en
Feedback
Tender Ethiopia /TE/የጨረታ ቴክኖሎጂ

Tender Ethiopia /TE/የጨረታ ቴክኖሎጂ

Open in Telegram

Mission : number one choice for all tenders Ethiopian business portal contact via 0930074714 This is a free tenders / bids channel from Ethiopia. Please, share with others. Sharing is caring. በዚህ ግሩፕ ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች ጨረታዎችን በነፃ እናቀርብላችኋለን። እጅግ ይጠቅማችኋል ።

Show more
2 047
Subscribers
No data24 hours
-47 days
+630 days
Posts Archive
ግልፅ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአራዳ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ጃንሜዳ ጤና ጣቢያ በ2017 በጀት ዓመት የአንደኛ ዙር ለጤና ጣቢያው አገልግሎት የሚውል የፅህፈት መሳሪያዎች ፤ የፅዳት እቃዎች ፤ ቋሚ የቢሮ እቃዎች ፤ ቋሚ የህክምና እቃዎች ፣ አላቂ የህክምና እቃዎች ፤ የጥገና እቃዎች ደንብ ልብስ እና የተለያዩ ህትመቶች በግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት መጫረት የምትፈልጉ፡- በዘርፋ የተሰማራችሁ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገበ የታደሰ ህጋዊ ፍቃድ ወይም የዘመኑን ግብር ከፋይ የሆነ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ዋጋ ብር 300.00 ብር / ሶስት መቶ ብር ብቻ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋጋ ብር 2% በጃንሜዳ ጤና ጣቢያ ስም በባንክ የተመሰከረለት CPO እና BID BOND ማስያዝ የሚችል ብቻ ተጫራቾች የሚያስገቡት ዋጋ VAI 15% ያካተተ መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መወዳደሪያ ማቅረቢያ ጊዜ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ በጃንሜዳ ጤና ጣቢያ ውስጥ በፋይናንስ ክፍል ቢሮ ቁጥር 227 በመግዛት በታሸገ ፖስታ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በ11ኛው የስራ ቀን በ4፡00 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ በ4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱ ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ተጫራቾች ያሸነፉበትን እቃዎች ጃንሚዳ ጤና ጣቢያ ንብረት ክፍል ውስጥ ሙሉ ወጪውን ችለው ማስረከብ አለበት፡፡ ናሙና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ ይኖርበታል፤ ማቅረብ ለማትችሉት በፎቶ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ፋይናንሻል ኦርጅናል ፋይናንሻል ኮፒ እና የህክምና ላይ ለምትወዳደሩ ቴክኒካል ሰነድ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ለበለጠ ዝርዝር መረጃ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን መመልከት ይችላሉ፡፡ አድራሻ ፡- ከ6ኪሎ ወደ ጃንሜዳ የሚወስደው መንገድ ከኢትዮ ቴሌኮም ፊት ለፊት አራዳ ክፍለ ከተማ ጃንሜዳ ጤና ጣቢያ ስልክ ቁጥር 0111 26 19 61 / 0111 26 15 09 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ በአራዳ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ጃንሜዳ ጤና ጣቢያ @TE

የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር፡- 003/2017ዓ.ም የአ/ቃ/ክ/ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ፑል የመንግስት ግዥ ቡድን ለሴክተሮች የሚያሰፈልጉ የመኪና ጎማ፤ የመኪና አልባሳት፤ የመኪና ባትሪ እና የአይሲቲ ዕቃዎች እና የሶፍትዌር ሲስተም ግዥ ሎት 1፡- የመኪና ጎማ ፤ የመኪና አልባሳት፤የመኪና ባትሪ ሎት 2፡- የአይሲቲ ዕቃዎች ሎት 3፡- የሶፍትዌር ሲስተም ግዥ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ የንግድ ምዝገባ ፍቃድ ያለው የዘመን ግብር የከፈሉና በአቅራቢነት የተመዘገቡ ስለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ CPO ሎት 1፡- 20,000.00 / ሃያ ሺ ብር ብቻ / ሎት 2፡- 30,000.00 / ሠላሳ ሺ ብር ብቻ / ሎት 3፡- 20,000.00 / ሃያ ሺ ብር ብቻ/ሲፒኦ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ፑል አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በሚል ያሰራሉ፡፡ ተጫራቾች የማይመለስ 200.00 (ሁለት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል እንዲሁም በጥቃቅንና አነስተኛ ለሚወዳደሩ ተጫራቾች በሀገር ዉስጥ ምርት ላይ ብቻ የተሳተፉ እና ካደራጃቸው አካል ስድስት ወር ያልሞላዉ የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ በነፃ መውሰድ የሚችሉ ሲሆን ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ፑል የመንግስት ግዢ አስተዳደር ቡድን ሁለተኛ ፎቅ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡ የአሸናፊዉ ድርጅት CPO ተመላሽ የሚሆነዉ የዉል ማስከበሪያ የአጠቃላይ ያሸነፈበትን ዋጋ 10% ሲያሲዝ ብቻ ነዉ፡፡ ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ ከመስሪያ ቤቱ በገዙት ዋጋ ማቅረቢያ ብቻ በግልጽ እና በሚታይ መልኩ ያለ ስርዝ ድልዝ በመሙላት ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒውን በተለያየ ፖስታ በማሸግ ሁለት ፖስታ በአንድ ላይ በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር (10) የሥራ ቀናት እስከ 11፡30 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ በአስራ አንደኛው (11) የስራ ቀን ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ሰነድ በማስገባት 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ ልክ 4፡30 ባለቤቱ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሁለተኛ ፎቅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ይከፈታል፡፡ መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ፣ አድራሻ ከቃሊቲ መናኸሪያ ፊት ለፊት ባለው የአስተዳደር ህንፃ ላይ ሁለተኛ ፎቅ መጠየቅ ይችላሉ፡፡ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ፑል የመንግስት ግዢ አስተዳደር ቡድን @TE

