የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን🙏
Open in Telegram
የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያንን ዶግማና ቀኖና የጠበቁ የነፍስ ስንቅ የምናገኝበት፦ ✍️"ማንም አንዳች የሚያውቅ ቢመስለው ሊያውቅ እንደሚገባው ገና አላወቀም" ፩ኛ ቆሮ. ፰፥፪ #ለተጨማሪ፦👇✞👇 https://www.youtube.com/EOTC2921 https://www.facebook.com/eotc2921 https://www.tiktok.com/@eotc2921 https://www.instagram.com/eotc2921
Show more4 374
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
4 374
🌾🌻🙏✞ #መድኃኔዓለም ✞🙏🌻🌾
መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው
አማኑኤል የለም የሚሳነው
እርሱ ቃል ሲናገር ተራራው ሜዳ ነው
መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው
➥ለተጨማሪ...
youtube.com/EOTC2921
facebook.com/eotc2921
tiktok.com/@eotc2921
telegram.me/EOTC2921
instagram.com/eotc2921
4 374
Repost from የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያን🙏
🌾🌻🙏✞ #መድኃኔዓለም ✞🙏🌻🌾
መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው
አማኑኤል የለም የሚሳነው
እርሱ ቃል ሲናገር ተራራው ሜዳ ነው
መድኃኔዓለም የለም የሚሳነው
➥ለተጨማሪ...
youtube.com/EOTC2921
facebook.com/eotc2921
tiktok.com/@eotc2921
telegram.me/EOTC2921
instagram.com/eotc2921
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
4 374
🌾✞ #የምእመናን_አባት ✞🌾
የምእመናን አባት አገልጋይ የአምላክ ባለሟል መርቆሬዎስ/፪/
ተቀበለ ዛሬ/፬/ አክሊለ ሰማዕታት/፪/ ኧኸ
4 374
🌾✞ #ቅዱስ_መርቆሬዎስ ✞🌾
ቅዱስ መርቆሬዎስ ሰማእታዊው የእኛ አባት (2)
ተዋህዶ ምሰሶ ሆንካት(2)
ከእናትህ ማህፀን ቸሩ አምላክ ሲያስብህ(2)
ለኢትዮጵያ ብርሃን አረግህ(2)
4 374
🌾✞ #ሰላም_ለከ ✞🌾
ሰላም ለከ ኦ መርቆሬዎስ ዘሮሜ (፪)
ሰማዕት ተጋድሎ (፫) ኮንከ ፈፃሜ (፪)
#ትርጉም፦
የሮሜው ቅዱስ መርቆሬዎስ ሆይ ሰላም እልሃለሁ
የሰማዕትነት ተጋድሎ ፈፃሚ ሆንክ
4 374
🌾✞ #መርቆሬዎስ ✞🌾
መርቆርዮስ /፬/
የችግሬ ደራሽ ና በፈረስ
እንባዬን ልታብስ ፈጥነህ ድረስ //፪//
ባስልዮስ ጎርጎሪዮስ ሰምሯል ልመናቸው
ስዕሉ ዘለለ ታምራት አያችሁ
እናንተን የረዳ መጥቶ በፈረስ
ዛሬም ለኛ ይድረስ ይምጣ መርቆርዮስ
#አዝ---✞✞✞----___---✞✞✞--
ዑልያኖስ ተገድሏል ሐይማኖት ይስፋፋል
ብሎ መሰከረ መርቆሬዎስ ሃያል
ገፀ ከላባቱ ባህርይ ቀየሩ
እርሱን ለማገልገል ከእግሩ ስር አደሩ
