4 871
Subscribers
-624 hours
+237 days
-530 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ውጤት
ኢትዮጵያ መድን 4 - 1 አዳማ ከተማ
63' ሀይደር ሸረፋ 81' ጀሚል ያዕቆብ
75' አለን ካይዋ
78' አብዲሳ ጀማል
86' አቡበከር ሳኒ
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ግንቦት 15/2016
⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
Photo unavailableShow in Telegram
*አሰላለፍ
12:00 ኢትዮጵያ መድን - አዳማ ከተማ
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ግንቦት 15/2016
⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
ውጤት
ወልቂጤ ከተማ 0 - 3 ድሬደዋ ከተማ
04' ሱራፌል ጌታቸው(ፍ)
14' ካርሎስ ዳምጠው
62' ካርሎስ ዳምጠው(ፍ)
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ግንቦት 15/2016
⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
ሐሙስ ግንቦት 15/2016
⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት ⤵️
09:00 ወልቂጤ ከተማ - ድሬደዋ ከተማ
12:00 ኢትዮጵያ መድን - አዳማ ከተማ
Website www.ethiopianpremierleague.net
Telegram t.me/ethiopianlea
Instagram instagram.com/ethiopianpremierleagues.c/
Twitter twitter.com/EthiopianLeague
Facebook facebook.com/ethiopianpremierleaguesc
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዲጂታል መፅሔት - ቅፅ 3 ቁጥር 60
ቅፅ 3 ቁጥር 60 ሳምንታዊ ዲጂታል መፅሔት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ስታቲክሳዊ መረጃዎች ይዞ መጥቷል። በመፅሔቱ ውስጥ የጨዋታ ሪፖርት እና ተጨማሪ መረጃዎች ተካተዋል። ከታች ባሉት ሊንኮች በሁለት ቋንቋ(በአማርኛ እና እንግሊዘኛ) ያገኙታል። በቴሌግራም ገፃችን በፒዲኤፍም ቀርቧል።
https://online.fliphtml5.com/gmtiv/ldwv/
https://online.fliphtml5.com/gmtiv/qvkr/
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀያ አምስተኛ ሳምንት የዲሲፕሊን ውሳኔ!
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ግንቦት 12 2016 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ የተደረጉ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ግጥሚያ(ዎች)ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
በሳምንቱ መርሃ ግብር በተደረጉ ጨዋታዎች ሰባት በመሸናነፍ ቀሪ አንዱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቅ 26 ጎሎች በ21 ተጫዋቾች ተቆጥረዋል። 35 ቢጫ ካርድ ለተጫዋቾችና ቡድን አመራሮች ሲሰጥ ሁለት ቀይ ካርድ ተመዝግቧል።
በሳምንቱ በአምስት ተጫዋቾች እና አንድ ክለብ ላይ የተለያዩ የዲሲፕሊን ውሳኔዎች ተላልፈዋል። ሽመክት ጉግሳ(ፋሲል ከነማ)፣ እንየው ካሳሁን(ሃዋሳ ከተማ) እና ግሩም ሃጎስ(መቻል) በሳምንቱ ጨዋታ አምስተኛ የጨዋታ ቢጫ ካርድ በመመልከታቸው ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱና በተጨማሪ የገንዘብ ቅጣት ብር 1500 /አንድ ሺ አምስት መቶ/ እንዲከፍሉ እንዲሁም መስፍን ታፈሰ(ኢትዮጵያ ቡና) እና ሰይድ ሃብታሙ(አዳማ ከተማ) ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያስጥ ጥፋት በመፈፀማቸው በቀይ ካርድ ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ለፈፀሙት ጥፋት በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት 1 ጨዋታ እንዲታገዱ ተወስኗል።
በሳምንቱ የአዳማ ከተማ ክለብ ተጫዋቾች የሆኑት አቡበከር ሻሚል፣ ሰይድ ሃብታሙ ፣ ታዬ ጋሻው እና ቦና አሊ በተለያዩ ጥፋቶች ካርድ የተሰጣቸው በመሆኑ በኢ.እ.ፌ ዲሲፕሊን መመሪያ መሰረት ክለቡ የገንዘብ ቅጣት ብር 5000 /አምስት ሺ/ እንዲከፍል ተወስኗል፡፡
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም
⚽️ሀያ አምስተኛ ሳምንት ደረጃ ሰንጠረዥ
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
በሀዋሳ ዩንቨርስቲ ስታዲየም
⚽️ሀያ ስድስተኛ ሳምንት መርሃ ግብር