Invitation to Bids (National Competitive Bidding) Procurement of: Supply, Installation and Commissioning payment cards and pin mailer Procurement Reference Number: SB/NCB/G/04/2024/25 1. Siinqee Bank invites sealed bids from eligible bidders for the supplg, installation and commissioning of goods listed here under. LOT 1: Payment Cards (500,000) - To enable issuance of debit, pre-paid, co-branded and Credit cards for bank customers under Ethswitch hosted card bank issuance capabilitg. LOT 2: PIN Mailers (500,000) - To provide secure deliverg of PIN associated with ang individual card of cardholder. 2. Bidding will be conducted in accordance with the open tendering procedures contained in the directives of the bank and other relevant laws of the country. 3. Interested bidders mag obtain further information from and inspect the bidding document at the office of: The Procurement & Supplg Chain Management Department Siinqee Bank S. C the Bank's Head Office Building ODA Tower, 5th floor office of procurement and supplg Chain Management department. Joseph Tito Street, Kazanchis,Adjacent to Nega Citg Mall, Odaa Tower Tel No: +251 5571174/75, P.O.BOX: 19853, Addis Ababa, Ethiopia 4. The RFP document is for exclusive use of bidding as per the stated specifications, terms and conditions. The RFP shall not be transferred reproduced or used for purposes other than the intended bidding. 5. The RFP is not offer but an invitation to receive bidder's response No contractual obligation whatsoever shall rise from the RFP process unless and until a formal contract is signed and executed bg dulg authorized officers of the Bank and the bidders. 6. The Bank reserves the right to issue amendments or clarification to the RFP 7. The Bank reserves the right to stop or cancel whole or part of the process at ang time without notice to supplier and the bank is in no wag liable to the supplier or ang coming across this document or participating in the process. 8. Digital copy of the RFP document will be delivered to venders via e-mails to authorized receiver. 9. A complete set of tender documents (RFP) mag be purchased bg an interested bidder from Procurement and Supply Chain Management Department located on the Head Office Building ODA Tower 5th Floor Procurement and Supply chain Department upon pagment of a non-refundable fee of Ethiopian Birr 1,000.00 (ETB One Thousand only). 10. Earnest Money Deposit (EMD) is not required. 11. Bids must be delivered to the above office on or before November 06, 2024 before 2:30 p.m. and must be accompanied bg a bid security amount of birr 1,000,000.00 for payment Card and 300,000 for pin mailer from recognized banks in Ethiopia. 12. Bids will be opened after the due date of submitting the required documents to the bank in the presence of bidders representatives who choose to attend on the day indicated above at 3:00 p.m. 13. Siinqee Bank S.C reserves the right to accept partially or reject all the bids. Joseph Tite Street, Kasanchis, Adjacent to Nega City Mall, Odaa tower Telephone: 251-11-5-57-11-74/75/011-5-57-09-37 Siinqee Bank S.C @TE

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የግንባታ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጌዲኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የአጥር ግንባታ ቀሪ ሥራ እና ተጨማሪ ስራዎችን በግንባታ ዘርፍ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውን በደረጃ 8 የተደራጁ ማኅበራትን በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለማስገንባት ይፈልጋል፡፡ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው መሳተፍ የሚችሱ ማህበራት ማሟላት ያለባቸው መመዘኛዎች 1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤- 2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN Number/ ያለውና ማቅረብ የሚችሉ፤- 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ 4. የአቅራቢነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡ 5. የመልካም ሥራ አፈፃጸም ማቅረብ የሚችሉ ማህበራት እየጋበዝን ከተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱ መመዘኛዎችን የሚያሟሉ ማህበራት የማስረጃዎቻቸውን ኦርጅናልና ኮፒውን በማቅረብና በመመዝገብ ኮፒውን በማስያዝ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ ከጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በመቅረብ 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል መግዛት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሠነዶቻቸውን በመሙላት በእያንዳንዱ ገጽ ላይ የድርጅታቸውን ማህተምና ፊርማ በማሳረፍ ፋይናንሻሉን አንድ ኦርጅናልና ሁለት ፎቶ ኮፒ ሰነድ ኮፒዎችን እያንዳንዱን በተናጠል በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በኦርጅናል ሰነድ ላይ የሚደረግ ማናቸውም ስርዝ ድልዝ በሚነበብ መልኩ በድጋሚ ተጽፎ መፈረም ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ሲፒኦ ብር 40,000 (አርባ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ /CPO/ ሲፒኦ ፣ እና ከታወቀ ባንክ በሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም በባንክ ዋሰትና ማቅረብ ይችላሉ፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነዶችን ማቅረብ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ውድድር ውጪ ያደርጋል፣ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አየር ላይ ለ15 ተከታታይ የሥራ ቀን ከዋለበት በኋላ በ16ኛ ቀን ከረፋዱ 4፤00 ታሽጎ በዚያው ዕለት በ4፡30 ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ የሚከፈት ይሆናል፡፡ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ሳያሟላ የሚያቀርብ ማህበር ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ውድድር ውጪ ይሆናል፡፡ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚገመገመው የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መ እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እና በዚሁ መመሪያ ላይ ማብራሪያና ማሻሻያ በተደረገው መሠረት ነው፡፡ መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- በጌዲኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት @TE

የአንደኛ ዙር የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን የሥራ መገልገያዎች ሎት አንድ የጽሕፈት መሣሪያዎች ሎት ሁለት ልዩ ልዩ መሣሪያዎች፣ ሎት ሶስት ቋሚ እቃዎች (ካውንተር፣ ካዝና ቴሌቪዥን እንዲሁም ሌሎችን ) ሎት አራት ህትመት፣ ሎት አምስት የፕሪንተር፣ የፎቶ ኮፒ ሰርቪስና ጥገና፣ ሎት ስድስት የደንብ ልብስ፣ የአደጋ መከላከያና፣ የጤና መጠበቂያ እቃዎች ሎት ሰባት ግማሽ ሌትር ውሃ በግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሠረት በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመሳተፍ የሚፈልግና የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟላ ማንኛውም ህጋዊ ተጫራች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው መወዳደር ይችላል፡፡ 1.የመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ባዘጋጀው የዕቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ እና መረጃውን ማቅረብ የሚችል፡፡ 2. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለሥልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ፡፡ 3. ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስከር ወረቀት፡፡ 4. ማንኛውም ተጫራች 200 /ሁለት መቶ ብር/ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሂሳብ ቁጥራችን 1000383805035 በማስገባት እስሊፑን ይዘው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ በሥራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሲኤምሲ ሚካኤል ፊት ለፊት ድልድዩ አጠገብ ዴሉክስ ፈርኒቸር ጀርባ ያለው ህንጻ 4ኛ ፎቅ ግዥና ፋይናንስ ቢሮ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡ 5. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሠረት ዋናውንና ኮፒውን የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር /10/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ቅዳሜ ግማሽ ቀንን ጨምሮ በተጠቀሰው ቢሮ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 6. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ የጠቅላላውን ዋጋ 2% በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚል ስም በማዘጋጀት በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታዎች ላይ ያልተመሠረተ የባንከ ጋራንቲ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 7. ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚከፈተው ኅዳር 3 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ 8፡30 ይከፈታል፡፡ 8.ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ለተጨማሪ መረጃ፡- 011-6-73-43-16/011-6-73-21-06 በመደወል መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡ አድራሻ፡- ሲኤምሲ ሚካኤል ፊትለፊት ድልድዩ አጠገብ ዴሉክስ ፈርኒቸር ጀርባ ያለው ህንጻ 4ኛ ፎቅ ግዥና ፋይናንስ ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት @TE

