en
Feedback
ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

ደብረማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ

Open in Telegram

Educational channel ሊንኩን ተጭነው ይቀላቀሉ https://telegram.me/dmtvet1990 ለበለጠ መረጃ ፌስቡክ ፔጃችንን ላይክ ያድርጉ https://m.facebook.com/Debre-Markos-Poly-Technic-College-531710730265642/?ref=opera_speed_dial share ያድርጉልን ለበለጠ መረጃ 0587711693 ይደውሉልን ድረገጽ www.dmptc.edu.et

Show more
560
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ስራ የተቋማት የተበላሹ የቢሮ ተሽከርካሪ ወንበሮች ጥገና አከናወነ።

የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ስራና ስልጠና መምሪያ የ2015 ተግባራትን እየገመገመ ነው። ሀምሌ 20/2015

በደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በሀገር በቀል እውቀቶች ዙሪያ ከፌደራል የዳሰሳ ጥናት ቡድን አባላት ጋር የተደረገ ውይይት

ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት ያስመረቃቸውን ሰልጣኞች ለስራ ዝግጁነትና CV ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 19/2015ዓ.ም.
+5
ደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በ2015 በጀት ዓመት ያስመረቃቸውን ሰልጣኞች ለስራ ዝግጁነትና CV ስልጠና እየሰጠ ይገኛል፡፡ ሐምሌ 19/2015ዓ.ም.

የደ/ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 ባሉት የሙያ ጃዎች ያሰለጠናቸውን 285 ሰልጣኞች በዛሬው እለት በኮሌጁ ዋናው ግቢ በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል። ውድ ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!!! እንኳን አደረሳችሁ!!! ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም.

የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 ባሉት የሙያ ጃዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች በዛሬው እለት በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ኮሌጁ ከ1991ዓ.ም. በተቋመያ አይነቶች 251
+6
የደ/ማ/ፖ/ቴ/ኮሌጅ በልዩ ልዩ ሙያዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 5 ባሉት የሙያ ጃዎች ያሰለጠናቸውን ሰልጣኞች በዛሬው እለት በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ኮሌጁ ከ1991ዓ.ም. በተቋመያ አይነቶች 251 ሰልጣኞችን በማሰልጠንና በማስመረቅ ስራውን የጀመረ ሲሆን በ2000ዓ.ም. ከተቋምነት ወደ ኮሌጅነት የተሸጋገረበት ዘመን ነው፡፡ ውድ ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ!!! እንኳን አደረሳችሁ!!! ሐምሌ 15/2015ዓ.ም.

የደብረ ማርቆስ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የሰልጣኞች የምርቃት ስነ ስርዓት 15/11/2015