አራራይ ሚዲያ
Open in Telegram
3 312
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-3230 days
Posts Archive
3 312
+2
🛑የገና በረከት‼️
እንኳን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችሁ!
በዓሉን አቅመ ደካሞችን በመደገፍ በበረከት ማሳለፍ የምትፈልጉ ዶሮ፣ ዘይትና እንቁላል በመግዛት ከበረከቱ ተካፈሉ።
ለአንድ ሰው ዶሮ፣ ዘይት እና እንቁላል ለመሸፈን በአማካኝ 3,000 ብር የሚያስፈልግ ሲሆን እርስዎ በቻሉት እና አቅመዎ በፈቀደው መጠን በመደገፍ መሳተፍ ይችላሉ።
ለመሳተፍ የሚከተለውን ሊንክ ተጠቅመው ይጻፉልን።
👇
@sisaytadele
አቅመ ደካሞችን በማሰብ ከጌታችን ልደት በረከት እንሳተፍ።
3 312
+1
🛑የተክልዬ ወዳጆች የት ናችሁ‼️
እንኳን አደረሳችሁ! የተክልዬን አገልጋይ በማሳከም ከአባታችን በረከት ተሳተፉ። በመታከሚያ እጦት የሚሰቃየውን ዲ/ን ስለ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ ሕይወቱን እናትርፈው!
🛑ዲ/ን ሸጋው አሰሙን እናሳክመው‼️
ዲ/ን ሸጋው በቆሎ ትምህርት ቤት አብሮኝ የተማረ፣ አብሮኝ ያገለገለ ትሑት ወንድም ነው። (የእንጀራ መስመር እስከሚለያየን ድረስ)
ከንባብ እስከ ዜማ ጥንቅቅ አድርጎ የተማረው ዲ/ን ሸጋው ወደ አዲስ አበባ ከገባ በኋላ በጎዳና ንግድ ላይ የተሰማራ ሲሆን አሁንም በእርሱ ሥራ ባለቤቱን እና አንዲት ሕፃን ልጁን የሚያስተዳድር ትጉህ ወጣት ነው።
ይሁን እንጅ ከ3 ሳምንት በፊት በተፈጠረበት ድንገተኛ ሕመም በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቀዶ ጥገና የተሠራለት ሲሆን፣ ሕመሙ ለውጥ በማሳየቱ ወደ ቤቱ ተመልሶ ነበር። ሳይውል ሳያድር ተመልሶ ስላመመው በመቅረዝ ሆስፒታል ሕክምና ማድረግ ጀመረ። ነገር ግን ወጩ ከአቅም በላይ በመሆኑ ተመልሶ ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ገባ። በምርመራውም የተሠራለት ቀዶ ጥገና ከፍተኛ ኢንፌክሽን እንደፈጠረ ተነግሮት ድጋሚ ሕክምና ጀመረ። ከዓርብ ዕለት ጀምሮ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፤ የጤናው ሁኔታ ግን ከመሻሻል ይልቅ እየባሰበት ስለሄደ ተጨማሪ ሕክምና አስፈላጊ ሆኗል። ይህንን ለማድረግ በጎዳና ንግድ የሚተዳደረው ወንድማችን አቅሙ ስለማይፈቅድ ተረባርበን እንድናሳክመው ስለ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብሎ ከፊታችን ቆሟል።
ወንድማችንን ለማትረፍ የምንችለውን ብናደርግ ተጠራቅሞ ሕይወቱን ይታደጋልና ለዲ/ን ሸጋው አሰሙ እንድረስለት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000430009878
ሸጋው አሰሙ
(የላካችሁበትን ደረሰኝ በውስጥ መስመር በመላክ ተባበሩን)
