨የዣቪ አሎንሶው ቡድን ባየር ሊቨርኩሰን ማስደመሙን ቀጥሎበታል፤ 07 | ሌይፕዚንግ 1-0 ሊቨርኩሰን 47 | ሌይፕዚንግ 1-1 ሊቨርኩሰን 56 | ሌይፕዚንግ 2-1 ሊቨርኩሰን 64 | ሌይፕዚንግ 2-
🚨የዣቪ አሎንሶው ቡድን ባየር ሊቨርኩሰን ማስደመሙን ቀጥሎበታል፤ 07 | ሌይፕዚንግ 1-0 ሊቨርኩሰን 47 | ሌይፕዚንግ 1-1 ሊቨርኩሰን 56 | ሌይፕዚንግ 2-1 ሊቨርኩሰን 64 | ሌይፕዚንግ 2-2 ሊቨርኩሰን 90+1' | ሌይፕዚንግ 2-3 ሊቨርኩሰን በተከታታይ ሳምንት ለሁለተኛ ጊዜ በጭማሪ ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ማሸነፍ ችለዋል፤ ይህ ውጤት ታዲያ በዘንድሮ ውድድር አመት በሁሉም በ27 ጨዋታዎች ላይ ያለመሸነፍ ጉዟቸውን ያስቀጠለ ሆኗል፤ 24 ጨዋታዎችን አሸንፈው 3 አቻ ወጥተው 85 ጎሎችን ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል፤ በቡንደስ ሊጋው ላይ በበኩሉ መሪነቱን እንዲያጠናክር ያደረገበት ውጤት ሲሆን ያስመዘገበው በ48 የሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል። 📲 | @yoni_tade |
0
14
🚨🔴|BREAKING| ማን.ዩናይትድ በማን.ሲቲ ቤት ቁልፍ ሰው እንደሆነ የሚነገርለትን ኦማር ቤራዳ ዋና ስራ አስፈፃሚው አድርጎ ሾሟል፤ ኦማር ቤራዳ ለማን.ሲቲ ያለፉት አመታት እድገት እና የበላይነ
🚨🔴|BREAKING| ማን.ዩናይትድ በማን.ሲቲ ቤት ቁልፍ ሰው እንደሆነ የሚነገርለትን ኦማር ቤራዳ ዋና ስራ አስፈፃሚው አድርጎ ሾሟል፤ ኦማር ቤራዳ ለማን.ሲቲ ያለፉት አመታት እድገት እና የበላይነት ቁልፍ ሚና የሚጫወት ሰው እንደሆነ በብዙዎች ዘንድ የሚነገርለት ነው፤ ኦማር ቤራዳ ከዚህ ሹመቱ በፊት በCity Football Group ውስጥ የእግር ኳስ ኦፕሬሽን ዋና ሃላፊ ሆኖ እየሰራ ነበር፤ ማን.ሲቲ ከዚህ ጋር ተያይዞ ባወጣው መግለጫም ኦማር ቤራዳ የእግር ኳስ ኦፕሬሽን ዋና ሃላፊ ቦታውን በገዛ ፍቃዱ እንደለቀቀ ይፋ አድርጓል። 📲 | @yoni_tade |
0
15
30 | ሞሪታንያ 0-1 አንጎላ 43 | ሞሪታንያ 1-1 አንጎላ 50 | ሞሪታንያ 1-2 አንጎላ 53 | ሞሪታንያ 1-3 አንጎላ 58 | ሞሪታንያ 2-3 አንጎላ አስገራሚ የነበረው ፍልሚያ በአንጎላ የበ
30 | ሞሪታንያ 0-1 አንጎላ 43 | ሞሪታንያ 1-1 አንጎላ 50 | ሞሪታንያ 1-2 አንጎላ 53 | ሞሪታንያ 1-3 አንጎላ 58 | ሞሪታንያ 2-3 አንጎላ አስገራሚ የነበረው ፍልሚያ በአንጎላ የበላይነት ሊጠናቀቅ ችሏል፤ ውጤቱን ተከትሎ አንጎላ ነጥቧን 4 በማድረስ ምድብ አራትን መምራት ጀምራለች። 📲 | @yoni_tade |
0
16
🚨ዳንኤል ዲሮሲ የሮማ አሰልጣኝ ሆኖ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታው ድል ቀንቶታል፤ በስታዲዮ ኦሎምፒኮ ሄላስ ቬሮናን የገጠመው ሮማ 2-1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፤ ሮማን አሸናፊ ያደረጉትን ጎሎች ሮሜሉ
🚨ዳንኤል ዲሮሲ የሮማ አሰልጣኝ ሆኖ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታው ድል ቀንቶታል፤ በስታዲዮ ኦሎምፒኮ ሄላስ ቬሮናን የገጠመው ሮማ 2-1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፤ ሮማን አሸናፊ ያደረጉትን ጎሎች ሮሜሉ ሉካኩ እና ሉሬንዞ ፔሌግሪኒ አስቆጥረዋል፤ ለሄላስ ቬሮና ብቸኛዋን ጎል ሚካኤል ፎሎንሩሾ አስቆጥሯል። 📲 | @yoni_tade |
0
17
