ኢዮአታም Tube Official 🇪🇹
👉 ኢዮአታም "እግዚአብሔር ፍጹም ነው" ✝ ኢየሱስ ክርስቶስ ያድናል ይታደግማል ✝ 🌼 "የሰላሙ ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላሙን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን። 2 ወደ ተስሎንቄ ሰዎች 3:16 🌼 🔵 ON Facebook https://m.facebook.com/EYoATAM7/ 📩 @Fitsum_Faith
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
872Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
"You can't keep going at a rate like this
Running for your life
when you're meant to live Gotta keep on breathing
There's too many reasons No, you can't keep going at a rate like this
Burying the past not to deal with it
Feeling so defeated, yeah, yeah There's too many reasons."
Hulvey ft. Lecrae and Svrcina- Reasons
@EYOATAM_TUBE 1-1-2015
What happened to you
I hear it all the time
They tell me somethings different
In my words and in my eyes
What happened to you
They see it on my face
They've got a million questions
All that I can say is
Jesus happened
In a blink of an eye
Every part of my life was changed
Jesus happened
Like a thief in the night
He started taking the lies away
And all my sin was forgiven
The moment I met His gracе
That's when I started living
And all that my heart can say is
Jеsus happened
Baylor wilson - Jesus happened
@EYOATAM_TUBE 1-1-2015
Repost from My Poem💁♀ For Christ🙏🙏
✍ለምን እኔ ልኑር
ባልተገመተበት ባላሰበው ወጥመድ
ሳምሶን ቢሄድ በደሊላ መንገድ
አይኔን ያሳወረ ፍፃሜ እንዳይሆን
ሰውነቴን በልቶት ሞቴን የሚያፋጥን
የልቤን የሚገልጥ መስሎ ወዳጅ ሰሚ
ያንተን ሳይሆን የሱን ፍቃድ አስፈፃሚ
የእኔ የዋህ መሆን ትህትና ቢቀር
ያንተ ስለሚበልጥ ያየህልኝ ክብር
የመከርከኝ ምክር የነገርከኝ ያኔ
ለምን እኔ ልኑር አንተ ስትኖር በእኔ
ለምን እኔ ልኑር አንተ ስትኖር በእኔ ??
#Reyni_Tamiru
@poemsforchrist
Repost from My Poem💁♀ For Christ🙏🙏
✍Reyni Tamiru
ማገልገል ናፈቀኝ መቅለጥ እንደ ሻማ
ብርሃን እንድሆን ላሉ በጨለማ
ጥሜ እርካታዬ አገልግሎት ሆኗል
የደስታዬ ጥጉ #መኖር _እንደ _ቃሉ።
🙌🙌አሜን የሆነው ሁሉ 🙌🙌
እንኳን ሆነ!!
Join&Share
👇👇👇👇👇
@poemsforchrist ወንጌልን በግጥም
@poemsforchrist እናድርሰው ለአለም!!
እናቴ
እኔን በሆዷ መሸከም ሳይከብዳት
አዝላኝ በጀርባዋ መሄድና መምጣት
የልጅነት ወዟን ደምግባቷን አታ
የእናትነት ፍቅር በልቧ ሲመታ
ያለፈችበትን ስቃይዋን እረስታ
ለእኔ ስትል ኖረች እሷነቷን ትታ።
ደስታዬ ደስ ሲላት
ህመሜ እያመማት
ልጄን ክፉ አይንካት
እኔ እያለሁላት
ውብ በሆኑ አይኖቿ እንባን
ስታነባ
እናቴ በፀሎት አለች ከእኔ
ጀርባ።
የጥንካሬዋ ሚስጥር እግዚአብሔር
በህይወቷ አየሁት በቤቷ ሲከብር
ያረገችልኝን ውለታዋን ቆጥሮ
እድሜና ጤናዋን ሰላሟን ጨምሮ
እኔ እንደማልመልስ እንደማልችል አውቆ
በክብር ያኑራት በሰላም ጠብቆ።
✍Reyni Tamiru
እናት ለሆናቹ ሁሉ እግዚአብሔር ከዚህ ክብር ጸጋ ተካፋይ ያረጋቹ እድሜና ጤናን ሰላምን አብዝቶ ይስጣችሁ 🙌 በልጆቻችሁ ይባርካቹ 🙌 በፍሬያቹ ምድርን ሙሉኣት 🙌 በፀሎታችው ለአለም የሚተርፍ በረከት ይስጣችሁ 🙌 በጸጋ ላይ ጸጋን ይጨምርላቹ 🙌🙌🙌🙌🙌
መ ል ካ ም የእናቶች ቀ ን!!