👇
@sisaytadele
ሼር በማድረግ ለደጋጎች አድርሱልን።
3 312
1, ኃይለ ሚካኤል ናሥር=100 ብር
2, እኅተ ጊዮርጊስ=600 ብር
3, ሕይወት ሺፈራው=1,000 ብር
4, ኢ/ር ተመስገን ደርሶ=2,000 ብር
5, ይመር ካሴ=1,500 ብር
6, ኤደን ሚካኤል=1,000 ብር
7, ሰጠኝ እማኙ=3,000 ብር
8, ዲ/ን ዮሐንስ ሙላቱ=1,500 ብር
9, ሚኪያስ ንጉሥ=100 ብር
10, ታደለ ታደሰ=3,000 ብር
11, ትርሲተ መልአኩ=200 ብር
12, ርስቴ መልካሙ=119 ብር
13, ኃይለ ሚካኤል=1,000 ብር
14, ዳዊት ሙሉጌታ=1,000 ብር
15, ጥላሁን ዓለማየሁ=1,000 ብር
16, ዳኛቸው እንደግ=1,000 ብር
17, ባለርስት ይግዛው=2,000 ብር ለዲያቆኑ ወንድማችን መታከሚያ ለግሰዋል። ቅዱስ ገብርኤል ከድንገተኛ አደጋ ይጠብቅልን። እግዚአብሔር አምላክ የነፍስ ዋጋ ያድርግልን።
በእንተ ስማ ለማርያም ዲያቆኑን ወንድማችንን እናሳክመው🙏
3 312
🛑ዲ/ን ሸጋው አሰሙን እናሳክመው‼️
ስለ ቅዱስ ገብርኤል🙏🙏🙏
ከንባብ እስከ ዜማ ጥንቅቅ አድርጎ የተማረው ዲ/ን ሸጋው ወደ አዲስ አበባ ከገባ በኋላ በጎዳና ንግድ ላይ የተሰማራ ሲሆን አሁንም በእርሱ ሥራ ባለቤቱን እና አንዲት ሕፃን ልጁን የሚያስተዳድር ትጉህ ወጣት ነው።
ይሁን እንጅ ከ3 ሳምንት በፊት በተፈጠረበት ድንገተኛ ሕመም በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቀዶ ጥገና የተሠራለት ሲሆን፣ ሕመሙ ለውጥ በማሳየቱ ወደ ቤቱ ተመልሶ ነበር። ሳይውል ሳያድር ተመልሶ ስላመመው በመቅረዝ ሆስፒታል ሕክምና ማድረግ ጀመረ። ነገር ግን ወጩ ከአቅም በላይ በመሆኑ ተመልሶ ወደ ሚኒሊክ ሆስፒታል ገባ። በምርመራውም የተሠራለት ቀዶ ጥገና ከፍተኛ ኢንፌክሽን እንደፈጠረ ተነግሮት ድጋሚ ሕክምና ጀመረ። ከዓርብ ዕለት ጀምሮ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ክትትል እየተደረገለት ሲሆን፤ የጤናው ሁኔታ ግን ከመሻሻል ይልቅ እየባሰበት ስለሄደ ተጨማሪ ሕክምና አስፈላጊ ሆኗል። ይህንን ለማድረግ በጎዳና ንግድ የሚተዳደረው ወንድማችን አቅሙ ስለማይፈቅድ ተረባርበን እንድናሳክመው ስለ ቅዱስ ገብርኤል ብሎ ከፊታችን ቆሟል።
ወንድማችንን ለማትረፍ የምንችለውን ብናደርግ ተጠራቅሞ ሕይወቱን ይታደጋልና ለዲ/ን ሸጋው አሰሙ እንድረስለት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000430009878
ሸጋው አሰሙ
(የላካችሁበትን ደረሰኝ ከታች ባለው ሊንክ በመላክ አጋርነታችሁን ግለጹልን)
👇
@sisaytadele
3 312
ለአርሲ ወገኖቻችን ድምፅ እንሁን!
በአብዛኛዎቻችሁ ጥያቄ መሠረት ውይይት በቲክቶክ ይካሄዳል። በመሆኑም ከምሽቱ 3:30 ጀምሮ ከታች ባለው የቲክቶክ አካውንት ለታረዱ ወገኖቻችን ድምፅ ስለምይሆን follow አድርጋችሁ እንድትጠብቁን።
ለአርሲ ድምፅ የማይሆን ኦርቶዶክስ አይኑር!