የግንባታ ግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የግዥና ንብ/አስ/ዋና ሥራ ሂደት የአንድ ፑል ማዕክል ተጠቃሚ በሆነው በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ቢሮ ግንባታ ቀሪ ሥራ፤ የመሬት ንጣፍ፣ የጥበቃ ቤት እና አጥር ሥራ ግንባታ በዘርፉ የተሰማሩትን ተቋራጮችን በደረጃ GC/BC6 እናከዚያ በላይ ያላቸውን ተቋራጮችን በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ማስገንባት ይፈልጋል፤ ደረጃቸው GC/BC6 እና ከዚያ በላይ የሆነ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ የንግድ ሥራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin Number/ያለውና ማቅረብ የሚችል የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል በሥራና ከተማ ልማት ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር የተመዘገቡና የታደሰ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤ በኢፌዴሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የተመዘገበና የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤ የወርሃዊ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሳወቂያ የሚያቀርብ የ2016 በጀት ዓመት ከግብር ነጻ መሆናቸውን የሚገልጽ ከገቢዎች የተሰጠ ሰርተፍኬት የሚያቀርብ፤ በክልሉ እና በዞናችን ውስጥ በግንባታ ሥራ ላይ ተሰማርተው የመልካም ሥራ አፈጻጸም ያላቸውና ሥራዎችን ያላስተጓጎሉ ውል ያላቋረጡ መሆን ይገባቸዋል የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ከግዥ ንብረት አስተዳደር ዋና ስራ ሂደት ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ በመቅረብ የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል መግዛት ይችላሉ፤ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ በመውሰድ ቴክኒካል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ ሰነድ እንዲሁም ፋይናንሻል አንድ ኦርጅናልና ሁለት ኮፒ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ እያንዳንዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ በማድረግ አንድ ላይ በማሸግ ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አየር ላይ ከዋለበት በ22ኛው ቀን ይሆናል፡፡ ኦርጅናል ሰነድ ላይ ማንኛውም አይነት ስርዝ ድልዝ በሚታይ መልኩ በድጋሚ መጻፍ አለበት፤ በእያንዳንዱ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ላይ የተቋራጩ ማህተምና ፊርማ ማረፍ አለበት ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አየር ላይ ለ21 ተከታታይ ቀን ከዋለበት በኋላ በ22ኛ ቀን ከረፋዱ 4፡00 ታሽጎ 4፡30 የሚከፈት ሲሆን ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ከጠዋቱ በ4፡00 ሰዓት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ታሽጎ በዚያው ዕለት 4፡30 ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፤ ተጫራች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ 100,000 (አንድ መቶ ሺህ) ብር በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ እና ከታወቀ ባንክ የሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም 90+28 ለ118 ቀን የሚቆይ በባንክ ዋስትና ሆኖ በጥሬ ገንዘብ ብቻ ዋስትና መቅረብ አይቻልም፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚገመገመው የደቡ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ እንደገና ተሻሽሎ በወጣው የፋይናንስ የግዥ አፈጻጸም መመሪያ ቁጥር 28/2010 እና በዚሁ መመሪያ ላይ ማብራሪያ ማሻሸያ በተደረገው መሠረት ነው፡፡ በእጅ የተሞሉ ኮፒ ሰነድ ማቅረብ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ውድድር ውጭ ይደርጋል፤ መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 046 131 0108 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ:: በጌዴኦ ዞን ፋይናንስ መምሪያ የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት @TE

የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር፡-SSNT-T-500 የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ GC/BC-4 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ኮንትራክተሮችን በግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የካርጎ አገልግሎት ግቢ ውስጥ የኮንፈረንስ፣ የመቀየሪያ ክፍል፣ የሴፕቲክ ታንክ እና የስፖርት ሜዳ ግንባታ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ለስራው ብቁ የሆኑ ተጫራቾች የ ዒም የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውጭ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ላ) ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና ከግብር እዳ ነጻ ስለመሆናቸው እንዲሁም የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚያወጡት ጨረቃ ላይ ለመሳተፍ ጊዜው ያላለፈበት ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ይህ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት የስራ ቀናት በአቅራቢያቸው ከሚገኝ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ የማይመለስ 100.00 ብር (አንድ መቶ ብር) በሂሳብ ቁጥር 1000006958277 (E-99) ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር SSNT-T-500 በሚል ገቢ በማድረግና የከፈሉበትን የበ ደረሰኝ ቅጅ (Deport slip Copy) ከታች በተጠቀሰው የኢ-ሜይል አድራሻ በመላክ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርስን ነን ቴክኒካል ክፍል በኢሜይል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ብር 200,000 /ሁለት መቶ/ ሺህ ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ከማንኛውም ኢንሹራንስ እና ከባንክ የሚቀርብ ሁኔታዊ ዋስትና ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ አሸናፊው ከተለየ በኋላ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ተመላሽ ይሆናል፡፤ ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ደንብ መሠረት የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ክፍል እስከ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 9 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቦሌ የኢትዮጵያ አየር መንግድ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ግቢ ውስጥ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ በ 9፡15 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትራቴጂክ ሶርሲንግ ነን ቴክኒካል ክፍል ወ/ሮ ሰላማዊት አባተ ስሰክ ቁጥር፡- 011-5-17-42-58 ኢ-ሜይል፡- selamawita@ethiopianairlines.com አየር መንገዱ የተሻለ መንገዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊለም ሆነ በሙሱ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ @TE

የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 04 የቀበና ቅድመ አንደኛ ደረጃ፤ የመ/ደረጃ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም በጀት አመት የሚውሉ አላቂ የፅህፈት መሳሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ ዕቃዎች እና ሌሎችም በ1ኛ ዙር ብሔራዊ ግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ 1. ተጫራቾች በተሰማሩበት የስራ መስክ የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸውና የታደሰ የንግድ ምዝገባ እና ፈቃድ ማስረጃ TIN No የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማቅረብ የሚችሉ፣ 2. ተጫራቾች ዋጋው ቫትን ጨምሮ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒ ዋጋውን ሞልተው ቢሮ ቁጥር 6 በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 3. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያገለግል የመጫረቻ ዋጋ በቀበና ት/ቤት ስም 1. ለደንብ ልብስ ብር 5,200.00 (አምስት ሺህ ሁለት መቶ ብር ብቻ) 2. ለአላቂ የቢሮ እቃዎችና ለአላቂ የትምህርት እቃዎች ብር 2,500 (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር) 3. ለህትመት አገልግሎት ብር 700.00 (ሰባት መቶ ብር ብቻ) 4. ለአላቂ የህክምና እቃዎች ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር ብቻ) 5. ለሌሎች አላቂ እቃዎች ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር ብቻ) 6. ለፕላንት፣ ለማሽነሪ እና ለመሳሪያ መግዣ ብር 3,600 (ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ብር ብቻ) 7. ለህንፃ፣ ለቁሳቁስና ለተገጣጣሚ መግዣ ብር 3,000.00 (ሶስት ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ 4. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 200 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ይታሸግና 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 6 ይከፈታል፡፡ 5. አሸናፊ ተጫራቾች ውል ሲዋዋሉ 10% የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 6. ናሙና ያልቀረበበት፣ የዘገየ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏፣ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ እንዲሁም ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ውጪ ተሞልቶ የመጣ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ 4.6 እና 9 የተቀመጡት ግዴታዎች ከሰነዱ ጋር አሟልቶ ያላቀረበ ተጫራች ተቀባይነት አይኖረውም። 7. በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ተቋማት ራሳቸው አምርተው ለገበያ በሚያቀርቡት ዕቃ ካልሆነ በስተቀር የተዘጋጀ ዕቃ ምርት ገዝተው ለሚወዳደሩበት እንደማንኛውም ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ እና የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 8. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች በራሱ ትራንስፖርት ግዢ ፈፃሚ መጋዘን ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 9. ስርዝ ድልዝ መረጃዎች ተቀባይነት የለቸውም። 10. ት/ቤቱ ሰነዱ ላይ ካሰፈራቸው ውጪ ምንም ዓይነት የዋጋ፣ የውድድር እና የቴክኖሎጂ አማራጮችን አይቀበልም:: 11. መስሪያ ቤቱ ለግዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 12. ሰነዱ ላይ ዋጋ ሞልተው ሲያስገቡ የሚወዳደሩበት ሎት መጨረሻ ላይ የእቃዎቹ ጠቅላላ ድምር ዋጋ ይገለፅ፡፡ አድራሻ፦ ከቀበና አደባባይ ወደ ጀርመን ኤምባሲ በሚወስደው መንገድ ላይ ስልክ:- 011 1 26 12 70/011 1 23 48 90 በየካ ክ/ከተማ በወረዳ 04 የቀበና ቅድመ አንደኛ ደረጃ፤ የመ/ደረጃ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት @TE

