en
Feedback
Ethiopian Catholic Charismatic

Ethiopian Catholic Charismatic

Open in Telegram
805
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
Spiritual Breathing By faith you can continue to experience God’s love and forgiveness. If you become aware of an area of your life (an attitude or an action) that is displeasing to the Lord, even though you are walking with Him and sincerely desiring to serve Him, simply thank God that He has forgiven your sins – past, present and future – on the basis of Christ’s death on the cross. Claim His love and forgiveness by faith and continue to have fellowship with Him. If you retake the throne of your life through sin — a definite act of disobedience — breathe spiritually. Spiritual breathing (exhaling the impure and inhaling the pure) is an exercise in faith that enables you to continue to experience God’s love and forgiveness. 1. Exhale — confess your sin — agree with God concerning your sin and thank Him for His forgiveness of it, according to 1 John 1:9 and Hebrews 10:1-25. Confession involves repentance – a change in attitude and action. 2. Inhale — surrender the control of your life to Christ, and appropriate (receive) the fullness of the Holy Spirit by faith. Trust that He now directs and empowers you; according to the command of Ephesians 5:18, and the promise of 1 John 5:14, 15.

THE SPIRIT FILLED LIFE

“ለቫይረሱ ወረርሽኝ በዓለም አቀፍ ደረጃ ጸሎት በማደረግ በበሽታው ለተጎዱ ሰዎች ርህራሄ በማሳየት ምላሽ ለመስጠት እንፈልጋለን” ያሉት ቅዱስነታቸው ሕብረታችንን አጠናክረን በአሁኑ ወቅት በብቸኝነት መንፈስ ውስጥ ለገቡ ሰዎች ቅርብ መሆናችንን በመግለጽ ለሕክምና ባለሙያዎች እና በበጎ ተግባር ሥራ ላይ ለተሰማሩ ሰዎች ሁሉ ጸሎት ማድረጋችንን መቀጠል ይጠበቅብናል ብለው ለኛ ደህንነት ሲባል ወሳኝ እና ከባድ የሆኑ እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ለሚገኙ ባለስልጣናት ጭምር ልንጸልይ ይገባል ብለዋል።

በዚሁ ተመሳሳይ ዓላማ በቀጣዩ ዓርብ መጋቢት 18/2012 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ላይ በቅዱስ ጴጥሮስ ባዚሊካ ደጃፍ ላይ ሆነው ባዶ የሆነውን የቅዱስ ጴጥሮስ አደባባይ እየተመለከቱ ጸሎት እንደሚያድርጉ የገለጹት ቅዱስነታቸው ሁላችሁም በያላችሁበት ስፍራ ሆናቸው በመገናኛ አውታሮች አማካይነት ከእኔ ጋር በመንፈስ በመሆን አብራችሁኝ በጸሎት መንፈስ ትተጉ ዘንድ እጠይቃለሁ ብለዋል። “በወቅቱ  የእግዚአብሔርን ቃል እንሰማለን ፣ ጸሎታችንን ከፍ አድርገን ወደ እግዚአብሔር እናቀርባለን፣ በቅዱስ ቁርባን ፊት ለፊት ሆነን እናመልካለን፣ በመጨረሻም ቡራኬ እንቀበላለን” ብለዋል።

ለዓለም ባስተላለፉት ሳምንታዊ መልእክት ቅዱስነታቸው እንደ ገለጹት በአሁኑ ወቅት በጣሊያን እና እንዲሁም በመላው ዓለም እየተከሰተ በሚገኘው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሰው ልጅ ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንደ ገባ የገለጹ ሲሆን በእዚህ አስቸጋሪ ወቅት ሁሉም ክርስቲያኖች ድምጻቸውን ከፍ አድርገው እግዚአብሔርን ሊማጸኑት ይገባል ብለዋል።  የሁሉም አብያተ ክርስቲያናት መሪዎችን ከክርስቲያን ማኅበረሰብ ጋር በጋራ በመሆን ጸሎታቸውን ወደ ልዑል እግዚአብሄር እንዲያቀርቡ ቅዱስነታቸው ጥሪ ማቅረባቸው የተገለጸ ሲሆን ይህ መከራ እና ስቃይ ያበቃ ዘንድ ሁሉም የክርስቲያን ማሕበርሰብ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያስተማረንን ጸሎት በጋራ ወደ እግዚአብሔር ሊያቀርቡ እንደሚገባ ገልጸዋል። ስለሆነም አባታችን ሆይ የሚለውን ጸሎት “ሁሉም ክርስቲያኖች በያሉበት ቦታ ሆነው በየዕለቱ እንዲደግሙ እጠይቃለሁ” ያሉት ቅዱስነታቸው በመጪው ረቡዕ መጋቢት 16/2012 ዓ.ም እኩለ ቀን ላይ ሁላችንም በጋራ በያልንበት ቦታ ሆነን “አባታችን ሆይ” የሚለውን ጸሎት እንድንጸልይ እጋብዛለሁ ብለዋል። በመጪው ረቡዕ መጋቢት 16/2012 ዓ.ም ብዙ ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር መልአክ ማርያምን ያበሰረበትን እለት እንደ ሚያክብሩ በመልእክታቸው ያስታወሱት ቅዱስነታቸው እግዚአብሔር አባት የልጆቹን ሁሉ ጸሎት ይሰማ ዘንድ ልንማጸን ይገባል ብለዋል።