tiktok.com/@tadesis
3 312
🛑ሕፃኑን ከሞት እንታደገው፤ የቤተሰቡን ደስታ እንመልስ‼️
ሕፃን ናትናኤል ሀብታሙ በሳምባ ምች ታሞ እየተሰቃየ ሲሆን በዘውዲቱ ሆስፒታል ተኝቶ ይገኛል። ወላጆቹ ያላቸውን አሟጠው ቢያሳክሙትም ሕፃኑ እጃቸው ላይ ያለው ገንዘብ ከማለቁ በፊት አልዳነም።
አባት ሀብታሙ አሰፋ በገንዘብ እጥረት ሕፃን ልጄን ከማጣቴ በፊት ድረሱልኝ ይላሉ። ሊነኩት የሚያሳሳ ልጄ በጠና ታሞብኛል ውድ ኢትዮጵያውያን ስለ እመብርሃን ልጄን አድኑልኝ ሲሉ እየተማጸኑ ነው።
ይህንን ሕፃን ኪሳችንን በማይጎዳ ገንዘብ ሕይወቱን እናትርፈው፤ የቤተሰቡን ደስታ እንመልሰው።
በሚከተለው የሕፃኑ አባት አካውንት ከ100 ብር ጀምሮ በማስገባት ክርስቲያናዊ ግዴታችንን እንወጣ።
ሀብታሙ አሰፋ ውዴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000071805477
የላካችሁበትን ደረሰኝ በሚከተለው ሊንክ በመላክ ተባበሩን፤ አረጋውያን ይመርቋችሁ ዘንድ ስማችሁም ይኑር።
👇
@sisaytadele
3 312
ከአባቶቻችን ለልጆቻችን። ዛሬ ከ9:00 ጀምሮ በቀጥታ በአራራይ ሚዲያ ይከታተሉ። በያሉበት ሁነው ይህንን ታላቅ ፕሮጀክት ይደግፉ።
በአራራይ ሚዲያ በምናስተላልፈው የቀጥታ ስርጭት ለመከታተል ከወዲሁ መርሐ ግብርዎን ያስተካክሉ። አራራይ ሚዲያ።
👇
https://youtube.com/@araraymedia2017?si=PceGgQOrKl2avuxm
3 312
+9
የአራራይ ስቱዲዮ ከፊል ገጽታዎች እኒህ ናቸው። በርካታ ባክግራውንዶችን ገንብቶ የፎቶ እና የቪዲዮ አገልገልግሎት እየሰጠ የሚገኜው ስቱዲዮአችን አድማሱን አስፍቶ እናንተን በማገልገል ላይ ይገኛል።
ሠርጋችሁን ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን በሚያከብሩ እና በሚያውቁ የራሳችሁ ልጆች አዘጋጁ።
አድራሻ
4 ኪሎ አምባሳደር ሾፒንግ ሞል ጀርባ ተስኒም ሕንፃ 3ኛ ፎቅ
ስልክ
0915 01 86 56
3 312
አራራይ ስቱድዮ
_የሠርግ ፎቶ እና ቪዲዮ
_የልደት ፎቶ እና ቪዲዮ
_የሙሽራ ካባ ክራይ
_የሕፃናት ፎቶ እና ቪዲዮ
_ማንኛውም የስቱድዮ እና የመስክ ቀረጻዎች በጥራት እና በተመጣጣኝ ዋጋ ያገኛሉ።
አድራሻ
አራት ኪሎ አምባሳደር ሾፒንግ ሞል ጀርባ ተስኒም ሕንፃ 3ኛ ፎቅ
ስልክ
0915 018656
3 312
እግዚአብሔር መኖሩን በምን እናውቃለን? ሀልዎተ እግዚአብሔር ምንድን ነው!
ሙሉውን በአራራይ ሚዲያ ይከታተሉ።
👇
https://youtu.be/eXNQO4gjTxE?si=2ZLGqlIdS_rZ3aej
3 312
🛑ስለ ድንግል ማርያም‼️
የሕይወታችንን ዘውድ ድንግል ማርያምን ክብሯን ለመዳፈር የተነሣው ኃይል ከየት መጣ?
ልዩ ተልእኮውና የሚያሰማራውስ ማን ነው?
ሙሉውን በአራራይ ሚዲያ ዩቱዩብ ቻነል ተከታተሉት።
https://youtu.be/QTlVt5fNXys?si=NMHAMBRQ9L-3wo-o
3 312
🛑አፋልጉን‼️
ከላይ የምትመለከቶቸው እናት በድንገት ስለጠፉ ቤተሰብ ተጨንቀዋል። በመሆኑም በየአካባቢያችሁ እኒህን እናት ካያችሁ በተጠቀሰው ስልክ በመደወል ሰብአዊ ግዴታችሁን እንድትወጡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
ስም፤ ወ/ሮ ዘነበች የሱፍ አሊ
ቁመት፤ አጭር
ክብደት፤ መካከለኝ
በወቅቱ የለበሱት ልብስ ቀሚስ (ጥቁር ሰማያዊ ነጭ ጣል ጣል ያለዉ)፣ ከላይ ነጭ እና ክሬም ከለር ካባ ለብሰዋል። የጠፉበት ቦታ፤ ጎተራ ሼል አከባቢ 47 ቀበሌ
ለቀና ትብብራችሁ እናመሰግናለን።
3 312
🛑ሰው ምንድን ነው?‼️
እኛ ምንድን ነን? የእኛ ትክክለኛ ምንነት ከየት እስከ የት ነው? ይህንን ኦርቶዶክሳዊ ሥነ ሰብእ ተከታተሉ።
ሙሉውን በሚከተለው ሊንክ በአራራይ ሚዲያ ተከታተሉት!
👇
https://youtu.be/d1Y9aFkdrWA?si=PyyM6PXTBf_w1Ajw