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የዕቃ ግዢ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2017ዓ/ም ለት/ቤቱ የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ አላቂ የትምህርት እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎችን፣ ልዩልዩ መሳርያዎች፣ ቋሚ ዕቃዎች፣ የመኪና ጥገና ሰርቪስ የመለዋወጫ ዕቃን ጨምሮ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ላይ ለመወዳደር የሚችሉት፤ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ የተጨማሪ እሴት ታከስ ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ለመሳተፍ የተሰጣቸው የምስክር ወረቀት በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡ ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ዝርዝር የያዘውን ሰነድ የማይመለስ 1. ለሎት 1 ብር 100 2. ለሎት 2 ብር 100 3. ለሎት 3 ብር 100 4. ለሎት 4 ብር 100 5 ለሎት 5 ብር 100 6. ሰሎት 6 ብር 100 7. ለሎት 7 ብር 100 በመክፈል ቢሮ ቁጥር 2 በግንባር በመገኘት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ማስከበርያ ለእያንዳንዳቸው ለሁሉም ሎቶች ብር 3,000/ሶስት ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊው ተጫራች የውል ማስከበርያ 10% ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች ለሚጫረቱበት እቃዎች ናሙና /ሳንፕል/ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ማንኛውም ተጫራች የመሸጫ ዋጋውን እና ፎቶ ኮፒውን በተለያዩ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ አዘጋጅቶ ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰአት ት/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ውስጥ ቢሮ ቁጥር12 ውስጥ በግንባር በመገኘት ማስገባት ይኖርበታል። ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ላይ ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:30 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ላይ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 12 ውስጥ የሚከፈት ሲሆን 11ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡ አሸናፊው ተጫራች የአሸነፈበትን እቃ ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ውስጥ ድረስ በአካል በመቅረብ ማስገባት ይኖርበታል፡፡ ት/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ማሳሰቢያ፡- ለአነስተኛ እና ጥቃቅን መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት በሚፈቀድላቸው ዘርፍ ብቻ እንዲሳተፉ እናበረታታለን፡፡ አድራሻ፡- አዲስ ከተማ ከ ከተማ ወረዳ 3 አማኑኤል ቤተክርስቲያን አጠገብ ወደ ሰባተኛ በሚወስደው መንገድ 50ሜትር ላይ ይገኛል፡፡ ስልክ 011-2-77-56-09/10 011-8-68-53-56 አዲስ አበባ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት @TE

የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የሀገር ውስጥ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር ሙሱፋ/11/2017 በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱት ተሽከርካሪዎች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። ተ.ቁ ሎት ዝርዝር ብዛት 1 ሎት-1 Single Cabin Pick up 1 unit 2 ሎት-2 Double cabin Pick up 2 unit 3 ሎት-3 Mini Bus 15 seat 2 unit 4 ሎት-4 Midi Bus 30 Seats 2 unit 5 ሎት-5 Electrified Hybrid SUV Vehicle 2 unit 6 ሎት-6 Station Wagon minimum 300Hp 7 seat 1 unit 7 ሎት-7 Express bus 61 Seat 1 unit ስለዚህ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው (የ2016/17 ዓ.ም)፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ እና በታክስ ከፋይ ተመዝጋቢ የሆኑ ተጫራቾች የተጠቀሱትንማስረጃዎችኮፒ በመያዝ የማይመለስ ብር 500.00 (ብር አምስት መቶ) ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት በመክፈል የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን አዲስ አበባ በቅሎ ቤት አካባቢ ጋራድ ህንጻ ቢሮ ቁጥር 432-3-8 ከሚገኘው የግዢ መምሪያ ቢሮ እየቀረቡ መግዛት ይችላሉ። ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና 2% በሚወዳደሩበት ተሽከርካሪ ዓይነት በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ (Chemical Industry Corporation Mugher Cement factory) ስም የተዘጋጀ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ከቴክኒክ ዶክመንቶቹ ጋር በማያያዝ ይህ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ድረስ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዳቸውን አዲስ አበባ በሚገኘው በግዢ መምሪያ ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በዕለቱ ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ም. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በግዢ መምሪያ ይከፈታል። ፋብሪካው ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ስልክ 011 442 0216 ፋክስ 011 442 0688 አዲስ አበባ በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ @TE

