en
Feedback
የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት

የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት

Open in Telegram

የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት የካቲት 20 1970 ዓ·ም ተመሰረተ። መንፈሳዊ ጽሑፎችን፣ የሰ/ት/ቤታችንን የአገልግሎት እንቅስቃሴ፣ የቤተ-ክርስቲያን መረጃዎችን የምንለቅበት የቴሌግራም ገፃችን ነው። ይቀላቀሉን👉 https://t.me/EwketBirhan ለማንኛውም ሀሳብ እና አስተያየት 👉 @EwketBirhan24 ይላኩልን +251964013892

Show more
3 476
Subscribers
+124 hours
+77 days
+8530 days
Posts Archive
ትራንስፖርት ተዘጋጅቶል መነሻ 07:00 ሰዓት። መግቢያ 500 ብር የትራንስፖርት 200 ብር ከአስጎብኝ ጋር ልጆቻችንን 1 ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ቤተልሔም ወስደን ለጌታ አምኃን እንዲያቀርቡ የምና
ትራንስፖርት ተዘጋጅቶል መነሻ 07:00 ሰዓት። መግቢያ 500 ብር የትራንስፖርት 200 ብር ከአስጎብኝ ጋር ልጆቻችንን 1 ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ
ቤተልሔም ወስደን ለጌታ አምኃን እንዲያቀርቡ የምናደርግበት
እንደ አባ ጊዮርጊስ ወፍጮ እየፈጩ እመቤታችንን የሚማጸኑበት
ላሊበላ ሂደው ልብን የሚሰውረንውን ቤዛ ኩሉን የሚሰሙበት
ግሸን ደብረ ከርቤ ወጥተው ቅዱስ መስቀሉን የሚሳለሙበት
በመሀል አዲስ አበባ በሆላንድ ፓርክ የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ
ልዩ የልጆች እና የቤተሰብ ዓውደ ርዕይ 4 ቀናት ብቻ ቀሩት!! 👇👇👇 መግቢያ ትኬት የሰንበት ትምህርት ቤት ንዋያተ ቅዱሳን መሸጫ ሱቅዎች 0912024845 📍ሆላንድ ፓርክአድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

ልጆቻችንን 1 ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ
ቤተልሔም ወስደን ለጌታ አምኃን እንዲያቀርቡ የምናደርግበት
እንደ አባ ጊዮርጊስ ወፍጮ እየፈጩ እመቤታችንን የሚማጸኑበት
ላሊበላ ሂደው ልብን የሚሰውረንውን ቤዛ ኩሉን የሚሰሙበት
ግሸን ደብረ ከርቤ ወጥተው ቅዱስ መስቀሉን የሚሳለሙበት
በመሀል አዲስ አበባ በሆላንድ ፓርክ የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ
ልዩ የልጆች እና የቤተሰብ ዓውደ ርዕይ 7 ቀናት ብቻ ቀሩት!! ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት 👇👇👇 መግቢያ ትኬት የሰንበት ትምህርት ቤት ንዋያተ ቅዱሳን መሸጫ ሱቅዎች 0912024845 📍ሆላንድ ፓርክአድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

ልጆቻችንን 1 ሰዓት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ
ቤተልሔም ወስደን ለጌታ አምኃን እንዲያቀርቡ የምናደርግበት
እንደ አባ ጊዮርጊስ ወፍጮ እየፈጩ እመቤታችንን የሚማጸኑበት
ላሊበላ ሂደው ልብን የሚሰውረንውን ቤዛ ኩሉን የሚሰሙበት
ግሸን ደብረ ከርቤ ወጥተው ቅዱስ መስቀሉን የሚሳለሙበት
በመሀል አዲስ አበባ በሆላንድ ፓርክ የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ
ልዩ የልጆች እና የቤተሰብ ዓውደ ርዕይ 7 ቀናት ብቻ ቀሩት!! ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት 👇👇👇 መግቢያ ትኬት የሰንበት ትምህርት ቤት ንዋያተ ቅዱሳን መሸጫ ሱቅዎች 0912024845 📍ሆላንድ ፓርክአድራሻ 👇👇👇 https://maps.app.goo.gl/zHL3ZeXVNFWRV4dq6

