en
Feedback
ፍኖተ አበዉ ኦርቶዶክስአዊ አስተምህር

ፍኖተ አበዉ ኦርቶዶክስአዊ አስተምህር

Open in Telegram

“ፃድቅሰ ከመ በቀልት ይፈርኢ ወይበዝ ከመ ዝግባ ዘሊባኖስ ትኩላን እሙንቱ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር። ፃድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል እንደ ሊባኖስ ዝግባም ይበዛል በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋልና። ይህ ገጽ መንፈሳዊ የሆኑ ትምህርቶችን ዝማሬዎችን እንዲሁም መሰረታዊ የሆነውን እና የቤተክርስቲያን የጀርባ አጥንት፣ የቤተ ክርስትያን ትምህርት የሚሰጥበት ነዉ።

Show more
459
Subscribers
No data24 hours
+17 days
+1530 days
Posts Archive
ሰላም ለኦ ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ እናም share እና join ያድርጉ ያስደርጉ

🛑 በዚህ ስብከት ህይወታችሁን ቀይሩ '' አትተወኝ በሉት '' መምህር ኢዮብ ይመኑ || memher eyob yemenu ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ 👉share እና join ያድርጉ ያስደርጉ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@YememhirEyobYimenuTmhrtochi @YememhirEyobYimenuTmhrtochi

+4
በዚህ ቻናል ተሰምተው የማይጠገቡ የአባታችንን ትምህርቶች በትንሽ ሜጋ ባይት ታገኛላችሁ ጆይን በማድረግቤተሰብ ይኡኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

🔴ሴቶች እንዳያመልጣችሁ‼️👉🏾የአባ ገብረኪዳን ድንቅ ጠቃሚ ትምህርት ሰላም ለኦ ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ በዚህ ቻናል ተሰምተው የማይጠገቡ የአባታችንን ትምህርቶች በትንሽ ሜጋ ባይት ታገኛላችሁ ጆይን በማድረግ ቤተሰብ ይኡኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

🔴ሴቶች እንዳያመልጣችሁ‼️👉🏾የአባ ገብረኪዳን ድንቅ ጠቃሚ ትምህርት ሰላም ለኦ ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ በዚህ ቻናል ተሰምተው የማይጠገቡ የአባታችንን ትምህርቶች በትንሽ ሜጋ ባይት ታገኛላችሁ ጆይን በማድረግ ቤተሰብ ይኡኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

🔴በዐብይ ጾም 🔴 በክፉዎች እንዳትፈተኑ | አባ ገብረ ኪዳን ግርማ | ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ 👉 share እና join ያድርጉ ያስደርጉ 👉  ♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲                 ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ    
https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ 👉 share እና join ያድርጉ ያስደርጉ

👉  ♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲                 ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ    

እናት ልጆቿን ጅብ በላባት || እውነተኛ ታሪክ በመምህር ኢዮብ ይመኑ ለሁሉም ኦርቶዶክሳዊያን እንዲደርስ 👉 share እና join ያድርጉ ያስደርጉ 👉  ♡ ㅤ   ⎙ㅤ    ⌲                 ˡᶦᵏᵉ    ˢᵃᵛᵉ    ˢʰᵃʳᵉ    
@YememhirEyobYimenuTmhrtochi @YememhirEyobYimenuTmhrtochi