#አዝ---✞✞✞----___---✞✞✞--
ትካዜ ሀዘኔ ይርቃል ጭንቀቴ
መርቆሬዎስ ሲመጣ ሲገባ ከቤቴ
በፀሊም ፈረሱ እየገሰገሰ
መርቆሬዎስ ወዳጄ ስጠራው ደረሰ
#አዝ---✞✞✞----___---✞✞✞--
ስቃዩን ሊያረዝም ዳኪዎስ ወደደ
ከጨለማ እስር ቤት ታስሮ ተወሰደ
በጋለ ሹል ብረት መርቆሬዎስ ተወጋ
ስሙ ተሰየመ ከሰማዕታት ጋ
#አዝ---✞✞✞----___---✞✞✞--
አልፈራም መከራ አልፈራም ችግር
መፍቅሬ አብ ካለ ያኘሎፓዴር
ቂሳርያ እስር ቤት መርቆሬዎስ ታሰረ
ወህኒ ቤቱ በራ እግዚአብሔር ከበረ
#አዝ---✞✞✞----___---✞✞✞--
4 374
🌾✞ #የቅዱስ_መርቆሬዎስ_ሰማዕትነት ✞🌾
ኅዳር 25
❖ ቅዱስ መርቆሬዎስ መካነ ልደቱ ቀጶዶቅያ ሲኾን ወላጆቹ በተወለደ ጊዜ ስሙን ፒሉፓዴር ብለውታል ትርጓሜውም “የአብ ወዳጅ” ማለት ሲኾን በመንፈሳዊ ትምህርት አጠንክረው አሳድገውታል፤ “ወተውህቦ ኀይል ዐቢይ ለቅዱስ መርቆሬዎስ ወተሰምዐ ዜናሁ በኲሉ ወተለዐለ እምሰብአ ቤተ መንግሥት” ይላል
❖ ታላቅ የድል አድራጊነት ኀይል እንደ ዳዊት፣እንደ ሶምሶን ተሰጥቶት ዜናው በኹሉ ቦታ ሲሰማ ከቤተ መንግሥት ሰዎችን ይልቅ ከፍ ከፍ ብሏል፤ በዚኽ ምክንያት ከ249-251 ዓ.ም. በጊዜው በነበረው ንጉሥ በዳኬዎስ ዘንድ በ17 ዓመቱ ጀምሮ ባለሟልነት አግኝቷል፡፡
❖ ከዚያም በሮም ላይ የበርበር ሰዎች ተነሥተው የዳኬዎስን መንግሥት ሊወጉት መጡ፤ እጅግ ብዙዎችም ነበሩና ንጉሡ እጅግ ፈራ፤ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን እንደ ሶምሶን ኃይለ እግዚአብሔር ዐድሮበት “እግዚአብሔር ያጠፋቸው ዘንድ አለውና አትፍራ” አለው፡፡
❖ “ወእምዝ ርእዮ ቅዱስ መርቆሬዎስ ለመልአከ እግዚአብሔር በውስተ ቀትል ወሰይፍ በሊኅ ውስተ እዴሁ” ይላል፤ የእግዚአብሔር መልአክ ቅዱስ ሚካኤል በውጊያው ውስጥ የተሳለ ሰይፍ በእጁ ይዞ ተገልጦለት ሰይፉን በመስጠት “ጠላቶችኽን ድል ባደረግኽ ጊዜ ፈጣሪኽ እግዚአብሔርን ዐስበው” ብሎ ሰጥቶታል፤ አንዱ ራሱ ለውጊያ የያዘው ሰይፍ ኹለተኛም ከመልአኩ የተቀበለው ብሩህ ሰይፍ ነበርና በዚኽ ምክንያት “አበ አስይፍት” (የሰይፎች አባት) ተብሏል፤ ይኽም ሊታወቅ ኹለት ሰይፎች ይዞ ይሣላል፡፡
❖ ከዚኽ በኋላ በ249 ዓ.ም ንጉሡ ዳኬዎስ ፈጣሪው ክርስቶስን ክዶ ለአርጤምስ ጣዖታት ዕጣን ሊያቀርብና በዓልን ሊያደርግ ወደዶ በዓልን ባደረገ ጊዜ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን ከርሱ ጋር አልወጣም፤ ቅዱስ ሚካኤልም ለቅዱስ መርቆሬዎስ ተገልጾ በአምላኩ በክርስቶስ ስም መከራን በትዕግሥት እንዲቀበል ነግሮታል።
❖ ንጉሡ ዳኬዎስም አስጠርቶት “ድልን ለሰጡን ለአማልክት ዕጣን ለማሳረግ ከእኔ ጋር ያልወጣኽ የእኔንስ ፍቅር ለምን ተውኽ” ብሎ ጠየቀው፤ በዚኽ ጊዜ ቅዱስ መርቆሬዎስ በንጉሡ ፊት ትጥቁንና ልብሱን ወርውሮ “ንጉሥ ሆይ ድልን የተቀዳጀነው በሰው እጅ በተሠሩ በነዚህ ደናቁርት ጣዖታት አይደለም፤ መልአኩን ልኮ ሰይፍን በሰጠኝ በጌታዬ በመድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ ቸርነት እንጂ፤ አኹንም እኔ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስን አልክደውም ለረከሱ ጣዖታትም አልሰግድም” በማለት መለሰለት፡፡