INVITATION FOR BID JIGJIGA-DEGAHABUR RURAL ELECTRIFICATION PROJECT SUPPLY OF CONDUCTORS AND WIRES RE-ADVERTISEMENT Date of Issuance of IFB, UEAP-JD/01/24, October 23, 2024 The Federal Democratic Republic of Ethiopia has received a Loan from the Arab Bank for Economic Development in Africa (BADEA), hereinafter called the Bank, towards the cost of supply of conductors and wires for rural electrification in the Somalia regional state around Degahabur. It is intended to apply part of the proceeds of the Loan to cover eligible payments under the contract for the supply of Conductors. Bidding is open to all bidders from eligible countries for the procurement of goods. The Ethiopian Electric Utility (EEU), hereinafter referred to as "the employer", now invites sealed bids from eligible countries to participate for the supply of conductors and wires. Tendering will be by International Competitive Bidding (ICB) procedures, taking into consideration the Arab Bank for Economic Development in Africa (BADEA), only bidders from countries which are not subjected to boycott under the regulations in force in the states of BADEA and employers are eligible to bid. All goods and auxiliary services to be supplied must have origin from countries which are not subjected to boycott under the regulations in force in the state of BADEA and employer The bid document shall be available from October 23, 2024, onward against payment of a non-refundable fee of Birr 4000.00 (Four thousand Birr) or in a convertible currency at the address: The method of payment will be cash payment at PPMO cashier's check or deposited to the Ethiopian Electric Utility accounts: EEU-Electrification Program Foreign Currency A/C No. 0101181300064 with National Bank of Ethiopia, for foreign currencies or deposited to the Ethiopian Electric Utility accounts: EEU-UEAP Account No 2.:1000604742556, Commercial Bank of Ethiopia (CBE), Mehteme Gandi branch, for the local account. Bidders who purchase the bid document will be considered eligible to submit bids. All bids must be accompanied by a bid security in the amount equivalent to the amount USD 50,000 (Fifty thousand US Dollars) in a freely convertible currency. The bid security shall be an unconditional Bank guarantee from a reputable Bank and must be counter-guaranteed by any Bank operating in Ethiopia it remains valid for a period of Twenty-Eight (28) days beyond the original bid validity period which will be (120+28) days. Bids must be submitted to the office at Ethiopian Electric Utility, the projects portfolio management directorate, Attention to: Mrs. Salma Negash Ethiopian Electric Utility, projects portfolio management directorate, Wastina Building, (Public Servants' Social Security Administration Building,) 11th floor, Around Piassa, Room No.: PPM- procurement logistic warehouse and Facility office, Addis Ababa, Ethiopia, on or before Friday, December 13, 2024, 14:00 PM local time. Email: salmanegash04@gmail.com Bids will be opened in the presence of bidders' representatives on Friday, December 13, 2024, 14:30 PM local time (immediately after bid closing) at: Ethiopian Electric Utility, projects portfolio management directorate, Wastina Building, (Public Servants' Social Security Administration Building,) 11th floor, Around Piassa, Room No.: PPM-procurement logistic warehouse and Facility office, Addis Ababa, Ethiopia, 8. Interested eligible bidders may obtain further information from Ethiopian Electric Utility, Universal Electricity Access Program, Attention to: Mrs. Salma Negash Wastina Building, (Public Servants' Social Security Administration Building,) 11th floor, Around Piassa, Room PPM-procurement logistic warehouse and Facility office, Addis Ababa, Ethiopia, Phone: +251 974 690 511 Email: salmanegash04@gmail.com .or pmoforiegn@gmail.com (Bezawit Mekonnen) 9. The Ethiopian Electric Utility reserves the right to reject all or part of this bid. Ethiopian Electric Utility @TE

ግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር 01/2017 የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ለ2017 በጀት ዓመት ከዚህ ቀጥሎ በሎት የተከፋፈሉ ግዥዎችን በግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት አንድ (1) አላቂ የቢሮ ዕቃዎችና የጽህፈት መሳሪያ ሎት ሁለት (2) የጽዳት ዕቃዎች ሎት ሶስት (3) ኤሌክትሮኒክስና ተጓዳኝ ዕቃዎች ሎት አራት (4) ፈርኒቸር በዚሁ መሰረት በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባችኋል፡፡ በሚወዳደሩበት ዘርፍ አግባብነት ያለውና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የዘመኑን ግብር ስለመክፈላቸው ከሚመለከተው አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ በፌዴራል ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጄንሲ ዌይብ ሳይት የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ከዌብ ሳይት አትመው ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ጋር ማያያዝ የሚችሉ ወይም በክልሎች በአቅራቢነት ስለመመዝገባቸው የአቅራቢነት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ የግዥው መጠን ከብር 200,000/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ ለተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ክፍት ሆኖ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ በቢሮው የተዘጋጀውንና የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ዝርዝር ሁኔታ የሚያሳይ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ የንግድ ፈቃዳቸውን በማሳየት ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ቢሮ ቁጥር 10 ቀርበው በእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00/ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድና የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በአግባቡ በማዘጋጀት በፖስታ አሽገው ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለተጫራቾች ክፍት ሆኖ በሚቆይበት ቀን እስከ 11፡25 ሰዓት ድረስ በቢሮው ቅጥር ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ክፍት ሆኖ በሚቆይበት የመጨረሻው ቀን 11፡30 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ቀጥሎ ባለው 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡ 15ኛው እና 16ኛው ቀን የሚውለው ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ቀን ላይ ከሆነ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በሚቀጥለው የሥራ ቀን በ3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ከላይ በተባለው ሰዓት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ከላይ በተገለጸው መ/ቤት ስም ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ማስከበሪያ የሚሆን 7.1 ሎት አንድ (1) ብር 10,000.00 7.2 ሎት ሁለት (2) ብር 3,000.00 7.3 ሎት ሶስት (3) ብር 50,000.00 7.4 ሎት አራት (4) ብር 20,000.00 ዋስትና ሲ.ፒ.ኦ ና ፋይናንሻል እንዲሁም ስፔስፊኬሽን ለወጣላቸው ዕቃዎች የፋይናንሻልና የቴክኒክ ሰነድና ሲ.ፒ.ኦ በተለያየ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ የሚቀርበው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው አየር ላይ : መቆያ ጊዜ ከሚያበቃበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ ላሉት 60 ተከታታይ ቀናት የሚያገለግል መሆን ይኖርበታል፡፡ አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለጸበት በ 05 ቀናት ውስጥ አሸናፊ የሆነበትን የዕቃ ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ በመያዝ በ 15 ቀናት ውስጥ ዕቃውን አጠናቀው ለማቅረብ ውል መግባት የሚችሉ መሆን አለበት፡፡ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የፋይናንስ፣የቴክኒካል ግምገማና ሲ.ፒ.ኦ ፖስታ በሎት ተለይቶ መቅረብ አለበት፡፡ ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 046-220 0326 በመደወል ማብራሪያ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ @TE

የገበያ ማዕከል ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር የገበያ ማዕከሉን ህንጻ የማሻሻያ ዲዛይን ስራ በዘርፉ ዕውቀትና ልምድ ባለው ድርጅት ወይም ባለሙያ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ተጫራቾች፡- በሙያው በቂ ዕውቀትና ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። በስራ ዘርፉ የንግድ ምዝገባና የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸው። የቲንና የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው። ቢቻል በገበያ ማዕከል ህንፃ ማሻሻያ ዲዛይን ስራ ልምድ ያላቸው ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ተጫራቾች ለዲዛይኑ ስራ መነሻ እንዲሆን የተዘጋጀውን የመግለጫ ፅሁፍ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከአ ማህበሩ ጽ/ቤት መውሰድ ይገባቸዋል። ተጫራቾች ለዲዛይን ስራው መነሻ የሆነው መግለጫ ላይ ግልፅ ያልሆነ ጉዳይ ቢኖር ከአክሲዮን ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ ማብራሪያ መጠየቅ ይችላሉ። ተጫራቾች የተዘጋጀውን የዲዛይን ስራ የመነሻ ሀሳብ መሰረት በማድረግ ዲዛይኑን የሚሰሩበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም 10 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ድረስ በአክሲዮን ማህበሩ ጽ/ቤት ማቅረብ አለባቸው። አክሲዮን ማህበሩ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ውድድር ከቀረቡት ድርጅቶች ወይም ባለሙያዎች መካከል ጠቃሚና አሳማኝ የሆነ ማሻሻያ ያቀረበውን የመምረጥ መብቱ የተጠበቀ ነው። የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው አሸናፊ የተሰራውን ዲዛይን ማፀደቅ አለበት። ከላይ በተራ ቁጥር 1 ፣ 2 እና 3 የተጠቀሱ መረጃዎች ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር አብሮ መቅረብ አለበት። ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ጥቅምት 13 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ ዘዴ ካገኘ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው አይገደድም። የብርሀን ጮራ ኮልፌ የገበያ አዳራሽ አክሲዮን ማህበር @TE

