ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
Open in Telegram
Educational channel ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ https://telegram.me/dmtvet1990 ለበለጠ መረጃ ፌስቡክ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College-531710730265642/?ref=opera_speed_dial share ያድርጉልን ለበለጠ መረጃ 0587711693 ይደውሉልን ድረገጽ www.dmptc.edu.et
Show more560
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
በደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በሀገር በቀል እውቀቶች ዙሪያ ከፌደራል የዳሰሳ ጥናት ቡድን አባላት ጋር የተደረገ ውይይት
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት ያስመረቃቸውን ሰልጣኞች ለስራ ዝግጁነትና CV ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡
ሐምሌ 19/2015ዓ.ም.
የደ/ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 ባሉት የሙያ ጃዎች ያሰለጠናቸውን 285 ሰልጣኞች በዛሬው እለት በኮሌጁ ዋናው ግቢ በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
ውድ ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!!! እንኳን አደረሳችሁ!!!
ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም.
የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 ባሉት የሙያ ጃዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች በዛሬው እለት በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል፡፡
ኮሌጁ ከ1991ዓ.ም. በተቋመያ አይነቶች 251 ሰልጣኞችን በማሰልጠንና በማስመረቅ ስራውን የጀመረ ሲሆን በ2000ዓ.ም. ከተቋምነት ወደ ኮሌጅነት የተሸጋገረበት ዘመን ነው፡፡
ውድ ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!!!
እንኳን አደረሳችሁ!!!
ሐምሌ 15/2015ዓ.ም.
