en
Feedback
ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

Open in Telegram

Educational channel ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ https://telegram.me/dmtvet1990 ለበለጠ መረጃ ፌስቡክ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College-531710730265642/?ref=opera_speed_dial share ያድርጉልን ለበለጠ መረጃ 0587711693 ይደውሉልን ድረገጽ www.dmptc.edu.et

Show more
560
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች ሐምሌ 15/2015ዓ.ም. በኮሌጁ ቅጥር ግቢ በደመቀ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡ ወድ ተመራቂዎቻችን እንኳን አደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ Co
የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች ሐምሌ 15/2015ዓ.ም. በኮሌጁ ቅጥር ግቢ በደመቀ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡ ወድ ተመራቂዎቻችን እንኳን አደረሳችሁ እንኳን ደስ አላችሁ Congrtulation!!! ባለድርሻዎችና አጋር አካላት እንኳን ለዚህ ቀን አደረሰን አደረሳችሁ:: ሐምሌ 14/2015ዓ.ም.

የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 500 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር በሚለው መርሐ ግብር መሰረት የችግኝ ተከላ እያከናወነ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 13/2015ዓ.ም.
+9
የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 500 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር በሚለው መርሐ ግብር መሰረት የችግኝ ተከላ እያከናወነ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 13/2015ዓ.ም.

የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የችግኝ ተከላ አከናወነ። ፣13/11/2015

ማስታወቂያ ለተመራቂ ተማሪዎች በመሉ፡-
ማስታወቂያ ለተመራቂ ተማሪዎች በመሉ፡-

ማስታወቂያ ለተመራቂ ተማሪዎች በመሉ፡-
ማስታወቂያ ለተመራቂ ተማሪዎች በመሉ፡-

ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ የ2015 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ግም ገማን እያካሔደ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.
+7
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ የ2015 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ግም ገማን እያካሔደ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.

ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግም ገማ ለማካሔድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.
+1
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግም ገማ ለማካሔድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.

ማስታወቂያ ለኮሌጁ ማህበረሰብ በሙሉ፡-
ማስታወቂያ ለኮሌጁ ማህበረሰብ በሙሉ፡-

ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በደ/ማ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኘው ለቀበሌ 13 ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ንብረቶቸን ማለትም ወንበሮችንና ጠረጴዛዎችን በእርዳታ መልኩ ለግሷል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.
+6
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በደ/ማ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኘው ለቀበሌ 13 ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ንብረቶቸን ማለትም ወንበሮችንና ጠረጴዛዎችን በእርዳታ መልኩ ለግሷል፡፡ ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.

ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ለአጋር አካላት የምስክር ወረቀት የመስጠትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የስራ ቡድን በዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት ቀርበው ውይይት በመካሔድ ላይ ነው፡፡ ሰኔ 4/201
+9
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ለአጋር አካላት የምስክር ወረቀት የመስጠትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የስራ ቡድን በዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት ቀርበው ውይይት በመካሔድ ላይ ነው፡፡ ሰኔ 4/2015ዓ.ም.

እንኳን ደስ አላችሁ በፌደራል ደረጃ በተካሄደው አጠቃላይ የቴክንክና ሙያ ኮሌጆች ውድድር የደብረብርሃን ፖሊቴክንክ ኮሌጅ አንደኛ ደረጃ ወጥቷል ።
እንኳን ደስ አላችሁ በፌደራል ደረጃ በተካሄደው አጠቃላይ የቴክንክና ሙያ ኮሌጆች ውድድር የደብረብርሃን ፖሊቴክንክ ኮሌጅ አንደኛ ደረጃ  ወጥቷል ።

በዛሬው እለት የማኔጅመንት አባላትንና የዘርፍ ተጠሪዎችን ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ስለ ዲጅታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ሰኔ 29/2015ዓ.ም.
+5
በዛሬው እለት የማኔጅመንት አባላትንና የዘርፍ ተጠሪዎችን ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ስለ ዲጅታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ ሰኔ 29/2015ዓ.ም.