en
Feedback
Inclusive Education (Ethiopia)

Inclusive Education (Ethiopia)

Open in Telegram

This channel is created to share new ideas and developments regarding Inclusive Educatio in Ethiopia.

Show more
1 643
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-630 days
Posts Archive
Initiation & Implementation of IERCs in Ethiopia. Alemayehu W.Kirkos

ነጻ ፕሪሚየም ቴሌግራም https://shorturl.at/Gk3Iu

በነጻ ፕሪሚየም ያግኙ https://cutt.ly/Yru5UKhA

በነጻ ፕሪሚየም ያግኙ https://cutt.ly/Yru5UKhA

ለዚህ ገጽ ተከታዮች በሙሉ, በተለይም ተዘዋዋሪ የልዪ ፍላጎት ትምህርት መምህራን, እንዴት ናችሁ? ደህና እንደምትሆኑ ተስፋ አደርጋለሁ! ከአካል ጉዳተኝነትና አካታችነት ጋር የተዛመዱ ጉዳዮችን ከተለጠፉኩ ረዥም ጊዜ ሆኖኛል። ዛሬ ግን ይህን የመስመር ላይ የንግድ ሥራ ላስተዋውቃችሁ ነው የመጣሁት። እኔና የተወሰኑ ጓደኞቼ ከሁለት ወራት በላይ ያለችግር በጥሩ ሁኔታ ተጠቅመንበታል። ቴሌግራም የምትጠቀሙና ስራውን ለመስራት ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያስቀመጥኩላችሁን ሊንክ ክፈቱና ተቀላቀሉ። ለተጨማሪ ዝርዝር መረጃ በስልኬ ደውላችሁ ልታወሩኝ ትችላላችሁ. ሰለሞን https://www.onfrental.com/index/auth/signup/invitecode/20eovz.html

129 ሚልየን ብር ልዩ ክብረ ወሰን ለ129ኛው ዐድዋ ድል!! የፊታችን እሁድ የካቲት 23 ቀን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል ልዪ የመዝናኛ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በቀጥታ ስርጭት ለእናንተ ይደ
129 ሚልየን ብር ልዩ ክብረ ወሰን ለ129ኛው ዐድዋ ድል!! የፊታችን እሁድ የካቲት 23 ቀን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል ልዪ የመዝናኛ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት በቀጥታ ስርጭት ለእናንተ ይደርሳል። በዕለቱ 129 ሚልየን ብር በማሰባሰብ ታላቅ ታሪክ በመስራት ክብረ ወሰን ለመስበር ተዘጋጅተናል። ከአነስተኛ የገንዘብ መጠን አንስቶ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንደየአቅሙ በአንድነት የሚሳተፍበት በአይነቱ ልዩ የሆነ የመዝናኛ ዝግጅት በሰይፉ ኦን ኢቢኤስ እና በሰይፉ ሾው ዩቲዩብ ጣቢያ በቀጥታ ይቀርባል። ከፍተኛ ተወዳጅነት ያላቸው የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች፤ የሃይማኖት አባቶች፤ ታዋቂ ግለሰቦች እና አባት እና ጀግኖች አርበኞች ተሳታፊ የሚሆኑበት የ24 ሰዓታት ልዩ የቀጥታ ስርጭት አዘጋጅተናል። የአንድነት እና የሕብረት ተምሳሌት የሆነውን የዓድዋ ድል በዓል በመቄዶንያ ለማክበር ከወዲሁ ፕሮግራማችሁን እንድታስተካክሉ ጥሪያችንን እናቀርባለን!! ከ5 ብር አንስቶ ሁሉም የአቅሙን ጠጠር በመጣል 129ኛውን የዓድዋ ድል በዓል በ129 ሚልየን ብር ስኬት እናክብር! እንኳን ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!! የዓድዋን ሕብረት በመቄዶንያ!! #ዓድዋን_በመቄዶንያ via @ አዘጋጆቹ

Who are chidren with SENs 12.12.24.ppt3.87 KB

+1
IE Strategy Amharic Final 15.3.24.pdf7.32 KB

+6
disabilitis data collection Ins. English Version.xlsx0.12 KB

Dear Colleagues, Please share among  your networks. 2025 ECOSOC Youth Forum: Sponsored Opportunity for Young People!     2025 ECOSOC Youth Forum Background Convened by the President of the Economic and Social Council (ECOSOC), the ECOSOC Youth Forum gathers young people from all horizons to contribute to policy discussions through their unique expertise, innovative ideas, and concrete solutions. The Forum provides a platform for representatives of youth-led and youth-focused organizations and networks to engage in a dialogue with Member States with a view to further advance young people’s own development as well as their contribution to the 2030 Agenda for Sustainable Development. The Forum will take place from 15 to 17 April 2025 in the United Nations Headquarters in New York City (USA). The ECOSOC Youth Forum will focus on a theme that aligns with the 2025 High-level Political Forum (HLPF) on “Advancing sustainable, inclusive, science- and evidence-based solutions for the 2030 Agenda for Sustainable Development and its Sustainable Development Goals for leaving no one behind.” For more information about the ECOSOC Youth Forum, please visit: https://ecosoc.un.org/en/what-we-do/ecosoc-youth-forum/about-youth-forum/ecosoc-youth-forum-2025 The United Nations Youth Office will support up to 15 young persons (18-35 years old) to participate in person at the ECOSOC Youth Forum. Selection of eligible young persons will be made by the UN Youth Office with support of partners, including its Youth Reference group. Selection will consider gender balance, geographical representation and other under-represented youth. Preference will be given to applicants with limited or no prior engagement with the UN. Additionally, please note that we are unable to sponsor youth who are currently under contract with the UN.

