ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
Open in Telegram
Educational channel ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ https://telegram.me/dmtvet1990 ለበለጠ መረጃ ፌስቡክ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College-531710730265642/?ref=opera_speed_dial share ያድርጉልን ለበለጠ መረጃ 0587711693 ይደውሉልን ድረገጽ www.dmptc.edu.et
Show more560
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች ሐምሌ 15/2015ዓ.ም. በኮሌጁ ቅጥር ግቢ በደመቀ ሁኔታ ያስመርቃል፡፡
ወድ ተመራቂዎቻችን እንኳን አደረሳችሁ
እንኳን ደስ አላችሁ
Congrtulation!!!
ባለድርሻዎችና አጋር አካላት እንኳን ለዚህ ቀን አደረሰን አደረሳችሁ::
ሐምሌ 14/2015ዓ.ም.
የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 500 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር በሚለው መርሐ ግብር መሰረት የችግኝ ተከላ እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሐምሌ 13/2015ዓ.ም.
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ግም ገማ ለማካሔድ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በደ/ማ ከተማ አስተዳደር ስር ለሚገኘው ለቀበሌ 13 ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ ንብረቶቸን ማለትም ወንበሮችንና ጠረጴዛዎችን በእርዳታ መልኩ ለግሷል፡፡
ሐምሌ 6/2015ዓ.ም.
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ለአጋር አካላት የምስክር ወረቀት የመስጠትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን የስራ ቡድን በዓመቱ የተከናወኑ ተግባራት ቀርበው ውይይት በመካሔድ ላይ ነው፡፡
ሰኔ 4/2015ዓ.ም.
እንኳን ደስ አላችሁ
በፌደራል ደረጃ በተካሄደው አጠቃላይ የቴክንክና ሙያ ኮሌጆች ውድድር የደብረብርሃን ፖሊቴክንክ ኮሌጅ አንደኛ ደረጃ ወጥቷል ።
በዛሬው እለት የማኔጅመንት አባላትንና የዘርፍ ተጠሪዎችን ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ ስለ ዲጅታላይዜሽን ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡
ሰኔ 29/2015ዓ.ም.