ስለ እርሱ አንብቡ "እግዚአብሔር በአሳባችሁ ውስጥ እንዲኖር ስለ እርሱ አብዝታችሁ "አንብቡ ። እርሱን ለማወቅ ስለ እርሱ "አንብቡ ። እርሱን ካላወቃችሁት እንዴት እርሱን ልትወዱት ትችላላችሁ ? ስለ
ስለ እርሱ አንብቡ "እግዚአብሔር በአሳባችሁ ውስጥ እንዲኖር ስለ እርሱ አብዝታችሁ "አንብቡ ። እርሱን ለማወቅ ስለ እርሱ "አንብቡ ። እርሱን ካላወቃችሁት እንዴት እርሱን ልትወዱት ትችላላችሁ ? ስለ እርሱ "አንብቡ ስታነቡ ግን በሳይንሳዊ ወይም በፍልስፍና ጠባይ አታንብቡ ወይም ደግሞ ስለ እርሱ ጥናታዊ ጽሑፍ ወይም ትምህርት ለመስጠት አታንብቡ ። ነገር ግን ወደ እርሱ ጥልቀት ለመግባት ወይም እርሱ ወደ እናንተ ጥልቀት እንዲገባ "አንብቡ። ለነፍሳችሁ ውድ የሆኑትን የእርሱን ባሕርያት ለማወቅ ስትሉ "አንብቡ ይህ እውቀት አሳባችሁ ከእርሱ ጋር እንዲጣበቅና ፍቅሩ ከእናንተ ልብ ጋር እንዲቀናጅ ያደርግላችኋልና ። ስለ ስምምነቱ ስትሉም "አንብቡ ። ከወደዱት ሰዎች ጋር ስላለው ግንኙነት በጠላቶቹ ላይ ስላለው አቋም ስትሉ "አንብቡ ! "እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቀምሳችሁ ታዩ ዘንድ ስለ እርሱ "አንብቡ ። ታዲያ ንባባችሁ ለልባችሁ ምግብ እንዲሆን እንጂ እንዲሁ ተራ ንባብ እንዲሆን አትፍቀዱ ። ስለ እግዚአብሔር ብዙ ካነበባችሁ በእርሱ ዘንድ ያለውን ፍጹምነት በሙሉ ታገኛላችሁ ። ከወደዳችሁት ስለ እርሱ ማንበባችሁን ትቀጥላላችሁ ። እግዚአብሔር ስለ እርሱ የሚያነቡትን ስለ እርሱ ዜና የሚጠይቁትን ከእርሱ ታሪኮች መካከል አንዱን ለማወቅ የሚናፍቁትንና እርሱን የሚያደንቁትን ሰዎች ይወዳቸዋል ። ስለ እርሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአባቶች ብሒሎች ወይም ከቤተክርስቲያንና ከቅዱሳን ታሪክ ልታነቡ ትችላላችሁ ። በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ ለመዳሰስ ስትሞክሩ በጥበቡ በኃይሉና በርኅራኄው ውስጥ እንደምትወዱት ታውቃላችሁ ።   - አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

ስለ እርሱ አንብቡ "እግዚአብሔር በአሳባችሁ ውስጥ እንዲኖር ስለ እርሱ አብዝታችሁ "አንብቡ ። እርሱን ለማወቅ ስለ እርሱ "አንብቡ ። እርሱን ካላወቃችሁት እንዴት እርሱን ልትወዱት ትችላላችሁ ? ስለ እርሱ "አንብቡ ስታነቡ ግን በሳይንሳዊ ወይም በፍልስፍና ጠባይ አታንብቡ ወይም ደግሞ ስለ እርሱ ጥናታዊ ጽሑፍ ወይም ትምህርት ለመስጠት አታንብቡ ። ነገር ግን ወደ እርሱ ጥልቀት ለመግባት ወይም እርሱ ወደ እናንተ ጥልቀት እንዲገባ "አንብቡ። ለነፍሳችሁ ውድ የሆኑትን የእርሱን ባሕርያት ለማወቅ ስትሉ "አንብቡ ይህ እውቀት አሳባችሁ ከእርሱ ጋር እንዲጣበቅና ፍቅሩ ከእናንተ ልብ ጋር እንዲቀናጅ ያደርግላችኋልና ። ስለ ስምምነቱ ስትሉም "አንብቡ ። ከወደዱት ሰዎች ጋር ስላለው ግንኙነት በጠላቶቹ ላይ ስላለው አቋም ስትሉ "አንብቡ ! "እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቀምሳችሁ ታዩ ዘንድ ስለ እርሱ "አንብቡ ። ታዲያ ንባባችሁ ለልባችሁ ምግብ እንዲሆን እንጂ እንዲሁ ተራ ንባብ እንዲሆን አትፍቀዱ ። ስለ እግዚአብሔር ብዙ ካነበባችሁ በእርሱ ዘንድ ያለውን ፍጹምነት በሙሉ ታገኛላችሁ ። ከወደዳችሁት ስለ እርሱ ማንበባችሁን ትቀጥላላችሁ ። እግዚአብሔር ስለ እርሱ የሚያነቡትን ስለ እርሱ ዜና የሚጠይቁትን ከእርሱ ታሪኮች መካከል አንዱን ለማወቅ የሚናፍቁትንና እርሱን የሚያደንቁትን ሰዎች ይወዳቸዋል ። ስለ እርሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአባቶች ብሒሎች ወይም ከቤተክርስቲያንና ከቅዱሳን ታሪክ ልታነቡ ትችላላችሁ ። በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ ለመዳሰስ ስትሞክሩ በጥበቡ በኃይሉና በርኅራኄው ውስጥ እንደምትወዱት ታውቃላችሁ ።   - አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

