cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኢትዮ ፕሪሚየር ሊግ

🔥 ኢትዮ ፕሪሚየር ሊግ 🔥 ሁሉንም ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ➲ የዝውውር ዜናዎች ➲ እለታዊ ዜናዎች ➲ ሁሉንም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት ማስተላልፍ እናስተላልፋለን ለሀገራዊ የእግር ኳስ መረጃ ኢትዮ ፕሪሚየር ሊግ CREATORS:- @Dinku_06 AND @Yobunna

Show more
Advertising posts
4 871
Subscribers
-624 hours
+237 days
-530 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ውጤት ኢትዮጵያ  መድን 4 - 1 አዳማ ከተማ 63' ሀይደር ሸረፋ 81' ጀሚል ያዕቆብ 75' አለን ካይዋ 78' አብዲሳ ጀማል 86' አቡበከር ሳኒ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሐሙስ ግንቦት 15/2016 ⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
*አሰላለፍ 12:00 ኢትዮጵያ  መድን - አዳማ ከተማ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሐሙስ ግንቦት 15/2016 ⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
Show all...
ውጤት ወልቂጤ ከተማ 0 - 3 ድሬደዋ ከተማ                      04' ሱራፌል ጌታቸው(ፍ)                      14' ካርሎስ ዳምጠው 62' ካርሎስ ዳምጠው(ፍ) የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሐሙስ ግንቦት 15/2016 ⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሐሙስ ግንቦት 15/2016 ⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️ 09:00 ወልቂጤ ከተማ - ድሬደዋ ከተማ 12:00 ኢትዮጵያ መድን - አዳማ ከተማ Website www.ethiopianpremierleague.net Telegram t.me/ethiopianlea Instagram instagram.com/ethiopianpremierleagues.c/ Twitter twitter.com/EthiopianLeague Facebook facebook.com/ethiopianpremierleaguesc
Show all...
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዲጂታል መፅሔት - ቅፅ 3 ቁጥር 60 ቅፅ 3 ቁጥር 60 ሳምንታዊ ዲጂታል መፅሔት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ስታቲክሳዊ መረጃዎች ይዞ መጥቷል። በመፅሔቱ ውስጥ የጨዋታ ሪፖርት እና ተጨማሪ መረጃዎች ተካተዋል። ከታች ባሉት ሊንኮች በሁለት ቋንቋ(በአማርኛ እና እንግሊዘኛ) ያገኙታል። በቴሌግራም ገፃችን በፒዲኤፍም ቀርቧል። https://online.fliphtml5.com/gmtiv/ldwv/ https://online.fliphtml5.com/gmtiv/qvkr/ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ አምስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ! የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ግንቦት 12 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባት በመሸናነፍ ቀሪ አንዱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 26 ጎሎች በ21 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 35 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ ሁለት ቀይ ካርድ ተመዝግቧል። በሳምንቱ በአምስት ተጫዋቾች እና አንድ ክለብ ላይ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል። ሽመክት ጉግሳ(ፋሲል ከነማ)፣   እንየው ካሳሁን(ሃዋሳ ከተማ) እና ግሩም ሃጎስ(መቻል) በሳምንቱ ጨዋታ አምስተኛ የጨዋታ ቢጫ ካርድ በመመልከታቸው ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ እንዲሁም መስፍን ታፈሰ(ኢትዮጵያ ቡና) እና ሰይድ ሃብታሙ(አዳማ ከተማ) ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱ ተወስኗል። በሳምንቱ የአዳማ ከተማ ክለብ ተጫዋቾች የሆኑት አቡበከር ሻሚል፣ ሰይድ ሃብታሙ ፣ ታዬ ጋሻው እና ቦና አሊ በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ክለቡ የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ⚽️ሀያ አምስተኛ ሳምንት ደረጃ ሰንጠረዥ
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም ⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር
Show all...