ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ Abel Makbeb
Open in Telegram
⚫ ይህ የዘማሪ አቤል መክበብ ዝማሬዎች እና መንፈሳዊ መልእክቶች የሚቀርቡበት ቻናል ነው❕❕❕ ⬜ ምስጢረኛዬ ኪዳነምህረት ግሩፕን ይቀላቀሉ ⬛ t.me/kidanameherat16
Show more3 108
Subscribers
+724 hours
+947 days
+29530 days
Posts Archive
❤️እንኳን ለጽጌ ፆም አደረሳቹ?
መልካም ጾም እያልኩኝ እንዚህን ከታች የምታዩዋቸውን ቻናሎች ጋበዝኳችሁ!
https://t.me/addlist/uXhiFffRAV5mYTk8
❤️እንኳን ለጽጌ ፆም አደረሳቹ?
መልካም ጾም እያልኩኝ እንዚህን ከታች የምታዩዋቸውን ቻናሎች ጋበዝኳችሁ!
https://t.me/addlist/uXhiFffRAV5mYTk8
❤️እንኳን ለጽጌ ፆም አደረሳቹ?
መልካም ጾም እያልኩኝ እንዚህን ከታች የምታዩዋቸውን ቻናሎች ጋበዝኳችሁ!
https://t.me/addlist/uXhiFffRAV5mYTk8
❤️እንኳን ለጽጌ ፆም አደረሳቹ?
መልካም ጾም እያልኩኝ እንዚህን ከታች የምታዩዋቸውን ቻናሎች ጋበዝኳችሁ!
https://t.me/addlist/uXhiFffRAV5mYTk8
መዝሙር_ክላሲካል_Barattoota_Sambataa_Firee_Dabra_Tsahaay_Awaash _@BDAWAASH.mp35.80 MB
Repost from Radar Cripto Pro
"ምዕመናን ገንዘባቸውን የሚሰጡት ለሃይማኖት ማስፋፊያ እንጂ ለዘረፋ አይደለም። ቤተክርስቲያን የተዋረደችበት ጊዜ ማብቃት አለበት" ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ
#FastMereja
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚስተዋለውን የሙስናና ብልሹ አሰራር በዝርዝር በማጥናት የመፍትሔ ሐሳብ እንዲያቀርብ በጠቅላይ ቤተክህነት ጽሕፈት ቤት የተቋቋመው አጥኚ ኮሚቴ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖትና ከብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ጋር ከተቋቋመ ጀምሮ እስካሁን የሠራቸውን ሥራዎች ሪፓርት በማቅረብ በቀጣይ በሚያከናውናቸው ተግባራት ዙሪያ በመወያየት የሥራ መመሪያ ተቀብሏል።
ኮሚቴው በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሚስተዋለው የመልካም አስተዳደር ችግር ከውስጥ አልፎ በአደባባይ መነጋገርያ በመሆኑ በጥናት ላይ በተመሠረተ አግባብ ተቋማዊ ለውጥ ማምጣት የሚያስችልና የቤተ ክርስቲያናችንን ክብር በሚመጥን መልኩ እንዲደራጅ የሚያደርግ የመፍትሔ ሐሳብ ለማቅረብ የሚያስችለውን ዕቅድ በማውጣት ወደ ተግባር መግባቱን የኮሚቴው ሰብሳቢ መ/ሰ ቆሞስ አባ ቃለጽድቅ ሙሉጌታ (ዶር) እና ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው ባቀረቡት ሪፖርት ገልጸዋል።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርኩ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት በሰጡት አባታዊ የሥራ መመሪያ "ምዕመናን ገንዘባቸውን የሚሰጡት ለሃይማኖት ማስፋፊያ እንጂ ለዘረፋ አይደለም። ያሉ ሲሆን ስለሆነም ሕግና ሥርዓትን አክብራችሁ፣ በእውነተኝነት ለቤተክርስቲያን፣ ለእግዚአብሔርና ለራሳችሁ ብላችሁ ሳታፍሩና ሳትፈሩ ሥራችሁን ሥሩ። ሥራው ታማኝነት"ጥብዓት" ያስፈልጋል ብለዋል።
ከብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁ ጋር ሆናችሁ በጋራ ሥሩ ያሉት ቅዱስ ፓትርያርኩ ጠንከር ያለ መድኅኒት ሊሆን የሚችል ጥናት ከመፍትሔ ሐሳብ ጭምር እንደምታቀርቡ እምነቴ የጸና ነው ያሉ ሲሆን አያይዘውም የተላካችሁበት ሥራ ያለ ውጤት የሚቀር መሆን የለበትም። ቤተክርስቲያን የተዋረደችበት ጊዜ ማብቃት አለበት ያሉት ቅዱስነታቸው ቤተክርስቲያናችን ራሷን አንጽታ ለሌሎች መልካም አብነት መሆን አለባት ካሉ በኋላ ዓለማዊያን የሚሰሩት ሥህተት እንዳይኖር በተግባር የምታስተምር ተቋም እንጂ በሙስና የምትታማ መሆን የለበትም ብለዋል።
ልጆቼ እውነቱን ለማውጣት ታጥቃችሁ ሥሩ በሙስና ህመም ለምትሰቃየው ቤተክርስቲያን መድኃኒት ፈልጉላት በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን የቀጠሉት ቅዱስነታቸው አንመረመርም ማለት ራሱን ችሎ ወንጀል ነው ካሉ በኋላ ይህ ሥራ ለእናንተም ታሪክ ነው። እውነትን መሰረት አድርጋችሁ በመሥራት ታሪክ አስመዝግቡ ብለዋል።
በመልዕክታቸው ማጠቃለያ ላይም ወደ እዚህ ተቋም የሚገቡ ሁሉ ይህን ያህል ጊዜ ቆይተን ይህን ያህል ይዘን እንውጣ የሚሉ እንጂ ለቤተክርስቲያን የሚቆረቆሩና የሚያስቡ እንዳልሆኑ ይታወቃል ካሉ በኋላ የተሰጣችሁን ኋላፊነት በትጋት ፈጽሙ ብለዋል።በመጨረሻም ሥራችሁ ሁሉ የተሳካና ውጤታማ እንዲሆን እንጸልያለን እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን አጠናቀዋል።
መረጃው የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ነው።
├───────────────
├ ተጨማሪ.....................
├───────────────
Repost from Radar Cripto Pro
⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜
⬜ ⬜
⬜ነገረ ማርያም ተከታታይ ትምህርት⬜
⬜ ⬜
⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜⬜
እስካሁን የተሰጠው ተከታታይ ትምህር በዚህ ሊንክ ገብታችሁ ተከታታሉ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/dnzema/2659
https://t.me/dnzema/2659
https://t.me/dnzema/2660
https://t.me/dnzema/2675
https://t.me/dnzema/2676
መዝሙር_ክላሲካል_Barattoota_Sambataa_Firee_Dabra_Tsahaay_Awaash _@BDAWAASH.mp36.22 MB
https://t.me/lucky_gems_official_bot/app?startapp=27XkN655Ui1RvmxR2Vg4odtmKZobcZte64qsLW81F532TC7
🎉 I've won 0.63 USDT! Click the link to help me earn more! You can also play & win money! 💰
👇 Join now and let's earn more together! 👇
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ የመስቀል ክብር
1.መስከረም 10
2.መስከረም 16
3.መስከረም 17(ቅዳሴ ቤቱ) ቁፋሮ የተጀመረበት
4.ወር በገባ በ10 ቀን
5.መጋቢት 10 (መስቀል የተገኘበት)
6.መስከረም 21 (በግሸን ተራራ ያረፈበት)
፨ ከመስከረም 21-25 ዘመነ መስቀል ተብሎ ይታወቃል።
መስቀል ሲባል.............
1.ከቤተልሔም እስከ ቀራንዮ ጌታ የደረሰበት መከራ
2.የክርስቲያኖች ፈተና (ሰማዕትነት,መንፈሳዊ ተጋድሎ,ክርስቲያናዊ ሕይወት)
3.ዕፀ መስቀል (ክርስቶስ የተሰቀለበት የእንጨት መስቀል)
t.me/empirebot/game?startapp=hero1761749186
🔥Play with me, grow your startup.
💸 +5k coins as your first gift
💵 +25k coins if you have Telegram Premium