ግልጽ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የሸገር ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፅህፈት መሳሪያዎች፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የህትመት ስራ፣ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ፈርኒቸሮችን እና የተለያዩ የመኪና ጎማዎች በግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለፀውን መመሪያ በመከተልና ከዚህ ጋር ተያይዞ በቀረበው እስፔስፊኬሽን መሠረት ተጫራቾች ይህንን ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል። ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ለመካፈል ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑነ ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች ከ100,000 ብር በላይ ለሆነ ንግድ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆኑና ለዚሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል። በገንዙብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ወይም በሌላም በሚመለከታቸው ፈቃድ ሰጪ አካላት በአቅራቢነት የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት ያላቸው ተጫራቾች ብቻ መካፈል ይችላሉ። ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ በታሸገ በኤንቨሎፕ ላይ የድርጅቱ ማህተም አድርጎ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርበታል። ተጫራቾች ሰነዱን ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት በመስራ ቤቱ በመግኘት 500 በመክፈል መግዛት ይችላሉ። በ15ኛው ቀን 11፡00 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ላይ ተዘግቶ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት የድርጅቱ ባለቤት ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በግልጽ የሚከፈት ይሆናል። እለቱ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል። ፍርድ ቤቱ ካቀረበው መስፈርት/standard/ በታች ማቅረብ አይቻልም። ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተካፋይ ለመሆን የሚፈልጉት ለምን ለምን ዓይነት ዕቃ እንደሆነ በሰነዶቻቸው ላይ በትክክል ለይተው መጻፍ ይኖርባቸዋል። ማንኛውም ተጫራች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከተከፈተ በኃላ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ሰነድ ላይ የተገለጹትን ማንኛውንም ሁኔታዎች መለወጥ ወይም ማሻሻል ወይም ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ትቻለሁ ማለት አይችልም። የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ዋጋ ለምን ያህል ጊዜ እንደ ሚቆይ መጥቀስ ይኖርበታል። ፍርድ ቤቱ የሚያጫርታቸውን ዕቃዎች ብዛት ለተከታታይ 6 ወራት ውል ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ይዋዋላል። የሚገዙ ዕቃዎች በተሠጠው እስፔስፊኬሽን መሠረት ተሟልተው ካልቀረቡና ማንኛውንም ዓይነት ስህተት ቢፈጸም ሀላፊነቱ የአቅራቢው ድርጅት ነው። የሚቀርቡትን ዕቃዎች አይነት /ናሙና) ዘወትር በስራ ሰዓት መ/ቤታችን ድረስ ማምጣት ይችላሉ። ማንኛውም ናሙና ኦሪጅናል መሆን አለበት። ማንኛውም ተጫራች የሚወዳደርበትን የዕቃ ዓይነት ነጠላና ጠቅላላ ዋጋ የግድ መሙላት ይኖርበታል፤ በነጠላ ዋጋና ጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ቢኖር በፊደል የተፃፈው ይወሰዳል። ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች አቅራቢው ድርጅት በራሱ ትራንስፖርት መ/ቤቱ ግምጃ ቤት ድረስ በማምጣት ገቢ ያደርጋል። በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የተሸነፉትም ተሸናፊነታቸው እንደተረጋገጠ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ በዋስትና ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል። አሸናፊዎች በሚገቡት ውል መሠረት ለመፈጸም ለውል ማስከበሪያ ያሸነፉበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም ካሽ ማሲያዝ ይኖርባቸዋል። ለውል ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ወይም የተመሰከረለት ሲፒኦ ውሉ መፈጸሙ እስኪረጋገጥ ድረስ ተይዞ ይቆያል። ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ግዴታ ሳይወጡ ወይም ውሉን በአግባቡ ሳይፈጽሙ ቢቀሩ ለውል ማስከበሪያ ዋስትና የተያዘው ገንዘብ ለፍርድ ቤቱ ገቢ ይሆንና በህግ እንዲጠየቅ ይደረጋል። ተጫራቾች በሰነዶቻቸው (ሙሉ ገጽ) ላይ ስማቸውንና ሙሉ አድራሻቸውን በትክክል ጽፈው መፈረም አለባቸው። ተጫራቾች በዋጋ ማቅረቢያ ላይ የእቃዎቹን መስፈርቶች፣ አይነት ፣ መጠንና ብዛት በትክክል ሞልተው ማቅረብ አለባቸው። ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚቀርበው ሰነድ ስርዝ ድልዝ የሌለው ሆኖ በግልጽ መፃፍ አለበት። ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ። ተጫራቾች ያቀረቡትን ዋጋ የመቆያ ጊዜ (price validity date) ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው መክፈቻ እለት ጀምሮ የሚጸናበትን ጊዜና ስራውን አጠናቀው የሚያስረክቡበትን ጊዜ (delivery time) የእቃዎቹ ዋጋ የሚከፈለው እቃዎቹ በግምጃ ቤታችን ገቢ ከሆኑ በኋላ ነው። አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከስር በምንረከበው ዕቃ መጠን ወይም ብዛት ልክ ክፍያ መፈጸም ይችላሉ። አንድ ተጫራች በሌላው ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ ማቅረብ በፍጹም አይቻልም። ማንኛውም ተጫራች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ተካፋይ ለመሆን ተመላሽ የሚሆን ባቀረበው ጠቅላለ ዋጋ ላይ 1% የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ /CPO/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርበታል። በጨርታው አሸናፊ የሆነ ድርጅት ማሸነፉ ከተገልጸበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀን ውስጥ ውል መግባት አለበት። ነገር ግን በ5 ቀን ውስጥ ውል ካልገባ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ያሳዘው ገንዘብ ውርስ ይሆናል። ፍ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ማሳሰብያ፦ ማንኛውም ተጫራች ከድርጅታችሁ የምታቀርቡት ሰነድ የድርጅታችሁ ማህተም ያረፈበት መሆን አለበት። የሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት @TE