📢ር.ሊ.ጳ ፍራነችስኮስ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ያበቃ ዘንድ በዓለም አቀፍ ደረጃ ጸሎት ሊደረግ ይገባል አሉ!

❤️❤️ Must read ❤️❤️ One night a man had a dream. He dreamed he was walking along the beach with the Lord. Across the sky scenes from his life flashed. For each scene, he noticed two sets of footprints in the sand ; one belonging to him, and one to the Lord. When last scene of his life flashed before him, he looked back at the footprints on the sand. He noticed that many times along the path of his life there was only one set of footprints. He also noticed that it happened at the lowest and saddest times in his life. This really bothered him and he asked the Lord about it " Lord, you said once I decided to follow you, you would walk with me all the way. But I have noticed that through the troublesome days of my life, there is only one set of footprints. I don't understand why when I needed you the most, you would leave me ” The Lord replied ”My precious, precious child, I love you and would never leave you. During your times of trial and suffering, when you see only one set of footprints, it was then that I carried you .❤️ ትንቢተ ኢሳይያስ 49 15፤ በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን? አዎን፥ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም። 16፤ እነሆ፥ እኔ በእጄ መዳፍ ቀርጬሻለሁ፥ ቅጥሮችሽም ሁልጊዜ በፊቴ አሉ።

"የፃድቅ ሰው ጸሎት በስራዋ እጅግ ሀይልን ታደርጋለች" don’t miss it. ተባረኩ መልካም ቀን በመጨረሻም “ምንጊዜም በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ ደስ ይበላችሁ። ገርነታችሁ በሁሉ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ፣ ከምስጋናም ጋር ልመናችሁን በእግዚአብሔር ፊት አቅርቡ እንጂ ስለማንኛውም ነገር አትጨነቁ።” ፊልጵስዩስ 4:4-6 NASV https://www.bible.com/1260/php.4.4-6.nasv

Hi please see below 🙏⛪🙏CHRISTIANS TO UNITE AGAINST COVID-19 🙏A world day of prayer is called on Sunday 22 March at 12 noon local time. All Christians are asked to pray at home from 12 noon to 1pm, covering the globe in 24 hours. Pray for: 🙏1. The stop of the spread of the virus 🙏2. The recovery of those already infected 🙏3. Peace for the families who lost loved ones 🙏4. Restoration of the economies of the world 🙏5. Wisdom for the governments who have to manage the outbreak. 🙏⛪ Never before has there been a reason to call ALL Christians around the world to a global day of prayer against a threat that affects the entire world. 🙏⛪ Please let everyone know. Let's blanket the world in prayer.

በክርስቶስ የተወደዳችሁ ወንድሞች እና እህቶች የጳጳሳት ጉባኤ በወቅታዊ ጉዳይ ባወጣዉ መልዕክት መሰረት በየሳምንቱ እሁድ የሚኖረን ፕሮግራም አዲስ መልዕክት እስኪተላለፍ ድረስ እንደማይኖረን በትህትና እናሳዉቃለን።

Let us fill in our hearts with the truth of God! Let's tune in to the word of God than we do the news! Faith over fear 💪 # G
Let us fill in our hearts with the truth of God! Let's tune in to the word of God than we do the news! Faith over fear 💪 # Godisgoodallthetime

ወደ ፊልጵስዩስ 4 6፤ ጌታ ቅርብ ነው። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በእግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ። 7፤ አእምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባችሁን በክርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል። 📌 በአንዳች አትጨነቁ ! ይህ የእግዚአብሔር የአባትችን ትእዛዝ ነው! ዛሬም ከኛ ጋራ ነው ዛሬም ሀይለኛ ነው ዛሬም ተመስገን እንለዋለን!

How to Walk in the Spirit Faith (trust in God and in His promises) is the only means by which a Christian can live the Spirit-directed life. As you continue to trust Christ moment by moment: 1. Your life will demonstrate more and more of the fruit of the Spirit (Galatians 5:22, 23) and will be more and more conformed to the image of Christ (Romans 12:2; 2 Corinthians 3:18). 2. Your prayer life and study of God’s Word will become more meaningful. 3. You will experience His power in witnessing (Acts 1:8). 4. You will be prepared for spiritual conflict against the world (1 John 2:15-17); against the flesh (Galatians 5:16-17); and against Satan (1 Peter 5:7-9; Ephesians 6:10-13). 5. You will experience His power to resist temptation and sin (1 Corinthians 10:13; Philippians 4:13; Ephesians 1:19-23; 2 Timothy 1:7; Romans 6:1-16).

