en
Feedback
Ethiopian Catholic Charismatic

Ethiopian Catholic Charismatic

Open in Telegram
805
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
-130 days
Posts Archive
We are not called to worry ! Our Heavenly Father will supply all of our needs according to the riches of his glory in Christ
We are not called to worry ! Our Heavenly Father will supply all of our needs according to the riches of his glory in Christ Jesus. Philippians 4:6 ► Do not be anxious about anything, but in every situation, by prayer and petition, with thanksgiving, present your requests to God.

በየዕለቱ የምንሰማቸው ዜናዎች የጥላቻ፣ የአጥፍቶ ጠፊነት እና የጦርነት ናቸው። በአለማችን በርካታ ሕጻናት በረሃብ የሚሞቱ መሆናቸው ግልጽ ነው። በንጹሕ የመጠጥ ውሃ እጥረት በውሃ ጥም የሚሞቱ ሰዎች ብዙ ናቸው። የትምህርት እና የሕክምና አገልግሎት ዕድል የማያገኙ በርካቶች ናቸው። ይህ ለምን ይሆናል ብለን ስንጠይቅ ለልማት መዋል የሚቻለው ገንዘብ ለጦር መሣርያ መግዣ ስለሚውል ነው ። ይህ የሆነበት ምክንያት የፍቅር ሳይሆን የጥላቻን ዘር ዲያቦሎስ በሰዎች ልብ ውስጥ ዘርቶ ስለሄደ ነው ።“ዲያቢሎስ ይህን የሚያደርገው የእግዚአብሒር ልጅ የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋን ለብሶ ወደዚህ ዓለም መምጣቱን መቀበል ስላቃተው ነው”።        በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ያለን እምነት በልባችን ውስጥ እንዲያድግ፣ ዲያቢሎስ የሚያቀርብልንን ስጋዊ ፈተናዎች ማስሸነፍ እንድንችል፣ በልባችን ውስጥ ጥላቻን እና ምቀኝነትን የሚዘራ ዲያቢሎስን ማሸነፍ የምንችልበትን ሃይል እንዲሰጠን ወደ እግዚአብሔር አባታችን ጸሎታችንን ማቅረብ ያስፈልጋል።

ከመጀመሪያው ጀምሮ በውስጣችን ጦርነት አለ፣ ቃኤል እና አቤል ወንድማማቾች ነበሩ። ነገር ግን ቃኤል በወንድሙ በአቤል ላይ በቅንዓት ተነሳስቶ ሊገድለው የበቃ መሆኑን አስታውሰዋል። ይህንን እውነታ ለመረዳት የሚከብደን ከሆነ በዓለማችን ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ጦርነትን እና የጥፋት ተግባራትን መመልከት ብቂ ነው። “ይህ ሁሉ ክፋት በሰዎች ላይ እንዲደርስ የሚያደርግ አንድ ሃይል አለ። ይህን ሃይል ፈተና እንለዋለን። ንስሐ ለመግባት ስንቀርብ ይህን እንዳደርግ፣ ያን እንዳደርግ የሚገፋፋ ፈተና በውስጥ አለ እንላለን። ይህ ማለት ደግሞ በልባችን ውስጥ ገብቶ ማድረግ የሌለብንን ነገር እንድናደርግ የሚያድረግ ሃይል፣ ጥፋትን እንድናስከትል የሚገፋፋን፣ ጥላቻን በልባችን ውስጥ የሚዘራ ሃይል አለ ማለት ነው። በዓለማችን ውስጥ ጠላትነትን በመዝራት ጥፋትን የሚያስከትሉ በርካታ ሰዎች መኖራቸውን በድፍረት መናገር መቻል ይኖርብናል”።            

ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋን ለብሶ ወደዚህ ዓለም መምጣቱ ያስቀናው ዲያቢሎስ እኛን ሰዎች ሊያጠፋን ዘወትር ይሞክራል ። የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ስጋን በመልበስ በመካከላችን መገኘቱ ያላስደሰተው ዲያቢሎስ ሞትን የሚያስከትል ጠላትነትን በዓለማችን ውስጥ በመዝራት ላይ ይገኛል።ሊያሰናክለን የሚፈልግ ዲያቢሎስ ዘወትር ከጎናችን አልጠፋም። በቅንዓት ተነሳስቶ የእግዚአብሔር ልጅ ስጋን መልበሱን አልወደደም በዚህም የተነሳ የሰውን ልጅ ማጥፋት ይፈልጋል ። ልባችንም እርሱ በዘራው የቅንዓት እና የጥላቻ ስሜት የተዋጠ ቢሆንም በወንድማማችነት ፍቅር በሰላም እንኖራለን ብለው በፍቅር እና በሰላም የምንኖር ከሆነ የዲያቢሎስን ጥቃት መመከት እንችላለን። ጥቃትን መፈጸም የሚቻለው የጥቃት መሣሪያን በመታጠቅ ብቻ ሳይሆን የሰዎችን ስም በማጥፋትም ጥቃትን መፈጸም ይቻላል ። ምላስ አስፈሪ መሣሪያ ነው፣ ሰውን የመግደል ሃይል አለው የሚለውን የሐዋርያው ያዕቆብ መልዕክትን እናስታውስ፣ በአሉ ባልታ ወሬ የሰውን ስም ማጥፋት ሰውን ሊገድል ይችላል።