አዋጅ...አዋጅ...አዋጅ... በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሰማህ ስማ ላልሰማም አሰማ እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ ሀገር አስፋፍቶ ሃይማኖት ጠብቆ አኖረን ለዚህም ሰማይና ምድር የሚያ
አዋጅ...አዋጅ...አዋጅ...
በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሰማህ ስማ ላልሰማም አሰማ እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ ሀገር አስፋፍቶ ሃይማኖት ጠብቆ አኖረን ለዚህም ሰማይና ምድር የሚያውቁት ምስጋና ሁሉ ለእርሱ ይሁን። አሐዱ አብ ቅዱስ፣ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፣ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብላ
የክርስቶስን ልጅነት በጎኑ ውኃ አጥምቃ የሰጠችን፤
የጊዜን ሕግ ሽራ ቀራንዮ ላይ ያስገኘችን፣ በመቅደሱ ከታቦቱ ፊት ዘላለማዊ ምግብና መጠጥ የሆነ የክርስቶስን ስጋና ደም ፈትታ ሕይውነትን ያቀበለችን፤  ክርስቶስ ለራሱ መቀመጫ በደሙ የመረጣት
ሙሽራዋ ቅድስት ቤተክርስቲያን ነሐሴ 28 በታላቅ ድግስ ትሞሸራለችና
ዉድ የቤተክርስቲያን ልጅ ሆይ ከተህ ላግኝህ! ሐመረ ብርሃን ከብዙ ሺህ ዓመታት በላይ ዘመናትን ተሻግሮ የጸናውን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ታሪክ ለሕጻናትና ቤተሰቦቻቸው እንዲሁም ለወጣቶች በዓይነቱ ልዩ በሆነ፣ ቀልብ በሚስብ እና ሁለንተናዊ የስሜት ሕዋሳትን በሚማርክ (Immersive Experience) ሁኔታ  ለማሰናዳት በዝግጅት ላይ ነው። የጠፋ የሚመስለው ማንነታችንንና ታሪካችንን ለልጆቻችን የምናስተዋውቅበት ልዩ ጊዜ! ለቀጣዩ ትውልድ ተስፋ የሚሰጥ፤ ልጆቻችን ታሪካቸውን በዐይን እያዩ፣ ሕያው ቅርሶችን በእጆቻቸው እየዳሰሱ አዲስ ታሪክ ይጽፉበታል! ከቤተሰብዎና ከልጆችዎ ጋር በፍቅር ተጋብዘዋል!
የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ በሆላንድ ፓርክ ጦር ሀይሎች ሆላንድ ኤምባሲ ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት
ከልጆችዎ እና ከቤተሰብዎ ጋር በፍቅር ጋበዘንዎታል! መግቢያ ትኬት 500 ብር ፤  40%የትኬት ሽያጭ ለእውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት ሕንፃ ማሰሪያ የሚውል ሲሆን ትኬቶቹን በሰ/ት/ቤታችን ንዋያተ ቅዱሳት መሸጫ ሱቆች ያገኙታል። 09120248450921145707

የጠፋ የሚመስለው ማንነታችንን፣ ታሪካችንን እና ስብዕናችንን ለልጆቻችን የምናስተዋውቅበት ልዩ ጊዜ! ለቀጣዩ ትውልድ ተስፋ የሚሰጥ፤ ልጆቻችን ታሪካቸውን በዐይን እያዩ፣ ሕያው ቅርሶችን በእጆቻቸው እየዳሰሱ አዲስ ታሪክ ይጽፉበታል! ከቤተሰብዎና ከልጆችዎ ጋር በፍቅር ተጋብዘዋል!
የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ በሆላንድ ፓርክ ከነሐሴ 28 እስከ መስከረም 3 ለተከታታይ 10 ቀናት
ከልጆችዎ እና ከቤተሰብዎ ጋር በፍቅር ጋበዝንዎ!

"የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ'' ልጆቻችንን እንዴት እያሳደግናቸው ነው?ቤተክርስቲያንን እና ሀገራችንን እንዴት እንረዳለን?✨መልስ የሚያገኙበት የጉዞ መርሐግብር! 🚌❤️ ለልጆቻች ሆነ ወላጆች ጠቃሚ የሆነ
"የምድር ጌጥ ኢትዮጵያ'' ልጆቻችንን እንዴት እያሳደግናቸው ነው?ቤተክርስቲያንን እና ሀገራችንን እንዴት እንረዳለን?✨መልስ የሚያገኙበት የጉዞ መርሐግብር! 🚌❤️ ለልጆቻች ሆነ ወላጆች ጠቃሚ የሆነ የመማሪያ፣ የመተዋወቂያ እና የመንፈሳዊ ሕብረት ጊዜ  ❤️ በዚህ ጉዞ ልጆቻችን፦ 🇪🇹 ሀገራቸውን እና ታሪኳን በተግባር እንዲያውቁ፣ ⛪ ቤተክርስቲያናችንን፣ ቅርሶቿንና መንፈሳዊ ታሪኳን እንዲረዱ፣ 📚 ከመጽሐፍ በላይ በማየትና በመስማት እንዲማሩ፣ 🤝 ከወላጆቻቸውና ከጓደኞቻቸው ጋር የተሻለ ሕብረት እንዲፈጥሩ፣ 🌱 ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናቸው ያላቸውን ፍቅር እንዲያዳብሩ ያግዛቸዋል። 👨‍👩‍👧ወላጆችም ከልጆቻቸው ጋር  ጊዜ በማሳለፍ፣ እምነትን፣ ታሪክን፣ ባህልንና አገራዊ እሴቶችን አብረው ለማስተማር ዕድል ያገኛሉ። ❤️🇪🇹⛪        📅 ቀን: ጳጉሜ 1        ⏰ የመነሻ ሰዓት:ከጠዋቱ 3:00        💰 የተሳትፎ ክፍያ:500ብር     በሐመረ ብርሀን የብራና መጻሕፍት          ስራ ድርጅት የተዘጋጀ         📞 ለተጨማሪ መረጃ:በ0912216145 ይደውሉልን

ኑ በእመቤታችን ስም የተዘጋጀውን ዝክር ቅመሱ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።        እንዴት አላችሁ እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን፤ ከአብነት ተማሪዎች ጋር የሚደረገው የእመቤታችን የእርገት በዓል የአንድነት መርሃ ግብር ዛሬ ማክሰኞ ነሃሴ 19 2018 ዓ.ም 10:00 ሰዓት ላይ በካቴድራሉ አዳራሽ ስለሆነ ሁላችሁም ተገኝታችሁ በእመቤታችን ስም የተዘጋጀውን ዝክር እንድትቀምሱ በትህትና እንጠይቃለን።

የመርሃ ግብር ጥሪ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።        እንዴት አላችሁ የእውቀት ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት! እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን፤ ከአብነት ተማሪዎች ጋር የሚደረገው የእመቤታችን የእርገት በዓል የአንድነት መርሃ ግብር ነገ ማክሰኞ ነሃሴ 19 2018 ዓ.ም 10:00 ሰዓት ላይ በካቴድራሉ አዳራሽ ስለሆነ ሁላችሁም እንድትገኙ በትህትና እንጠይቃለን።          ጠዋት ከ2:00 ጀምሮ የምግብ ስራ ስለሚኖር ወንዶችም ሆነ ሴቶች የቆርቆሮው አዳራሽ ጋር እንድትገኙ እንጠይቃለን። ለበለጠ መረጃ፦ 0915554558/0911473024