🚨🔴ባየር ሙኒክ እንግሊዛዊውን ቀኝ ተመላላሽ ኪራን ትሪፒየር ከኒውካስትል ለማስፈረም ንግግር ጀምሯል፤ ሙኒክ በዋናነት ሊያስፈርመው የሚፈለገው የፒ.ኤስ.ጂው ቀኝ ተመላላሽ ኖርዲ ሙኪኤሌ ድርድር እን
🚨🔴ባየር ሙኒክ እንግሊዛዊውን ቀኝ ተመላላሽ ኪራን ትሪፒየር ከኒውካስትል ለማስፈረም ንግግር ጀምሯል፤ ሙኒክ በዋናነት ሊያስፈርመው የሚፈለገው የፒ.ኤስ.ጂው ቀኝ ተመላላሽ ኖርዲ ሙኪኤሌ ድርድር እንደፈለገው እየሄደለት ባለመሆኑ ነው ፊቱን ወደ ትሪፒየር ያዞረው፤ የ33 አመቱ ቀኝ ተመላላሽ ዝውውሩን እንደሚፈልገው እና ከሙኒክ ጋር በግል ጉዳዮች ከስምምነት እንደደረሰ ተገልጿል፤ አሁን ላይ የመጨረሻው ውሳኔ የባየር ሙኒክ ሲሆን ከፒ.ኤስ.ጂው ኖርዲ ሙኪኤሌ እና ኪራን ትሪፒየር አንዱን መምረጥ ይኖርበታል። 📲 | @yoni_tade |
0
18
ዶርቱመንድ ድል ቀንቶታል! ቢጫና ጥቁር ለባሾቹ ዶርቱመንዶች ከሜዳቸው ውጪ ተጉዘው ከኮለን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ አሸንፈዋል፤ በረሂን ኢንርጂ ስቴዲየም በተደረገው ዶርቱመንድ 4-0 በሆነ ውጤት ድል ሊ
ዶርቱመንድ ድል ቀንቶታል! ቢጫና ጥቁር ለባሾቹ ዶርቱመንዶች ከሜዳቸው ውጪ ተጉዘው ከኮለን ጋር ያደረጉትን ጨዋታ አሸንፈዋል፤ በረሂን ኢንርጂ ስቴዲየም በተደረገው ዶርቱመንድ 4-0 በሆነ ውጤት ድል ሊቀናው ችሏል፤ ዶርቱመንድን አሸናፊ ካደረጉት ጎሎች ሁለቱን ዶኒየል ማለን ሲያስቆጥር ኒኮላስ ፉልክሩግ እና ዩሱፋ ሙኮኮ የተቀሩትን አስቆጥረዋል፤ ውጤቱን ተከትሎ ዶርቱመንድ በሊጉ ደረጃ ነጥቡን 33 ቢያደርስም በነበረበት 5ኛ ደረጃ ይቆያል። 📲 | @yoni_tade |
0
19
45+3' | አልጄሪያ 0-1 ቡርኪነ ፋሶ 51 | አልጄሪያ 1-1 ቡርኪነ ፋሶ 71 | አልጄሪያ 1-2 ቡርኪነ ፋሶ 90+5' | አልጄሪያ 2-2 ቡርኪነ ፋሶ አልጄሪያ በጭማሪ ሰዓት ላይ ባስቆጠረችው ጎ
45+3' | አልጄሪያ 0-1 ቡርኪነ ፋሶ 51 | አልጄሪያ 1-1 ቡርኪነ ፋሶ 71 | አልጄሪያ 1-2 ቡርኪነ ፋሶ 90+5' | አልጄሪያ 2-2 ቡርኪነ ፋሶ አልጄሪያ በጭማሪ ሰዓት ላይ ባስቆጠረችው ጎል አንድ ነጥብ ይዛ መውጣት ችላለች፤ ቤህዳድ ቡኔጃ አልጄሪያን ከሽንፈት የታደጓትን ሁለት ጎሎች አስቆጥሯል፤ ለቡርኪነፋሶ ሞሀመድ ኮናቴ እና በርናንድ ትራኦሬ ጎሎቹን አስቆጥረዋል፤ ቡርኪነ ፋሶ በአራት ነጥብ ምድቡን እየመራች ሲሆን አልጄሪያ በበኩሏ በ2 ነጥብ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፤ አልጄሪያ በ2019 አፍሪካ ዋንጫ ፍፃሜ ሴኔጋልን ካሸነፈችበት የፍፃሜ ጨዋታ በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ ባደረገቻቸው ተከታታይ 5 ጨዋታዎች ላይ ማሸነፍ አልቻለችም። 📲 | @yoni_tade |
0
20
#አርሰናል_አሸነፈ በ21ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር አርሰናል በሜዳው ያደረገውን ጨዋታ አሸንፏል፤ በለንደን ደርቢ ክሪስታል ፓላስን በሜዳው የገጠመው አርሰናል 5-0 በሆነ ሰፊ
#አርሰናል_አሸነፈ በ21ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሀ ግብር አርሰናል በሜዳው ያደረገውን ጨዋታ አሸንፏል፤ በለንደን ደርቢ ክሪስታል ፓላስን በሜዳው የገጠመው አርሰናል 5-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል፤ ለአርሰናል ሁለቱን ማርቲኔሊ ሲያስቆጥር ጋብርኤል ማጋሌሽ ፣ ሊያንድሮ ትሮሳርድ እና የፓላሱ ዲን ሄንደርሰን በራሱ ላይ አስቆጥረዋል፤ ውጤቱ መድፈኞቹን ከ3 ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል የመለሰ ሆኗል። 📲 | @yoni_tade |
0