Lielt Zenebework pre primary & Primary School
Open in Telegram
This Channel is designed to share educational materials & review questions to our students.
Show more439
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '240
in 0 channels
July '24
+8
in 0 channels
Get PRO
June '24
+5
in 0 channels
Get PRO
May '24
+6
in 0 channels
Get PRO
April '24
+6
in 0 channels
Get PRO
March '24
+4
in 0 channels
Get PRO
February '24
+10
in 0 channels
Get PRO
January '24
+23
in 0 channels
Get PRO
December '23
+431
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 06 August | 0 | |||
| 05 August | 0 | |||
| 04 August | 0 | |||
| 03 August | 0 | |||
| 02 August | 0 | |||
| 01 August | 0 |
Channel Posts
👉7ኛ ክፍል በአፋን ኦሮሞ ይሰጥ የነበረው ስርአተ ትምህርት በመከለሱ እና ለ2ቱም ስርአተ ትምህርት ወጥ እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል::
👉ነገር ግን መጽሀፋን በሶፍት ኮፒ በሁሉም አማራጭ ያቀረብን ቢሆንም አሁንም በ2015 ዓ.ም በነበረው መጽሀፍ የምታስተምሩ ት/ቤቶች መኖራቹህን መረጃ ስለደረሰን በተላከው መሰረት አስቸኳይ ማስተካከያ እንድታደርጉ እናሳስባለን::
👉የወረዳ ት/ጽ/ቤቶች አስፈላጊውን ክትትል እንድታደርጉ እናሳስባለን::
👌ከዚህ ቀደም የተከለሰውን መጽሀፍ በሚከተሉት ሊንኮች አሳውቀን ነበረ
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3379?single
👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dam76/3385?single
| 2 | +1 Afan Oromo.pdf | 1 240 |
| 3 | ሰበር ዜና!
የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይፋ ሆነ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ በዛሬው እለት የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ማለፊያ ውጤትን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡ ሲሆን በመግለጫቸውም በዘንድሮው ማለፊያ ውጤት 50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዘጠነኛ ክፍል እንደሚዘዋወሩ ጠቁመው የተለያየ የአካል ጉዳት ላለባቸው ተማሪዎች የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ 73,385 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደው 70.6% ያህሉ 50 ፐርሰንትና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸውን ዶክተር ዘላለም ገልጸው 61,840 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 50,812 የሚሆኑት ማለትም 82.16 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን መዘዋወራቸውን አስረድተዋል፡፡
የዘንድሮው ውጤት ባለፉት አመታት ጋር ሲነጻጸር መሻሻል ማሳየቱን ኃላፊው ጠቁመው ለዚህም የሞዴል ፈተናዎችና የማጠናከሪያ ትምህርቶች መሰጠታቸው ፤የተሻለ የፈተና ዝግጅትና አስተዳደር ስርዓት መዘርጋቱ፤አዲሱን ስርአተ ትምህርት መሰረት ያደረገ ፈተና መዘጋጀቱ እንዲሁም መምህራን እና የትምህርት አመራሮች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣታቸው እንዲሁም በትምህርት ቤቶች የተጀመረው የምገባ ስርዓትና ለተማሪዎች እየቀረቡ የሚገኙ ዩኒፎርምን ጨምሮ የተለያዩ የመማሪያ ቁሳቁሶች ለውጤቱ መሻሻል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን አስገንዝበዋል፡፡
የፈተናውን ውጤት በአስቸኩዋይ ይፋ ለማድረግ ቢሮው ባለሙያዎችን መድቦ ቀን ከሌት ሲሰራ መቆየቱን ኃላፊው በመግለጫችው በመጥቀስ በመጪው ሳምንት የመጀመሪያ ቀናት ደግሞ የ6ኛ ክፍል ውጤት ይፋ እንደሚደረግም አስታውቀዋል፡፡
ተማሪዎች ውጤታችሁን ለማየት ሊንኩን በመጫን https://aa.ministry.et/#/result
Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ትችላላችሁ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ | 1 546 |
| 4 | ቀን 1/7/2015 ዓ.ም
ማስታወቂያ!
በ2015 የትምህርት ዘመን 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ እና ሀገራቀፍ ፈተና ተፈታኝ ለሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ
ቀደም ሲል በቀጥታ / ኦላይን መመዝገባችሁ ይታወቃል፡፡ ከዚህ ጋርም በተያያዘ የተመዘገባችሁበትን መረጃ ትክክለኛነት ለማረጋገጥ እንዲቻል
ለ6ኛ ክፍል https://aa6.ministry.et እና
ለ8ኛ ክፍል https://aa.ministry.et ሊንኮችን በመጫን View Result የሚለውን በመጫን የመለያ ቁጥራችሁን እና ስም / Registration Number and First Name በማስገባት ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ስህተት ካለበት ለትምህርት ቤታችሁ በስቸኳይ እንድታሳውቁ እናሳስባለን፡፡
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
Blog: - https://aacaebc.blogspot.com
You Tube: https://www.youtube.com/watch?v=TWkBGoeYCNQ...
TikTok፡- tiktok.com/@aaeducationbureau
Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/ | 2 474 |
