Don't get caught by a cheater! Telemetrio finds and tags such channels 👉 If you want to see the tag, subscribe 👈
3 860
Subscribers
No data24 hours
-157 days
-4230 days
No data
Post views
No data24 hours
No data48 hours
No data
Engagement rate
No data
Posts per day
Posts Archive
በ2015 ዓ/ም ከተቋቋሙ የልዩ ፍላጎት/አካቶ ትምህርት ድጋፍ መስጫ ማዕከላት ለተውጣጡ የአይሲቲ መምህራን የካማራ ኮምፒውተር አጠቃቀም፣ አስተዳደርና አያያዝ አስመልክቶ በዲላና ወላይታ ሶዶ ማዕከል ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
+2
1. የስልጠናው ተሳታፊዎች ግንቦት 29/2015 ከጠዋቱ 2፡30 በስልጠና ማዕከላቱ እንዲገኙ
2. በተጠቀሰው ሰዓትና ቀን የማይገኙ፤ አርፍደ ወይም ዘግይተው የሚመጡ ተሳታፊዎችን የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እንዲነገራቸው፡፡
+1
በጣም አስቸኳይ!!!
ለሁሉም ዞኖች ትምህርት መምሪያዎች
ለሁሉም ልዩ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤቶች
በያሉበት
ጉዳዩ፡- የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው ኬሚካሎች ልየታን ይመለከታል፡፡
በየትምህርት ቤቱ የአገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው ኬሚካሎች በቀረበው ቅጽ መሰረት በማደራጀት በክልል ትምህርት ቢሮ ለስርዓተ ትም/ዝግ/ትግ/ዳይሬክቶሬት በተላከላችሁ ደብዳቤ ላይ በተጠቀሰው ቀን እንድትልኩልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
+1
ለሁሉም ዞኖች ትምህርት መምሪያ
ልዩ ወረዳዎች ትምህርት ጽ/ቤት
በያሉበት
ጉዳዩ፡ ሙከራ እየተደረገባቸው ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ (9ኛና10ኛ ክፍል) የመጻህፍት ስርጭትን ይመለከታል፡፡
የኢፌድሪ ትምህርት ሚኒስቴር በክልላችን የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ሙከራ እየተካሄደባቸው ያሉ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መጻህፍት አሳትሞ ስላቀረበልን የተደለደለላችሁን መጻህፍት ለመውሰድ ማህተም ያረፈበት ህጋዊ ሰነድ ይዛችሁ በመምጣት ሙከራ እየተካሄደበት ለሚገኝ 2ኛ ደረጃ ትም/ቤት ተደራሽ እንድታደርጉ እንጠይቃለን፡፡
የደቡብ ክልል ት/ቢሮ በዛሬው ዕለት በአዲሱ አጠቃላይ ትምህርት የልዪፍላጎት ለተዘዋዋሪ መምህራንና ለዞንና ልዩ ወረዳ አስተባባሪዎች በሞንተሶሪ ኪትአያየዝ እንዲሁም የማስተማር ሰነ ዘዴ ለይ የመጀመሪያ ዙር ሥልጠና ጀምሯል ።ሥልጠናው ከዛሬ ጀምሮ ለስምንት ተከታታይ ቀናት በዲላ ትምህርት ኮሌጅ ይቀጥላል ።
Content available for users 18+
By signing in to the service, you confirm that you are 18 years of age or older.