❖ ንጉሡም እጅግ ተቈጥቶ ርጥብ በኾኑ የሽመል በትሮችና እንዲደበደብና ከላም ቆዳ በተሠራ ጅራፍ እንዲገረፍ አዘዘ፤ ሥጋውንም በቢላዋ እየቆራረጡ ከበታቹ እሳት ሲያነዱ ከሰውነቱ ከወጣው ከብዙ ደም የተነሣ እሳቱ ጠፍቷል፡፡
❖ ከዚያም ወደ እስር ቤት በጣሉት ጊዜ ጌታችን በዚያች ሌሊት ተገልጾለት ከሕመሙ ከስቃዩ ኹሉ ፈውሶታል። ከሓዲው ዳኬዎስም ቅዱስ መርቆሬዎስ ካለው ተወዳጅነት የተነሣ ሰዎች እንዳይነሡበት በመፍራት የቀጶዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ኾነች ወደ ቂሳርያ በብረት ማሠሪያ ታሥሮ እንዲላክና አንገቱ እንዲቆረጥ አዘዘ።
❖ ከዚያም ቅዱስ መርቆሬዎስ እጆቹን ዘርግቶ አምላኩ ክርስቶስ በገነት እንዲቀበለው ለመነ፤ ያን ጊዜ ጌታችን መላእክቱን አስከትሎ በታላቅ ግርማ ተገለጸለት፤ "የተመረጥክ ልጄ መርቆሬዎስ ሆይ ከቅዱሳን ጋር ወደ ዘላለማዊ ማረፊያኽ ና፤ ጸሎትኽ መልካም መዐዛ እንዳለው ዕጣን ወደ እኔ ዐረገ፤ የአንተ ስም በሚጠራበት ቤተ ክርስቲያን ኹሉ ተአምር ይደረጋል፤ በአንተ ምልጃ የሚማፀኑኝን አድናቸዋለው፤ የገድልኽን መጽሐፍ የሚጽፉ የሚያነቡ ስማቸውን በሕይወት መጽሐፍ እጽፈዋለሁ" ብሎ ቃል ኪዳን ገባለትና መርቆሬዎስን ባረከው።
❖ ቅዱስ መርቆሬዎስም በእጅጉ ተደስቶ በንጉሡ ትዕዛዝ አንገቱን ሊቆርጡ የተዘጋጁትን ፈጥነው እንዲፈጽሙ ለመናቸው፤ ከዚያም በጉልበቱ ተንበርክኮ
"ጌታዬ ሆይ ኃጢአታቸውን አትቁጠርባቸው" ብሎ ልመናን ካቀረበ በኋላ ኅዳር 25 በ250 ዓ.ም. ከሓድያኑ ራሱን በተሳለ ሰይፍ ቈርጠውት በክርስቶስ ስም የሰማዕትነትን አክሊል በ25 ዓመቱ ተቀዳጀ።
❖ ያን ጊዜ ከበድኑ መዓዛው እንደ ሽቱና ዕጣን እጅግ ደስ የሚል ሽታ ይወጣ ነበር፤ ከበድኑና ከተቀበረበት ቦታ ብዙ ተአምራት ተደረጉ፤ በርካቶች ሕሙማን ተፈወሱ፤ የሰማዕታት ዘመን ካለፈም በኋላ በመላው ዓለም አብያተ ክርስቲያናት ታንጸውለታልና፡፡ እመቤታችን በግብጽ በደብረ ምጥማቅ ጉልላት ላይ ከግንቦት 21-25 ድረስ በተገለጠች ጊዜ ዐብረዋት ከሚመጡ ሰማዕታት ውስጥ ቅዱስ መርቆሬዎስ ነበረበት።
❖ ቅዱስ መርቆሬዎስ በፈጣን ተራዳኢነቱ የሚታወቅ ሲኾን ከሓዲው ዑልያኖስ ብዙ ክርስቲያኖችን በሚገድልበት ጊዜ ታላላቆች ሊቃውንት የነበሩትን ቅዱስ ባስልዮስና ቅዱስ ጎርጎርዮስ በአምላክ እናት ሥዕልና አጠገቧ በተሣለው በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ቆመው ቢማፀኑ፤ እመቤታችን ሰማዕቱን አዝዛው ፈጥኖ ደርሶ ክርስቶስን የካደው ክርስቲያኖችን የሚፈጀው ዑልያኖስን ቀሥፎታል፤ ይኽም በመላው ዓለም በሚሣለው በሥዕሉ ላይ ይታያል ።
❖ ኢትዮጵያዊዉ ሊቅ አርከ ሥሉስም የቅዱስ መርቆሬዎስን ተጋድሎ በማዘከር፡-
“ሰላም ለከ መርቆሬዎስ ዘሮም
መስተጽዕነ ፈረስ ጸሊም
አመ አንደዱ ታሕቴከ ውሉደ መርገም
እምቅሡፍ አባልከ እንተ ውኅዘ ደም