እጅግ አሳዛኝ ክስተት እጅግ አሳዛኝ ክስተት በጅጅጋ ከተማ የሃይማኖት እኩልነትና ነጻነት በተረጋገጠባት ሀገራችን፤ ዛሬ በጅጅጋ ከተማ ያልተጠበቀና አሳዛኝ ድርጊት ተፈጽሟል። በከተማው አዲስ የተገነባው የመድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን መፍረሱ ታውቋል። ይህ ድርጊት በአካባቢው ምዕመናን ዘንድ ከፍተኛ ሀዘንን የፈጠረ ሲሆን፣ የሚመለከታቸው አካላት ስለዚህ ድርጊት አስቸኳይ ህጋዊ ማጣራት እንዲያደርጉ ማህበረሰቡ እየጠየቀ ይገኛል። © ሶማሌ ሀገረ ስብከት

የመርሃ ግብር ለውጥ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።        እንዴት አላችሁ የእውቀት ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት! እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን እሑድ ነሃሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከ9:00 ጀምሮ በቤተ ኪዳነ ምሕረት ሰንበቴ ማህበር አዳራሽ ተይዞ የነበረው የእመቤታችን የእርገት በዓል የአንድነት መርሃ ግብር በዕለቱ ሌላ ቀድሞ የተያዘ መርሃ ግብር በመኖሩ የተነሳ ወደ ማክሰኞ ነሃሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም መቀየሩን ስንገልጽ በታላቅ ትህትና ነው። በዕለቱ የሙስሊሞች በዓል ስለሆነ ስራ ስለማይኖር 10:00 ላይ በካቴድራሉ አዳራሽ እንድትገኙ እንጠይቃለን።          ሰዓታችንን በአግባቡ ለመጠቀም በጊዜ ተገኝተን በጊዜ እንድንፈጽም ይሁን። አሁንም ቢሆን ስዕለታችሁን ያላስገባችሁ ወንድምና እህቶች በዚህ (CBE1000030088337 ሀይሉ ዝናዬ) ገቢ ማድረግ ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ፦ 0915554558/0911473024

🔴ቻናሉን ለዓለም እናሳውቅ ❤️ሰዎች የሚድኑበት የህይወት መንገድ ነው ። ኪዳን ፣ ቅዳሴ፣ የተለያዩ መንፈሳዊ ጉባኤ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ወደ እናንተ ያስተላልፋል። በየቀኑ እኛም ቤተሰብ ያልሆኑትን እንጋብዝ። ሼር ላይክ በማድረግ ግዴታችንን እንወጣ ሰዎችን እናድን ።።።።

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።        እንዴት አላችሁ የእውቀት ብርሃን ሰንበት ት/ቤት አባላት! እንኳን ለእናታችን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን እያልን ሰንበት ት/ቤታችን የእመቤታችን የእርገት በዓልን ከአብነት ተማሪዎች ጋር በጋራ በመሆን እንደሚያከብር ይታወቃል፤ የዚህንም ዓመት እሑድ ነሃሴ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ከ 9:00 ጀምሮ በቤተ ኪዳነ ምሕረት ሰንበቴ ማህበር አዳራሽ ያከብራል።          እርስዎም እንዲገኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል። ሰዓታችንን በአግባቡ ለመጠቀም በጊዜ ተገኝተን በጊዜ እንድንፈጽም ይሁን። የተሳልነውን ስዕለት ለማስገባት ወይም መርሃ ግብሩን ለመደገፍ 1000030088337 ሀይሉ ዝናዬ አካውንት ገቢ ማድረግ ይቻላል። ለበለጠ መረጃ፦ 0915554558/0911473024

🔴ቻናሉን ለዓለም እናሳውቅ ❤️ሰዎች የሚድኑበት የህይወት መንገድ ነው ። ኪዳን ፣ ቅዳሴ፣ የተለያዩ መንፈሳዊ ጉባኤ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ወደ እናንተ ያስተላልፋል። በየቀኑ እኛም ቤተሰብ ያልሆኑትን እንጋብዝ። ሼር ላይክ በማድረግ ግዴታችንን እንወጣ ሰዎችን እናድን ።።።።

የደ/ም/ሰ/ም/ቅ/ማርያምና ቅ/ክርስቶስ ሠምራ ካቴድራል እውቀት ብርሃን ሰ/ት/ቤት - Statistics & analytics of Telegram channel @ewketbirhan