ስለ እርሱ አንብቡ "እግዚአብሔር በአሳባችሁ ውስጥ እንዲኖር ስለ እርሱ አብዝታችሁ "አንብቡ ። እርሱን ለማወቅ ስለ እርሱ "አንብቡ ። እርሱን ካላወቃችሁት እንዴት እርሱን ልትወዱት ትችላላችሁ ? ስለ እርሱ "አንብቡ ስታነቡ ግን በሳይንሳዊ ወይም በፍልስፍና ጠባይ አታንብቡ ወይም ደግሞ ስለ እርሱ ጥናታዊ ጽሑፍ ወይም ትምህርት ለመስጠት አታንብቡ ። ነገር ግን ወደ እርሱ ጥልቀት ለመግባት ወይም እርሱ ወደ እናንተ ጥልቀት እንዲገባ "አንብቡ። ለነፍሳችሁ ውድ የሆኑትን የእርሱን ባሕርያት ለማወቅ ስትሉ "አንብቡ ይህ እውቀት አሳባችሁ ከእርሱ ጋር እንዲጣበቅና ፍቅሩ ከእናንተ ልብ ጋር እንዲቀናጅ ያደርግላችኋልና ። ስለ ስምምነቱ ስትሉም "አንብቡ ። ከወደዱት ሰዎች ጋር ስላለው ግንኙነት በጠላቶቹ ላይ ስላለው አቋም ስትሉ "አንብቡ ! "እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቀምሳችሁ ታዩ ዘንድ ስለ እርሱ "አንብቡ ። ታዲያ ንባባችሁ ለልባችሁ ምግብ እንዲሆን እንጂ እንዲሁ ተራ ንባብ እንዲሆን አትፍቀዱ ። ስለ እግዚአብሔር ብዙ ካነበባችሁ በእርሱ ዘንድ ያለውን ፍጹምነት በሙሉ ታገኛላችሁ ። ከወደዳችሁት ስለ እርሱ ማንበባችሁን ትቀጥላላችሁ ። እግዚአብሔር ስለ እርሱ የሚያነቡትን ስለ እርሱ ዜና የሚጠይቁትን ከእርሱ ታሪኮች መካከል አንዱን ለማወቅ የሚናፍቁትንና እርሱን የሚያደንቁትን ሰዎች ይወዳቸዋል ። ስለ እርሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአባቶች ብሒሎች ወይም ከቤተክርስቲያንና ከቅዱሳን ታሪክ ልታነቡ ትችላላችሁ ። በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ ለመዳሰስ ስትሞክሩ በጥበቡ በኃይሉና በርኅራኄው ውስጥ እንደምትወዱት ታውቃላችሁ ።   - አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ

"ይጸልያል ነገር ግን የሌሎችን ጸሎትም ይሰማል።          ያለቅሳል የሌሎችን ዕንባ ግን ያብሳል። ሰው ነውና አልዓዛር ወዴት እንደተቀበረ ጠየቀ። አምላክ ነውና አልዓዛርን ከሞት አስነሣ።         እርሱ በርካሽ ዋጋ ያውም በ ሠላሳ ብር ብቻ ተሸጠ። ነገር ግን ዓለምን በውድ ዋጋ በከበረ ደሙ ገዛ። እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ እርሱ ግን የእስራኤል እረኛ የዓለምም ሁሉ ጠባቂ ነበረ።         እንደ በግ ዝም አለ ነገር ግን እርሱ በምድረ በዳ በሚጮኽ ሰው ድምፅ የተሰበከ ቃል ነበር። እርሱ የተሰቀለ ነበር፤ ሁሉንም በሽታና ቁስል ግን ይፈውስ ነበር።" 💥💥💥"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ"💥💥💥https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