አርአያ ዝናም ብዙኅ አጥፍኦ ለፍሕም”
(በጥቊር ፈረስ ላይ የተቀመጥኽ የሮም ሰው ለኾንኸው ለመርቆሬዎስ ሰላምታ ይገባኻል፤ የመርገም ልጆች ከሥርኽ እሳትን ባነደዱ ጊዜ ከተገረፈው ሰውነትኽ በብዙ ዝናብ አምሳል የፈሰሰው ደም ፍሙን አጠፋው) እያለ መስክሮለታል፡፡
❖ ሊቁ አባ ጊዮርጊስም በተአምኆ ቅዱሳን መጽሐፉ ላይ፦
“ሰላም ለመርቆሬዎስ ሰማዕት ንጹሕ ድንግል
ፈጻሜ ቃለ ወንጌል”፡፡
(የወንጌል ቃል የፈጸመ ለኾነ ለንጹሕ ድንግል ሰማዕት መርቆሬዎስ ሰላምታ ይገባል) በማለት አወድሶታል፨
[ተወዳጆች ሆይ ከበረከቱ ትሳተፉ ዘንድ በበዓሉ ዕለት የተራቡትን በመመገብ፤ የተጠሙትን በማጠጣት፤ የታመሙትን በመጠየቅ፤ ያዘኑትን በማጽናናት፤ በዓሉን በማክበር ታስቡት ዘንድ እመክራችኋለሁ የቅዱስ መርቆሬዎስ በረከት ይደርብን🙏
✍በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ
✞ የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክርስቲያንን አስተምሮና ስርዓት የጠበቁ የተለያዩ መርሃ ግብሮች በየቀኑ ወደ እርስዎ ይቀርባሉ፡፡ ለወዳጅዎ #Share በመድረግ የበረከት ተካፋይ ያድርጓቸው ✞
╭══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╮
https://t.me/EOTC2921
╰══•|❀:๑✞♡✞๑:❀|•══╯
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
4 374
🌾✝️ #ቅዱስ_ዮሐንስ_ሐጺር ✝️🌾
የቤተክርስቲያን አበው ሊቃውንት እንደሚሉት ከቅዱሳን በቁመቱ የአባ አርሳኒን ያክል ረዥም አልነበረም። እርሱ እንደ ዝግባ ቀጥ ያለ ነበር። በዚያው ልክ ደግሞ የቅዱስ ዮሐንስን ያህል አጭር አልነበረም። በዚህም ምክንያት "ዮሐንስ ሐጺር" (አጭሩ ዮሐንስ) በመባል የሚታወቀው።
ሊቃውንትም ቁመቱንና ቅድስናውን በንጽጽር ሲገልጡ:-
"ሰላም ሰላም ዕብሎ በሕቁ:
ለዮሐንስ ሐጺር ዘነዊኅ ሒሩተ ጽድቁ" ይላሉ:: (ቁመቱ እጅግ ያጠረ፤ ጽድቁ ግን ከሰማይ የደረሰ ቅዱስ ዮሐንስን ሰላም ሰላም እንለዋለን)" እንደ ማለት ነው።
ቅዱሱ የተወለደው በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በምድረ ግብጽ ነው። ወላጆቹ ምንም እንኳ በሥጋዊ ሃብት ድሆች ቢሆኑም እጅግ መልካም ክርስቲያን ነበሩና በጐውን ሕይወት አስተምረውታል። ወደ ምናኔ የገባው ገና በ18 ዓመቱ ሲሆን የታላቁ አባ ባይሞይ ደቀ መዝሙር ሆኖ ተጋድሎንና ትምኽርምትን ተምሯል።
ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር በወቅቱ ከነበሩ ቅዱሳን ከቁመቱ ባሻገር በትሕትናው፤ በትእግስቱና በመታዘዙ ይታወቅ ስለገበር፤ አባ ባይሞይ ይጠራውና ያለ ምንም ምክንያት ደብድቦ ያባርረው ነበር። እርሱ ግን "ምን አጠፋሁ?" ብሎ እንኩዋ ሳይጠይቅ "አባቴ ሆይ! ማረኝ?" እያለ ከእግሩ ሥር ይወድቅ ነበር።
ለብዙ ጊዜ በተመሳሳይ ሲደበድበው፤ እርሱም እርሱው ተደብድቦ፤ እርሱው ይቅርታን ሲጠይቅ ኖረ። አንድ ቀን ግን እንደ ልማዱ ሊገርፈው ሲሔድ ፯ቱ ሊቃነ መላእክት ከበውት አይቶ ደንግጦ ተመልሷል።