የግዥ ግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የግዥ መለያ ቁጥር 001/2017 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 መሪ የመጀመሪያ ደ/ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለስራ የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ማለትም ሎት 1. የፅህፈት ዕቃዎች፣ ሎት 2 የፅዳት ዕቃዎች፣ ሎት 3 የህክምና ዕቃዎች፣ ሎት 4 የደንብ ልብስ፣ ሎት 5 ልዩ ልዩ እቃዎች፣ ሎት 6 የቋሚ ዕቃዎች፣ ሎት 7 ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 8 ህትመት፣ ሎት 9 ኤሌክትሮኒክስ ጥገና፣ ሎት 10 በግቢ ውስጥ እና በቢሮ ውስጥ ያሉ የተለያዩ ጥገናዎች በግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በዚህ መሰረት ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ለመሳተፍ የሚፈልጉ ህጋዊ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ መሆን አለባቸው፡፡ በዘርፉ የተሰማሩበትን ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚ/ር በአቅራቢነት የተመዘገበና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው፡፡ ተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ። ተጫራች ከዚህ በታች የተጠቀሰውን የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ CPO ማቅረብ አለበት፡፡ ሎት ቁጥር የተጠየቀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብር ሎት 1 የጽህፈት እቃዎች ብር 10,000 ሎት 2 የፅዳት ዕቃዎች ብር 10,000 ሎት 3 የህክምና ዕቃዎች ብር 2,500 ሎት 4 ደንብ ልብስ ብር 11,000 ሎት 5 ልዩልዩ እቃዎች ብር 1,750 ሎት 6 የቋሚ ዕቃዎች ብር 7,000 ሎት 7 ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ብር 3,500 ሎት 8 ህትመት ብር 2,500 ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ ጥገና ብር 7,000 ሎት 10 በቢሮ ውስጥ እና በግቢውስጥ ያሉ ጥገናዎች ብር 7,000 6. የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በየሎቱ የማይመለስ ብር100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የተዘጋጀውን ሰነድ ከተቋሙ ቢሮ ቁጥር 03 እየቀረቡ መግዛት ይቻላል፡፡ 7. ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 (አስር) ተካታታይ የስራ ቀናት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ዋጋው የተሞላበትን የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ለየብቻው በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ 8. ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአስራኛው ቀን በ11፡00 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ታሽጎ በሚቀጥለው የስራ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መዚጊያና መክፈቻ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተሰጠው ተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። 9.ተጫራቾች ያሸነፉበትን ዋና የውል ማስከበሪያ 10% ማስያዝ አለባቸው፡፡ 10. ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከመከፈቱ በፊት ለሚወዳደሩበት ናሙና ለሚቀርብባቸው እቃዎች ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡ ናሙና የማይቀርብባቸው ቋሚ እቃዎች መስሪያ ቤቱ ባቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ አለባቸው፡፡ 11. የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አሽናፊ ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ በራሱ ትራንስፖርት መስሪያ ቤቱ ድረስ ማቅረብ አለበት፡፡ 12. መ/ቤቱ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከቀረበው ዕቃ እስከ 20% የመቀነስም ሆነ የመጨመር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 1 3. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ፡- ስልክ ቁጥር 011 868 1536 / 011 868 15537 በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ስሙ መሪ ገበያ 50 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 መሪ የመጀመሪያ ደ/ት/ቤት @TE

ግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የግዥ መለያ ቁጥር፡01/2017 በልደታ ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ በ2017 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በተገለፁት መሠረት በግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ፡- ሎት 01. አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች ሎት 02. አላቂ የፅዳት ዕቃዎች ሎት 03. የደንብ ልብስ ሎት 04 የደንብ ልብስ ስፌት ሎት 05. ቋሚ ዕቃዎች ሎት ዐ6. ኤልክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት ዐ7. የኤልክትሮኒክስ እና ጀኔሬተር ሰርቪስና ጥገና አገልግሎት ሎት ዐ8. መድኃኒትና የላብራቶሪ ሪኤጀንት እና የህክምናመገልገያ መሣሪያዎች (Medical Equipment) ሎት 09 የህትመት አገልግሎት ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾች አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል:: በዚህም መሰረት፡- በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመወዳደር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ግ/ን/አስ/ኤጀንሲ ድህረ ገጽ ላይ በአቅራቢዎች ምዝገባ ዝርዝር የተመዘገቡ፣ የቲን/TN/ እና የቫት/AT/ ተመዝጋቢ የሆኑና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ። በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ መወዳደር የሚችሉት ባመረቱት ምርት ብቻ ሲሆን በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ደብዳቤ ካደራጃቸው ተቋም ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ለሎት 1 11,000 (አስራ አንድ ሺህ) ለሎት 2 12,000 (አስራ ሁለት ሺህ)፣ ለሎት 3 7000 (ሰባት ሺህ)፣ ለሎት 4 3,000 (ሶስት ሺህ)፣ ለሎት 5 15,000 (አስራ አምስት ሺህ)፣ ለሎት 6 15,000(አስራ አምስት ሺህ)፣ ለሎት 7 4000 (አራት ሺህ)፣ ለሎት 8 25,000 (ሃያ አምስት ሺህ) እና ሎት 09 8000(ስምንት ሺህ)ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/CPO/ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው። አሸናፊ ተጫራቾች ውሉን ሲፈርሙ የውል ማስከበሪያ ከአሸነፉት ጠቅላላ ዋጋ 10% ማስያዝ አለባቸው። ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ ለተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) ብር በመክፈል በአብነት ጤና ጣቢያ ፎቅ የግዥ ክፍል በመምጣት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኢንቪሎፕ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት በአብነት ጤና ጣቢያ ፎቅ የግዥ ክፍል ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአስራ አንደኛው ቀን በ2፡30 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ታሸጎ በእለቱ 3፡00 ሰዓት በአብነት ጤና ጣቢያ አደራሽ ይከፈታል። የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል። ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት ለተወዳደሩባቸው ሎት 01፣ ሎት 02፣ ሎት 03፣ሎት ዐ5 እና ሎት ዐ6 ናሙና ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን ለሎት 04፣ ለሎት 07፣ ለሎት 08 እና ሎት 9 መ/ቤቱ ባቀረበው የፍላጎት መግለጫ ወይም እስፔስፊኬሽን መሰረት ዋጋ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለእያንዳንዱ ከቫት ውጭና ከቫት ጋር እና ጠቅላላ ዋጋ ከቫት ጋር ያለውን ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል። የዘገየ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ና በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተቀባይነት የለውም። አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፓርት ጤና ጣቢያው ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። መ/ቤቱ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ካቀረባቸው እቃዎች ውስጥ እስከ 20% ድረስ ጨምሮ ወይም ቀንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ለተጨማሪ ማብራሪያ እና ጥያቄ በስልክ ቁጥር፡- 011-27343-49/39/59 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ። አድራሻ፡- ልደታ ክ/ከተማ አብነት ጤና ጣቢያ ከአብነት አደባባይ ፊት ለፊት ግቤ ህንፃ ጎን 100 ሜትር ገባ ብሎ በልደታ ክ/ከተማ ጤና ፅ/ቤት የአብነት ጤና ጣቢያ @TE