😘😘❤️❤️💐💐😘😘❤️❤️
🥳🥳😍😍🥰🥰🎉🎉🎈🎈
🎊🎊❤️❤️🎂🎂💐💐😘😘
@poemsforchrist 🙋♀
@poemsforchrist 🙋♀
@poemsforchrist 🙋♀
@poemsforchrist 🙋♀
👆👆👆👆👆👆
Repost from My Poem💁♀ For Christ🙏🙏
መ ስ ቀ ል ትርጉም አለው ✝
መስቀል ትርጉም አለው የተሰቀለበት ×2
መድኃኒት ነውና ከሞት የዳንኩበት።
መ
ስ
ቀ ል ት
ር
ጉ
ም
አለው
ዋጋው ውድ የሆነ ስጦታ ተሰጠኝ
ከቶ እንዳልገልጸው ቃሌም አነሰብኝ።
ሒወቴን
..ቀየረው
ዘመኔንም
..ገዛው።
ወልድ ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛዬ
ታሪኬን ቀየረው ሆነ መአዛዬ ።
ሞት
ትርጉምን
..አጣ
ኢ የ ሱ ስ
.. ሲመጣ።
የተወራረድኩበት ጠላትን የመታ
በአለም ደምቆ ታየ የትንሳኤው ለታ
የወጉት እስኪያዩት በእንጨት ተንጠልጥሎ
በሶስተኛው ቀን እነሳለው ብሎ
ሞትን ድል የነሳ ድንጋይ አንከባሎ
በብርሃን ደምቆ መጣ ተመልሶ።
እኔም ሒወት
የለኝ
ለራሴ ምኖረው ..
ለገዛኝ ተገዛው ዋጋዬ ውድ ነው።
መ ስ ቀ ል ትርጉም አለው ለምኖረው ኑሮ
ስጋዬ ተሰቅሎ ካልቀረ ተቀብሮ
ሒወት አይቀጥልም በዚ አለም ከበሮ።
✍Reyni Tamiru
መልካም የፍሲካ በዓል 🌸💐
Happy Easter 🌸🌺💐
እንኳን
አደረሳችሁ 🙏🙏
.
.
@poemsforchrist @poemsforchrist
👆👆 👆👆
ድምፅህን እንድሰማው
የልቤን ጥያቄ የነብሴን
ፍርሃት፤
ሁሉንም ይዤ ወዳንተ
መጠጋት፤
ኃይልን ተቀብዬ መንፈስን
መሞላት፤
ብርታትን ለብሼ ተራራውን
መውጣት።
ድፍረትን እንዳገኝ፤
ጸጋህ እንዲረዳኝ፤
ምህረት ያግዘኝ፤
እምነቴ እንዳይከዳኝ።
አይኖቼ ይነሱ ከፍጥረታት
ላይ፤
ሸንበቆ ተሰብሮ እንዳልቀር
ሜዳ ላይ።
መስዋቴን ይዤ ልቆይ ከመሰውያው፤
ድምፄን እንድትሰማ .. ድምፅህን እንድሰማው።
✍Reyni Tamiru
@poemsforchrist
ማራናታ🙏🙏
እውነትና ሒወት መንገድ የዳንኩበት
የሰማይ በረከት የተካፈልኩበት
"ማራናታ" #አላማ ነው #የምኖርበት 🙋♀ ።
( ማራናታ የኛ #ጌታ_ኢየሱስ በክብር ይመጣል!! )
አሜን!!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👑 JOIN 👑
Repost from My Poem💁♀ For Christ🙏🙏
https://t.me/poemsforchrist
ወጣትነት፦ 👉 ብዙ ነገሮችን ማድረግ የምንችልበት ዕድሜ ነው።