አባ ባይሞይ ይኽንን ሁሉ የሚያደርገው ጠልቶት ወይ ክፉ ሆኖ አይደለም። አንድ ሰው የሌላኛውን ግፍ መቀበል ካልቻለ ሰይጣንን ድል አይነሳም የሚል ትምህርት ስለነበረው እንጂ።
አንድ ቀን ቅዱስ ዮሐንስ ወደ መምሕሩ ቀርቦ "አባቴ ጅብ ካገኘሁ ምን ላድርግ?" ሲል ጠየቀው። (የአካባቢው ጅብ መናጢ ክፋ ነበርና) አባ ባይሞይ ግን "ይዘህልኝ አምጣው" አለው። ትዕዛዝ ነውና ቅዱሱ ወደ በርሃ ወርዶ፤ ጅብ አልምዶ ይዞለት መጥቷል።
ሌላ ቀን ደግሞ አባ ባይሞይ ቅዱስ ዮሐንስን ጠራውና ተፈልጦ የወደቀ ደረቅ እንጨት ሠጠው። "ምን ላድርገው አባ?" አለው፤ "ትከለውና እንዲያፈራ አድርገው፤ ከዚያ አምጥተህ አብላኝ" ሲል መለሰለት። ይህ ነገር ከተፈጥሮ ሥርዓት ውጪ መሆኑን እያወቀ ቅዱስ ዮሐንስ "እሺ" ብሎ ወስዶ ተከለው።
ከዚያም ለኹለት ዓመታት ሳይታክት ውሃ አጠጣው። ውሃውን የሚያመጣበት ቦታ ደግሞ አስር ኪሎ ሜትር ያኽል ከገዳሙ ይርቅ ነበር። ቅዱሱ ላቡን እያፈሰሰ አሁንም ማጠጣቱን ቀጠለ።
በሦስተኛው ዓመት ግን ለምልሞ አበበ፤ ደግሞም አፈራ። ካፈራው በኩረ ሎሚም ወስዶ ለመምህሩ "አባቴ! እንካ ብላ" ብሎ ሰጠው። አባ ባይሞይ ግን ማመን አልቻለም፤ እጅግም አደነቀ፤ አለቀሰም።
ለሁላችንም እንደ ዮሐንስ ያለ ትህትናን ያድለን
የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር ረድኤት በረከት ይድረሰን። 🙏
4 374
🌾✝️ #ቅዱስ_ዮሐንስ_ሐጺር ✝️🌾
የቤተክርስቲያን አበው ሊቃውንት እንደሚሉት ከቅዱሳን በቁመቱ የአባ አርሳኒን ያክል ረዥም አልነበረም። እርሱ እንደ ዝግባ ቀጥ ያለ ነበር። በዚያው ልክ ደግሞ የቅዱስ ዮሐንስን ያህል አጭር አልነበረም። በዚህም ምክንያት "ዮሐንስ ሐጺር" (አጭሩ ዮሐንስ) በመባል የሚታወቀው።
ሊቃውንትም ቁመቱንና ቅድስናውን በንጽጽር ሲገልጡ:-
"ሰላም ሰላም ዕብሎ በሕቁ:
ለዮሐንስ ሐጺር ዘነዊኅ ሒሩተ ጽድቁ" ይላሉ:: (ቁመቱ እጅግ ያጠረ፤ ጽድቁ ግን ከሰማይ የደረሰ ቅዱስ ዮሐንስን ሰላም ሰላም እንለዋለን)" እንደ ማለት ነው።
ቅዱሱ የተወለደው በ4ኛው መቶ ክ/ዘመን በምድረ ግብጽ ነው። ወላጆቹ ምንም እንኳ በሥጋዊ ሃብት ድሆች ቢሆኑም እጅግ መልካም ክርስቲያን ነበሩና በጐውን ሕይወት አስተምረውታል። ወደ ምናኔ የገባው ገና በ18 ዓመቱ ሲሆን የታላቁ አባ ባይሞይ ደቀ መዝሙር ሆኖ ተጋድሎንና ትምኽርምትን ተምሯል።
ቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር በወቅቱ ከነበሩ ቅዱሳን ከቁመቱ ባሻገር በትሕትናው፤ በትእግስቱና በመታዘዙ ይታወቅ ስለገበር፤ አባ ባይሞይ ይጠራውና ያለ ምንም ምክንያት ደብድቦ ያባርረው ነበር። እርሱ ግን "ምን አጠፋሁ?" ብሎ እንኩዋ ሳይጠይቅ "አባቴ ሆይ! ማረኝ?" እያለ ከእግሩ ሥር ይወድቅ ነበር።
ለብዙ ጊዜ በተመሳሳይ ሲደበድበው፤ እርሱም እርሱው ተደብድቦ፤ እርሱው ይቅርታን ሲጠይቅ ኖረ። አንድ ቀን ግን እንደ ልማዱ ሊገርፈው ሲሔድ ፯ቱ ሊቃነ መላእክት ከበውት አይቶ ደንግጦ ተመልሷል።