ያገለገሉ ዕቃዎች ሽያጭ ግልጽ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ያገለገሉ ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተር፣ ዩፒኤስ፣ የመኪና ዕቃዎች ዕቃዎችን በግልፅ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡- 1. የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 20,000 /ሃያ ሺህ/ በሲ.ፒ.ኦ፤ በጥሬ ገንዘብ ወይም የባንክ ዋስትና ማቅረብ አለበት፡፡ 2. የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡ 3. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ በመግዛት በ2ኮፒ ማለትም ኦሪጅናልና ኮፒ በማለት መሙላት አለባቸው፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ በሁለት ኮፒ ሞልቶ ያላቀረበ ተጫራች ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ይሰረዛል፡፡ 4. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ድረስ በአማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ንብረት አስተዳደር ቢሮ በመምጣት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 5. ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአስረኛው ቀን ከቀኑ 10፡00 ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይሆናል፡፡ የመክፈቻው ቀን ቅዳሜ እና እሑድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡ ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አድራሻ፡- መሳለሚያ እህል በረንዳ ወረድ ብሎ የአማኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል @TE

ግልፅ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የግዥ መለያ ቁጥር 01/2017 በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ ደ/ት/ቤት ለ2017 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን ሎት 1 የደንብ ልብስ -------------19410 ሎት 2 የፅህፈት መሳሪያዎች------ 14500 ሎት 3 የት/ት መርጃ እቃዎች------ 9000 ሎት 4 የፅዳት እቃዎች --- ---------19500 ሎት 5 የጥገና እቃዎች-------------4500 ሎት 6 የእስፖርት እቃዎች---------2000 ሎት 7 የት/ቤት አላቂ የመ እርዳታ መስጫ-------900 ሎት 8 የህትመት ስራዎች------------2250 ሎት 9 ቋሚ እቃዎች---------------15090 ብቃት ያላቸውና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል በዚሁ መሰረት ፡- 1. በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመወዳደር ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጃችሁ ተጫራቾች አምራችነታችሁን የሚገልፅ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ 2. ተጫራቾች በየሎቱ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ 3. ተጫራቾች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ በተከታታይ 10 የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 150 /አንድ መቶ ሃምሳ ብር/ በመከፈል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከ ከተማ ሰኔ 9 የመ/ደ/ት/ቤት የፋ/ግ/ን ደጋፊ የሥራ ሒደት ቢሮ ቁጥር 05 በመምጣት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ 4. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የሚያቀርቡትን ዋጋ መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በመሙላት ለያንዳንዱ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ በማስቀመጥ የግዥውን አይነት በመጥቀስ እና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ ት/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 5. ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በ10ኛው ቀን 11፡30 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ተኩል ታሽጐ በ11ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት በት/ቤቱ የፋ/ግ/ን ደጋፊ የሥ ሒደት ቢሮ ቁጥር 05 ይከፈታል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ 6. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት በተወዳደሩባቸው ከሎት 1 እስከ ሎት 8 ናሙና ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን በተያያዘው የፍላጐት መግለጫ መሰረት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 7. የዘገየ ተጫራችና በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተቀባይነት የለውም፡፡ 8. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፈባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡ 9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 10. መ/ቤቱ የሚያጫርተውን እቃ ብዛት እንደአስፈላጊነቱ 20 % በመጨመር ወይም በመቀነስ በድጋሚ ማዘዝ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ላሸነፉት ቋሚ አላቂ እቃ የ6 /ስድስት/ ወር እና ለቋሚ እቃ የ1 ዓመት ዋስትና መስጠት ይኖርባቸዋል፣ ተጨማሪ ማብራሪያ ጥያቄ አድራሻ፡- ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ከካዳስኮ ወረድ ብሎ በሚገኘው ቴሌ ኮሚኒኬሽን ወደ ቀኝ በሚያስገባው መንገድ 400 ሜትር ላይ ሲሆን የመ/ቤቱ ስልክ ቁጥር 011 8 88 29 10 በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ ደ/ት/ቤት @TE

የግዥ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር 001/2016 በለሚ ኩራ ከ ከተማ የመሪ ህዳሴ የቅድመ አንደኛ እና አንደኛና መካከለኛ/ደ/ት/ቤት ለ 2017ዓ.ም በጀት ዓመት የደንብ ልብስ፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የፅህፈት መሳሪያ ኮምፒዩተርና የኮምፒዩተር እቃዎች ቋሚ የቢሮ እቃዎች የህክምና እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመወዳደር ለምትፈልጉ፡- 1. ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ 2. ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባዘጋጀው እቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ 3. ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥ በግብር አስገቢው ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ የሚያቀርቡ 4. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የሚጫረቱበትን ዓይነት የማይመለስ ብር 200/ሁለት መቶ/ ብር በመክፈል ይህ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በጋዜጣ ከወጣ ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 /አስር/ የስራ ቀን በስራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ የመሪ ህዳሴ የቅድመ አንደኛ እና አንደኛና መካከለኛ/ደ/ት/ቤት በግዢ ክፍል ቢሮ በመቅረብ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡ 5. ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ የሚጫረቱበት አይነት ለእያንዳንዱ ቢድቦን በሲፒዩ ብር 4000 / አራት ሺ/ ብር የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን ሲያስገቡ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ 6. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚጫረቱበትን ዋጋ እስከነቫቱ በመሙላት በታሸገ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከወጣበት ቀን ጅምሮ ባሉት የስራ ቀናት ውስጥ በስራ ሰዓት ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ በመቅረብ በተዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ 7. ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10ኛው ቀን 11፡30 ሰዓት ክፍት ነው። 11ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 8. አሸናፊዎች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው አሸናፊነት ከተገለፀበት ቀን በ7ተኛው ቀን በኋላ መልካም አፈጻጸም ዋስትና 10% በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ውል በመፈጸም ያሸነፉበትን እቃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ 9. መስሪያ ቤቱ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የጠበቀ ነው፡፡ 10.ተጫራቾች እያንዳንዱን የሚጫረቱባቸውን የእቃ አይነቶች ሳምፕል ማስገባት ይኖሩብዎታል፡፡ አድራሻ፡- ከመሪ ታክሲ ተራ መጨረሻ ከሰላም ሆቴል በስተጀርባ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መስጊዱ ፊት ለፊት ይገኛል፡፡ ወይም አያት አካባቢ 40/60 ኮንደሚኒየም ፊት ለፊት ማሳሰቢያ፡-ተጫራቾች እቃዎቹን ጥራታቸውን የጠበቁ ሆነው በተባላው ጊዜና ቦታ ውስጥ አጠናቀው ማቅረብ አለባቸው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁር 011 6 60 15 23/ 011 8 68 86 92 በአዲስ አበባ ከተማ ት/ም ቢሮ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ትምህርት መምሪያ የመሪ ህዳሴ የመጀ/ደ/ት/ቤት @TE