"ካሸነፍኩ #ሽልማቱን ለአካል #ጉዳተኞች አውለዋለሁ" #በረከት ገበሬዋ🙏 https://www.facebook.com/100015084421098/posts/pfbid029Noru1w8tgD9gAURgoYh1E5z
"ካሸነፍኩ #ሽልማቱን ለአካል #ጉዳተኞች አውለዋለሁ" #በረከት ገበሬዋ🙏 https://www.facebook.com/100015084421098/posts/pfbid029Noru1w8tgD9gAURgoYh1E5zHQfunijXWgqMacJN95pGsj1qbqouayfFvLg3f3gql/?app=fbl

Research h Reta G.docx6.06 KB

Great thanks brother sole!!

+3
Labour-proclamation-1156.pdf34.37 MB

እንዴት ናችሁ ወገኖቼ ረዥም ጊዜ ተጠፋፍተናል፡፡ የአካል ጉዳተኞች ዕኩል የስራ እድል ተጠቃሚነትን በተመለከተ በሀገራችን ያሉ የህግ ማዕቀፎችን ለጥፌላችኋለሁ መልካም ንባብ፡፡

ጠንካራ ስነ ልቦና ችግሮችን መሻገሪያ ድልድይ ነው- ወጣት በለጠ ቡቱና ~~~~ በጠንካራ ስነ ልቦና አለመቻልን ወደ መቻል የቀየረው በለጠ ቡቱና የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል
ጠንካራ ስነ ልቦና ችግሮችን መሻገሪያ ድልድይ ነው- ወጣት በለጠ ቡቱና ~~~~ በጠንካራ ስነ ልቦና አለመቻልን ወደ መቻል የቀየረው በለጠ ቡቱና የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያለፉትን አምስት ዓመታት በማታው የትምህርት መርሐ ግብር በማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ተማሪ በለጠ ቡቱና ጠንካራ ስነ ልቦና ካለ የማይታለፍ መንገድ የለም ብሏል። ወጣት በለጠ ወላጅ እናትን በልጅነት ማጣትን ጨምሮ ህይወቱን በርካታ ፈተናዎችን ተጋፍጧል። የአካል ጉዳት ያለበት ወጣት በለጠ አጋዥ አባትም የሌለው በመሆኑ የመኖር ተስፋውን ሊያደበዝዝ ቢችልም ለችግርና ለፈተና እጅ ባለመስጠት ጉዞውን ማስቀጠል ችሏል። የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ሲያመጣ በሲዳማ ክልል አርቤጎና ወረዳ የ20 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ ከተደረገለት በኋላ ወደ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ አቅንቷል። ዩኒቨርሲቲውም ከ1 ዓመት የትሞህርት ቆይታ በኋላ ነፃ የትምህርት፣ የማደሪያና የምግብ አገልግሎቶችን አመቻችቶለታል። ተማሪ በለጠ ቡቱና አካል ጉዳተኝነት ሳያግደው የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው 4 ሺህ 800 ተማሪዎች ውስጥ አንዱ በመሆን በ3 ነጥብ 2 አጠቃላይ ውጤት የመጀመሪያ ዲግሪውን  አግኝቷል። ወጣቱ ተመራቂ ለዚህ ምዕራፍ ባደረሰው ብርቱ የስነ-ልቦና ዝግጅት ወደፊት ለሀገሩ የላቀ አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ ስለመሆኑም ነው የተናገረው። ምንጭ (ኤፍ ቢ ሲ)

ጠንካራ ስነ ልቦና ችግሮችን መሻገሪያ ድልድይ ነው- ወጣት በለጠ ቡቱና ~~~~ በጠንካራ ስነ ልቦና አለመቻልን ወደ መቻል የቀየረው በለጠ ቡቱና የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡ በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያለፉትን አምስት ዓመታት በማታው የትምህርት መርሐ ግብር በማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ትምህርቱን ሲከታተል የቆየው ተማሪ በለጠ ቡቱና ጠንካራ ስነ ልቦና ካለ የማይታለፍ መንገድ የለም ብሏል። ወጣት በለጠ ወላጅ እናትን በልጅነት ማጣትን ጨምሮ ህይወቱን በርካታ ፈተናዎችን ተጋፍጧል። የአካል ጉዳት ያለበት ወጣት በለጠ አጋዥ አባትም የሌለው በመሆኑ የመኖር ተስፋውን ሊያደበዝዝ ቢችልም ለችግርና ለፈተና እጅ ባለመስጠት ጉዞውን ማስቀጠል ችሏል። የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ሲያመጣ በሲዳማ ክልል አርቤጎና ወረዳ የ20 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ ከተደረገለት በኋላ ወደ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ አቅንቷል። ዩኒቨርሲቲውም ከ1 ዓመት የትሞህርት ቆይታ በኋላ ነፃ የትምህርት፣ የማደሪያና የምግብ አገልግሎቶችን አመቻችቶለታል። ተማሪ በለጠ ቡቱና አካል ጉዳተኝነት ሳያግደው የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ካስመረቃቸው 4 ሺህ 800 ተማሪዎች ውስጥ አንዱ በመሆን በ3 ነጥብ 2 አጠቃላይ ውጤት የመጀመሪያ ዲግሪውን አግኝቷል። ወጣቱ ተመራቂ ለዚህ ምዕራፍ ባደረሰው ብርቱ የስነ-ልቦና ዝግጅት ወደፊት ለሀገሩ የላቀ አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ ስለመሆኑም ነው የተናገረው። ምንጭ (ኤፍ ቢ ሲ)