"ይጸልያል ነገር ግን የሌሎችን ጸሎትም ይሰማል።          ያለቅሳል የሌሎችን ዕንባ ግን ያብሳል። ሰው ነውና አልዓዛር ወዴት እንደተቀበረ ጠየቀ። አምላክ ነውና አልዓዛርን ከሞት አስነሣ።         እርሱ በርካሽ ዋጋ ያውም በ ሠላሳ ብር ብቻ ተሸጠ። ነገር ግን ዓለምን በውድ ዋጋ በከበረ ደሙ ገዛ። እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ እርሱ ግን የእስራኤል እረኛ የዓለምም ሁሉ ጠባቂ ነበረ።         እንደ በግ ዝም አለ ነገር ግን እርሱ በምድረ በዳ በሚጮኽ ሰው ድምፅ የተሰበከ ቃል ነበር። እርሱ የተሰቀለ ነበር፤ ሁሉንም በሽታና ቁስል ግን ይፈውስ ነበር።" 💥💥💥"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ"💥💥💥

"ይጸልያል ነገር ግን የሌሎችን ጸሎትም ይሰማል።          ያለቅሳል የሌሎችን ዕንባ ግን ያብሳል። ሰው ነውና አልዓዛር ወዴት እንደተቀበረ ጠየቀ። አምላክ ነውና አልዓዛርን ከሞት አስነሣ።         እርሱ በርካሽ ዋጋ ያውም በ ሠላሳ ብር ብቻ ተሸጠ። ነገር ግን ዓለምን በውድ ዋጋ በከበረ ደሙ ገዛ። እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ እርሱ ግን የእስራኤል እረኛ የዓለምም ሁሉ ጠባቂ ነበረ።         እንደ በግ ዝም አለ ነገር ግን እርሱ በምድረ በዳ በሚጮኽ ሰው ድምፅ የተሰበከ ቃል ነበር። እርሱ የተሰቀለ ነበር፤ ሁሉንም በሽታና ቁስል ግን ይፈውስ ነበር።" 💥💥💥"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ"💥💥💥https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

"ይጸልያል ነገር ግን የሌሎችን ጸሎትም ይሰማል።          ያለቅሳል የሌሎችን ዕንባ ግን ያብሳል። ሰው ነውና አልዓዛር ወዴት እንደተቀበረ ጠየቀ። አምላክ ነውና አልዓዛርን ከሞት አስነሣ።         እርሱ በርካሽ ዋጋ ያውም በ ሠላሳ ብር ብቻ ተሸጠ። ነገር ግን ዓለምን በውድ ዋጋ በከበረ ደሙ ገዛ። እንደ በግ ለመታረድ ተነዳ እርሱ ግን የእስራኤል እረኛ የዓለምም ሁሉ ጠባቂ ነበረ።         እንደ በግ ዝም አለ ነገር ግን እርሱ በምድረ በዳ በሚጮኽ ሰው ድምፅ የተሰበከ ቃል ነበር። እርሱ የተሰቀለ ነበር፤ ሁሉንም በሽታና ቁስል ግን ይፈውስ ነበር።" 💥💥💥"ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘእንዚናዙ"💥💥💥

+3
በዚህ ቻናል ተሰምተው የማይጠገቡ የአባታችንን ትምህርቶች በትንሽ ሜጋ ባይት ታገኛላችሁ ጆይን በማድረግቤተሰብ ይኡኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu https://t.me/fnoteabewu

ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ? ወደ ሰማይ ብወጣ÷አንተ በዚያ ነህ ወደ ሰማይ ብወርድ÷በዚያ አለህ። መዝሙርዳዊት እንዳገለገልኩህ ልሙት እንዳገለገልኩህ🙏 @fnoteabewu
ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ? ወደ ሰማይ ብወጣ÷አንተ በዚያ ነህ ወደ ሰማይ ብወርድ÷በዚያ አለህ።       መዝሙርዳዊት    እንዳገለገልኩህ ልሙት እንዳገለገልኩህ🙏
@fnoteabewu @fnoteabewu @fnoteabewu

ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ ? ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ? ወደ ሰማይ ብወጣ÷አንተ በዚያ ነህ ወደ ሲኦልም ብወርድ፥ በዚያ አለህ።       139:7_8 መዝሙር             እንዳመንኩህ ልሙት እንዳገለገልኩህ🙏 @fnoteabewu @fnoteabewu @fnoteabewu