📢ከመንበረ ጴጥሮስ “ዲያብሎስ ሰውን ሊያጠፋ የተነሳው እግዚአብሔር እንደ እኛ ስጋን ለብሶ በመምጣቱ ነው”።

Let’s all show the same grace to others as our Lord Christ showed grace to us ♦️Whoever claims to abide in Him must walk as J
Let’s all show the same grace to others as our Lord Christ showed grace to us ♦️Whoever claims to abide in Him must walk as Jesus walked- 1John 2:6... Walk in love ... walk in peace ... walk in the spirit !

Emptying and Filling Only when we put away our own righteousness will we find the righteousness of God (Philippians 3:4-9; Romans 10:3). Only when we put away our own wisdom will we find the wisdom of God (1 Corinthians 3:18; Matthew 11:25; 1 Corinthians 1:25-28). And only when we put away our own strength will we find the strength of God (Isaiah 40:29; 2 Corinthians 12:9; 1 Corinthians 1:27-28). Emptying must precede filling. Self must be poured out so that Christ may be poured in. We must be taught daily by the Holy Spirit to understand the Word of God. I cannot depend today on the fact that the Spirit taught me yesterday. Each new contact with the Word must be in the power of the Spirit. That the Holy Spirit once illumined our minds to grasp a certain passage is not enough. He must do so each time we confront that passage. The Christian life is not to be lived in the realm of natural temperament but in the realm of the Spirit. And Christian work is not to be done in the power of natural endowment but in the power of the Spirit. The Holy Spirit eagerly desires to do His whole work for each of us. He will do for us everything we will let Him do.

LIVING IN THE POWER OF THE SPIRIT

የጋራ ውይይት ባሕልን ማሳደግ ያስፈልጋል፣ በሁሉም የእምነት ተከታዮች መካከል የጋራ ውይይትን ማድረግ ማለት በመካከላቸው የሚገኙትን በርካታ መንፈሳዊ፣ ሰብዓዊ እና ማሕበራዊ እሴቶችን በጋራ መካፈል መሆኑን ያስረዳው የርዕሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ የጸሎት ጥሪ በሐይማኖት ተቋማት መካከል የሚደረግ የጋራ ውይይት በሃይማኖቶች መካከል ያለው ከፍተኛ የሥነ ምግባር ሃብት እንዲያድግ የሚያደርግ መሆኑን መልዕክታቸው አስታውቋል። መደማመጥ የሰፈነበት ወይይት ወደ ሰላም መንገድ የሚመራ በመሆኑ አብሮ በመጸለይ እና አብሮ በመሥራት በአመጽና በግጭት ላይ የበላይነትን ለመቀዳጀት በሕብረት መጓዝ እንደሚያስፈልግ፣ በጎ ፈቃድ ካላቸው የእምነት ተቋማት መሪዎች የሚቀርቡትን መልካም ሃሳቦች ለማዳመጥ ዝግጁዎች መሆን ያስፈልጋል የክርስትና እምነት የተወለደው በመካከለኛው የምስራቅ አገር ውስጥ ነው፣  መካከለኛው ምሥራቅ የክርስትና፣ የእስልምና እና የአይሁድ እምነቶች የተወለዱበት፣ የነቢያት አገር፣ የአብርሐም፣ የይስሐቅ እና የያዕቆብ የትውልድ አገር፣ ኢየሱስ ክርስቶስም የተወለደበት አገር መሆኑን አስታውሰዋል። 

በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች መካከል ሰላምን ለማውረድ የእውነተኛ ውይይት ፍላጎት ሊኖር ይገባል ያሉት ቅዱስነታቸው በአካባቢው አገሮች መካከል እርቅን ለማድረግ የጋራ ውይይት ያስፈልጋል ብለዋል።  በመካከለኛው የምሥራቅ አገሮች የሚገኙ የክርስትና፣ የእስልምና እና የአይሁድ እምነቶች በመካከላቸው ያለው የረጅም ዘመናት መንፈሳዊ ግንኙነት ጎልቶ እንዲታይ ማድረግ የሚቻለው የጋራ ውይይቶችን በማድረግ መሆኑን ቅዱስነታቸው አስረድተዋል።  ለሰው ልጆች ፍቅር ከሞት የተነሳው የኢየሱስ ክርስቶስ መልካም ዜና ወደ ዓለም ሁሉ የተሰራጨው ከመካከለኛው የምሥራቅ አገሮች መሆኑን አስረድተው፣ በእነዚህ አገሮች ውስጥ የሚገኙ የክርስቲያን ማሕበረሰብ ከአይሁድ እምነት ተከታዮች እና ከእስልምና እምነት ተከታዮች ጋር በመሆን ለይቅርታ፣ ለእርቅ እና ለሰላም ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ መሆናቸውን አስረድተዋል።

ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ ለምዕመናን በሚያስተላልፉት ወርሃዊ የጸሎት ሃሳባቸው ለመካከለኛው የምሥራቅ አገሮች እርቅ እንዲወርድ በያዝነው የህዳር ወር መላው ምዕመናን በጸሎት እንዲተባበሩ አደራ ብለውናል። በመካከለኛው ምሥራቅ አገሮች ውስጥ በሚገኙ የክርስትና፣ የእስልምና እና የአይሁድ እምነት ተከታዮች ፍሬያማ ውይይቶችን በማድረግ ለሰላም  በርትተው እንዲሠሩ አሳስበዋል ።

📢ከመንበረ ጴጥሮስ ር. ሊ. ጳ. ፍራንችስኮስ ለህዳር ወር ያሉትን የጸሎት ሃሳብ ይፋ አደረጉ።

PEACE IN THE CHRISTIAN WAY OF LIFE In our lifetime we can experience Peace on a daily basis. When the believer responds by faith to Grace, God provides many blessings which can result in great inner happiness. (READ Isaiah 26:3,4) In the Christian Way of life, peace comes through fellowship with God and daily growth, advancement in spiritual things which brings stability, a relaxed mental attitude, orientation to the plan of God, occupation with Christ, and the ability to employ faith-rest principles in all areas of life. (READ Philippians 4:6-9) Peace, or tranquillity, precedes the enjoyment of prosperity. It is part of the preparation for prosperity. One must have Peace to have the capacity for prosperity. God may hold prosperity back until there is the capacity to enjoy it. (READ Acts 9:31) (READ Jeremiah 29:1-7) Any loss of peace is followed by adjustment to the plan of God (confession and restoration to fellowship), faith-rest, and relaxed mental attitude, and Peace in the new situation. The man or woman who receive grace and peace from the Lord is in perfect position for spiritual production, and reproduction. (READ James 3:13-18.)

PEACE WITH GOD - PEACE IN SALVATION Peace with God is never available apart from Grace. The Cross of Christ is the focal point of Grace and is the source of Peace. Jesus Christ is our eternal Peace. Romans 5:1 "Therefore, being justified by faith, we have peace with God through our Lord Jesus Christ." Grace removed the Barrier and made peace between man and God. So, when the unbeliever responds to Grace by faith, the result is Peace. Ephesians 2:14-18 provides a good illustration of how God made it possible for anyone to have peace with God, with special emphasis on the fact that such different types as Jews and Gentiles have been provided for. Verse 14 deals with peace as a product of reconciliation. Verse 15 explains that the "enmity" between God and man, that which we call the Barrier, was "abolished" once and for all. Verses 16 to 18 explain that the enmity has been slain for both Jews and Gentiles so that now those who were near to God, the Jews, and those who were far off, non-Jews, have been brought into union with Christ through the baptism of the Holy Spirit.

Peace With God and the Peace of God The word "peace" in the Bible, from the Greek word (eireinei), refers to a mental attitude of tranquillity based on a relationship with God in the Christian Way of Life. It is a word which describes the result of a person's correct response to God's Grace. The Bible uses "peace" in two ways. There is personal peace with God which comes when a person accepts Jesus Christ as Saviour. Then, there is the peace of God which is available on a daily basis as the believer participates in the Christian way of life according to the Plan of God. So, where you find peace mentioned in the Bible it refers either to the reconciliation of a Christian in salvation, as in Eph. 2:14,17, or to the mental attitude found in the believers. 2 Tim. 1:7 "For God has not given us a spirit of fear; but of power, and of love, and of a sound mind."

The Spirit Gives Christlikeness An exceedingly important thought about the Holy Spirit’s power is found in Galatians 5:22-23: “But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, longsuffering, gentleness, goodness, faith, meekness, temperance: against such there is no law.” The Holy Spirit brings forth Christlike graces of character in the believer (Romans 14:17; 15:13; 5:5). All real beauty of character–all real Christlikeness in us–is the Holy Spirit’s work. It is His “fruit.” He bears it, not us. It is a beautiful life that is set forth in these verses. Every word is worthy of earnest study and profound meditation: love, joy, peace, longsuffering, gentleness, goodness, faith, meekness, temperance. The Christ-life is the life we long for. If you desire these graces in your character and in your life, renounce yourself and all your attempts at holiness. Then let the Holy Spirit, who dwells in you, take full control and bear His own glorious fruit.