THE SPIRIT FILLED LIFE

⚔️Put on your armor ⚔️ መዝሙረ ዳዊት 91 1፤ በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል። 2፤ እግዚአብሔርን፡— አንተ መታመኛዬ ነህ፡ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ። 3፤ እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና። 4፤ በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል። 5፤ ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥ 6፤ በጨለማ ከሚሄድ ክፉ ነገር፥ ከአደጋና ከቀትር ጋኔን አትፈራም። 7፤ በአጠገብህ ሺህ በቀኝህም አሥር ሺህ ይወድቃሉ፤ ወደ አንተ ግን አይቀርብም። 8፤ በዓይኖችህ ብቻ ትመለከታለህ፥ የኃጥኣንንም ብድራት ታያለህ። 9፤ አቤቱ፥ አንተ ተስፋዬ ነህና፤ ልዑልን መጠጊያህ አደረግህ። 10፤ ክፉ ነገር ወደ አንተ አይቀርብም፥ መቅሠፍትም ወደ ቤትህ አይገባም። 11፤ በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለ አንተ ያዝዛቸዋልና፤ 12፤ እግርህም በድንጋይ እንዳትሰናከል በእጆቻቸው ያነሡሃል። 13፤ በተኵላና በእባብ ላይ ትጫማለህ፤ አንበሳውንና ዘንዶውን ትረግጣለህ። 14፤ በእኔ ተማምኖአልና አስጥለዋለሁ፤ ስሜንም አውቆአልና እጋርደዋለሁ። 15፤ ይጠራኛል እመልስለትማለሁ፥ በመከራውም ጊዜ ከእርሱ ጋራ እሆናለሁ፤ አድነዋለሁ አከብረውማለሁ። 16፤ ረጅምን ዕድሜ አጠግበዋለሁ፥ ማዳኔንም አሳየዋለሁ።