አባ ባይሞይ ይኽንን ሁሉ የሚያደርገው ጠልቶት ወይ ክፉ ሆኖ አይደለም። አንድ ሰው የሌላኛውን ግፍ መቀበል ካልቻለ ሰይጣንን ድል አይነሳም የሚል ትምህርት ስለነበረው እንጂ።
አንድ ቀን ቅዱስ ዮሐንስ ወደ መምሕሩ ቀርቦ "አባቴ ጅብ ካገኘሁ ምን ላድርግ?" ሲል ጠየቀው። (የአካባቢው ጅብ መናጢ ክፋ ነበርና) አባ ባይሞይ ግን "ይዘህልኝ አምጣው" አለው። ትዕዛዝ ነውና ቅዱሱ ወደ በርሃ ወርዶ፤ ጅብ አልምዶ ይዞለት መጥቷል።
ሌላ ቀን ደግሞ አባ ባይሞይ ቅዱስ ዮሐንስን ጠራውና ተፈልጦ የወደቀ ደረቅ እንጨት ሠጠው። "ምን ላድርገው አባ?" አለው፤ "ትከለውና እንዲያፈራ አድርገው፤ ከዚያ አምጥተህ አብላኝ" ሲል መለሰለት። ይህ ነገር ከተፈጥሮ ሥርዓት ውጪ መሆኑን እያወቀ ቅዱስ ዮሐንስ "እሺ" ብሎ ወስዶ ተከለው።
ከዚያም ለኹለት ዓመታት ሳይታክት ውሃ አጠጣው። ውሃውን የሚያመጣበት ቦታ ደግሞ አስር ኪሎ ሜትር ያኽል ከገዳሙ ይርቅ ነበር። ቅዱሱ ላቡን እያፈሰሰ አሁንም ማጠጣቱን ቀጠለ።
በሦስተኛው ዓመት ግን ለምልሞ አበበ፤ ደግሞም አፈራ። ካፈራው በኩረ ሎሚም ወስዶ ለመምህሩ "አባቴ! እንካ ብላ" ብሎ ሰጠው። አባ ባይሞይ ግን ማመን አልቻለም፤ እጅግም አደነቀ፤ አለቀሰም።
ለሁላችንም እንደ ዮሐንስ ያለ ትህትናን ያድለን
የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር ረድኤት በረከት ይድረሰን። 🙏
➥ለተጨማሪ...
youtube.com/EOTC2921
facebook.com/eotc2921
tiktok.com/@eotc2921
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
4 374
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ስርሀት የጠበቁ አዳዲስ ዝማሬዎችን እንደወጡ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ።
👇 ቻናሉንም ስትቀላቀሉ 👇
📌 ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
📌 ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
📌 ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
📌 ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
📌 ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
📌 ዘማሪ ዳግማዊ ድርቤ
📌 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሀኑ
📌 ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
📌 ዘማሪ ምርትነሽ ጥላሁን
📌 ዘማሪት አቦነሽ አድነው
📌 ዘማሪት ሲስተር ሊዲያ ታደሰ እና የሌሎችንም
ዘማርያን መዝሙሮችን ማግኘት ይችላሉ። ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ። 👇👇👇
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
https://t.me/+kMWTN4y8icE4MzQ0
,ከታች ያሉትን ቻናሎችንም Join ማድረግ እንዳትረሱ 👇