💐 በወጣትነታችን የእግዚአብሔርን መንግሥስት ማቆምም ሆነ ማፍረስ እንችላለን። ይህ ማለት የእግዚአብሔር መንግሥት በወጣት የቆመ በወጣት ደግሞ የሚፈርስ ነው ማለት አይደለም። እግዚአብሔር ጊዜን የሰጠ እድልንም የሚሰጥ አምላክ ነው። በጊዜያችንና በእድላችን መጠቀም ደግሞ የኛ ምርጫ ነው።
" ከድሮ ዘመን የፈረሱት ስፍራዎች ይሠራሉ፥ የብዙ ትውልድም መሠረት ይታነጻል፥ አንተም ሰባራውን ጠጋኝ፥ የመኖሪያ መንገድ አዳሽ ትባላለህ። " ኢሳ 58 ÷ 12
👉 እግዚአብሔር በሰጠው ጊዜና እድል ያልተጠቀመ ወጣት እራሱ እግዚአብሔር ካዘጋጀለት ብዙ መልካም ነገሮች ይጎድላል። በወጣትነታችን አልባሌ ቦታ ላይ እንዳንገኝ፣ በድህረ ዘመናዊነት እንዳንወሰድ፣ በአጉል ልማድ ሆነ በባህል ተፅህኖ ስር እንዳንወድቅ፣ በሁኔታዎች እንዳንደክም ተስፋ እንዳንቆርጥ አላማችንን ይዘን እንድንቀጥል ወጣትነት ለክርስቶስ ሊሠዋ ይገባል።
" እናንተ ግን ከጨለማ ወደ ሚደነቅ ብርሃኑ የጠራችሁን የእርሱን በጎነት እንድትናገሩ የተመረጠ ትውልድ፥ የንጉሥ ካህናት፥ ለርስቱ የተለየ ወገን ናችሁ፤ " 1ኛ ጴጥ 2 ÷ 9
💐 ይህ ሲሆን ወጣት ጊዜውንና እድሉን በአግባቡ የተጠቀመ፣ ተፅህኖ የሚፈጥር፣ በጠማማ ትውልድ መካከል ለእግዚአብሔር መንግሥት የሚቆም፣ የሚጮህና የሚያለቅስ፣ በተራው ያገኘውን ጊዜና እድል ጠብቆ እኔ አለው ብሎ የሚነሳ የዘመኑ ዳዊት የእግዚአብሔር ህዝብ ሲጨነቅ አይቶ ዝም የማይል እኔ አለው የሚል 🙋♂ ።
የዘመኗ አስቴር ለወገኗ ለህዝቧ የቆመች በተሰጣት ጊዜና እድል የተጠቀመች ከእግዚአብሔርም ሞገስን ያገኘች 🙋♀ ።
👉 የዘመኑ ወገን ለእግዚአብሔር ቤት የቆምን፣ ጽድቅ ሲጠፋ ስሙ ሲነቀፍ ወደ ኃላ የማንል ማንደበቅ በወጣትነታችን ያገኘነውን ጊዜ፣ እድል፣ ፍጥነት፣ ኃይል፣ ድፍረት፣ ጉልበት፣ እውቀት፣ ዝና፣ ገንዘብ፣ ውበት፣ ጤና ...ወዘተ ለእግዚአብሔር መንግሥት ለቤቱ የሰዋን እግዚአብሔር በዕድሜያችን ምሽት ብሎም በደከምንና አቅም ባጣን ጊዜ ከጎናችን ይቆማል፣ በፍሬያችንም ይገለጣል። " ሰው የዘራውን ያንኑ ያጭዳል " ቀን ሳለ ለመንግሥቱ ቀን ሳለ ለቤቱ ክብር እንኑር፣ እንሩጥ። እኛ ስንነሳ የእግዚአብሔር ጸጋ በኛ ይገለጣል
" ይህች ትውልድ እርሱን የምትፈልግ ናት፥ የያዕቆብን አምላክ ፊት የምትፈልግ። " መዝ 24 ÷ 6
🗣 ወጣትነት ለክርስቶስ ወጣትነት ለመንግስቱ 💪💪 💐💐
My Poem💁♀ For Christ🙏🙏
"ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።" የሉቃስ ወንጌል ምዕ 2÷52