ኮሮና ቫይረስን መጨነቅ እና መፍራት ሳይሆን በእውቀት መራመድ ያቆመዋል! በውሃን ቻይና በኮሮና ቫይረስ የተፈጠረውን ወረርሽንለመዋጋት በስፍራው ከሚንቀሳቀስ ግብረሃይል ጋር ለመስራት ከተሰማራ ወጣት ተመራማሪ የተገኘና ኮሮና ቫይረስ ማለት ምን ማለት እንደሆነ፣ እንዴት ከሰው ወደ ሰው እንደሚተላለፍ እንዴት በዕለት ተዕለት የህይወት እርምጃ ውስጥ የቫይረሱን ስርጭት ማስቆም እንደሚቻል የተሰጠ መረጃ! ᐸ ከሮና ቫይረስ የአፍንጫ እርጥበት እና አክታ የሚያስከትል ሳል ያለው አይደለም፡፡ በተቃራኒው አፍንጫ የማያረጥብ እና ደረቅ ሳል የሚያስከትል በመሆኑ በቀላሉ ልንረዳው የምንችለው ነው፡፡ ᐸ ቫይረሱ ከ26-27 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ያለውን ሙቀት መቋቋም የማይችል በመሆኑ ይሞታል፡፡ ስለዚህ እንደ ሻይ፣ ሾርባ ፣ ትኩስ ውሃ ...ወዘተ ያለትን ትኩስ ነገሮች በየቀኑ ደጋግሞ መጠጣት ቫይረሱን ይገድበዋል፡፡ ትኩስ ነገሮችን መጠጣት ደግሞ ከባድ አይደለም፡፡ ᐸ በጣም የቀዘቀዘ ውሃ አትጠጡ፣ የበረዶ ኩቦችን ወይም አመዳይ/ Snow አትመገቡ! ᐸ የምትችሉ ሁሉ የጸሐይ ሙቀት ተቀበሉ፡፡ ❶. ኮሮና ቫይረስ ከ400-500 ናኖሜትር ዳያሜትር ርዝመት ያለው ትልቅ ቫይረስ በመሆኑ ለመከላከል የሚያስፈልገው ጭምብል ወይም ማስክ በተለየ መንገድ የተሰራ መሆን የለበትም፡፡ ማንኛውንም አይነት ጭምብል መጠቀም ይቻላል፡፡ ᐸ በቫይረሱ የተጠቁ ሰዎች በሚገኙባቸው ተቋማት የሚያክሙ የጤና ባለሙያዎች ግን የተለዩ የመከላከያ መንገዶችን መጠቀም አለባቸው፡፡ ᐸ አንድ በቫይረሱ የተጠቃ ሰው ከፊት ለፊታችሁ ከ3 ሜትር ርቀት ላይ ቢያስነጥስ ቫይረሶቹ ወደ ምድር የሚወድቁ በመሆናቸው በቫይረሱ ተጠቂ አትሆኑም፡፡ ❷. ቫይረሱ ብረትነት ባላቸው ገጾች/አካሎች ላይ ካረፈ በኋላ ለ12 ሠዓታት በህይወት ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ ከብረት የተሰሩ እንደ እጀታዎች፣ በሮች፣ የቤት ዕቃዎችን፣ የአውቶቡስ የባቡር ወይም የትራም መደገፊያ እጀታዎችን ወይም ምሰሶዎችን ከነካችሁ በኋላ እጃችሁን በደምብ በሳሙና መታጠብ ይገባል፡፡ ❸. ቫይረሱ በልብስ እና በጨርቆች ውስጥ ተሰግስጎ ከ6-12 ሰዓታት ሊኖር ይችላል፡፡ ስለዚህ መታጠብ የሚችሉትን ልብሶች በሙሉ ዘወትር በምንጠቀምባቸው ሳሙናዎች ብናጥባቸው ቫይረሱን ይገድለዋል፡፡ በየእለቱ መታጠብ የማይችሉ ልብሶችን ጸሐይ ላይ ብታሰጡዓቸው ቫይረሱን የጸሐይ ሙቀት ይገድለዋል፡፡ ❖በቫይረሱ የመጠቃት ምልክቶች #ምን ምንድን ናቸው? ①. ቫይረሱ መጀመሪያ መቀመጫውን ጎሮሮ ላይ በማድረግ የጉሮሮ ብግነት እና የጎሮሮ ድርቀት ስሜት ያስከትላል፡፡ ይህ የህመም ስሜት ከ3-4 ቀን በሰው ላይ ሊቆይ ይችላል:: ②. ቫይረሱ በመተንፈሻ ቱቦ ውስጥ ያለውን እርጥበት በመጠቀም ወደ ትራኪያ ከወረደ በኋሊ መቀመጫውን ሳምባ ውስጥ ያደርጋል፡፡ ሳምባን በማጥቃት ኒሞንያ/ የሳምባ ብግነት ያስከላል፡፡ ይህ ምልክት የሚታይባችሁ ሁሉ በፍጥነት ወደ ህክምና ሂዱ!! ❖ በቫይረሱ ላለመያዝ ምን ማድረግ ይገባል? ❶. የቫይረሱ ስርጭት በአብዛኛው ቀጥታ ከንክኪ ጋር የተያያዘ ሲሆን ቫይረሱ ያረፈባቸውን ቁሳቁሶች እና ልብሶች ወዘተ... መጠቀም ዋነኛ መተላለፊያው መንገዱ ነው፡፡ ይህም ማናቸውንም ነገር ከነኩ በኋላ በተደጋጋሚ እጅን በደምብ መታጠብ ዋነኛ መከላከያ መሆኑን ያስገነዝበናል፡፡ ᐸ ቫይረሱ በሰው እጅ ላይ በሕይወት መቆየት የሚችለው 10 ደቂቃ ያህል ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአስር ደቂቃዎች ውስጥ ብዙ ነገር ሊከናወን ይችላል፡- አይንን ማሸት፣ አፍንጫን መንካት፣ ጣቶችን ወደ አፍ መውሰድ ወይም [እንደ ጥፍር የመመጥመጥ ክፉ ልማድ] ቫይረሱን በቀላሉ ወደ ጉሮሮ እንዲሄድ ሊያደርገው ይችላል፡፡ ᐸ ስለዚህ ለራሳችሁና ለባልንጀራችሁ (ለሌላው ሰው) ደህንነት ስትሉ በጣም በተደጋጋሚ እጆቻችሁን ታጠቡ፡፡ ❷. አፍ እና ጉሮሮን ጸረ-ተሕዋስ መድሀኒቶችን በመጠቀም መጉመጥመጥ ቫይረሱን ሊያስወግድ ወይም ወደ ጉሮሮ የሚሄዱትን መጠን ሊቀንስ ይችላል፡፡ አፍን መጉመጥመጥ ወደ ጉሮሮ ወደ ትራኪያ አልፎም ወደ ሳምባ ቫይረሱ የሚያደርገውን ጉዞ ሊያግደው ወይም ሊቀንሰው ይችላል፡፡ ❸. የኮምፒውተራችሁን ኪ-ቦርድ እና ማውዝ በጸረ- ተህዋስ በሚገባ አጽዱ፡፡

The train will run with or without the caboose. However, it would be futile to attempt to pull the train by the caboose. In the same way, we, as Christians, do not depend upon feelings or emotions, but we place our faith (trust) in the trustworthiness of God and the promises of His Word.