en
Feedback
የእመቤታችን አንድምታ ወዳሴ ቅዳሴ

የእመቤታችን አንድምታ ወዳሴ ቅዳሴ

Open in Telegram

በዚሕ ቻናል የእመቤታችን ዉዳሴዋ ንባቡና ትርጓሜዉ በአንድምታ ይቀረባል። ከኛ የሚጠበቀዉ መማር ብቻ ነዉ። አምላክ ከኛ ጋ ይሑን የእመቤታችን አማላጅነት አይለየን። ሐሳብ አስተያየት 👇👇👇👇👇👇 @woladite11

Show more
2 343
Subscribers
+124 hours
+67 days
+1130 days
Posts Archive
ለእንጀባራ ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ለቅዳሴ ለማህሌት ልሰዓታት ለ ኪዳን የሚሆን የማይክራፎን ድጋፍ ማድረግ የምትፈልጉ ምእመናን  በተናጠልም ሆነ በግሩፕ  መግዛት ይቻላል እና አናገሩኝ 👇👇👇👇 @woladite11

እንተ_በህሊና እንተ በህሊና እግዚአብሔር ዘገብረ/፪/ መንፈሳዊት ይዕቲ ማርያም በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች/፪/ እመቤታችን መንፈሳዊት ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ የሲዖል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ በአንቺ የተደረገው ይሔ ታላቅ ምስጢር አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያርፍ

እንተ_በህሊና እንተ በህሊና እግዚአብሔር ዘገብረ/፪/ መንፈሳዊት ይዕቲ ማርያም በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች/፪/ እመቤታችን መንፈሳዊት ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ የሲዖል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ በአንቺ የተደረገው ይሔ ታላቅ ምስጢር አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያርፍ

አንቺ የወይን ሐረግ❤️ አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልማላሜሽ የበዛ ምግብ ሆኖ ተሰጠን ፍሬሽ ለእኛ ቤዛ በአንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣው ፀሐይ ብርሃን ነው(2) ለጻድቃን ስሙም አዶናይ ፊደል ትመሥያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጂያለሽ ለመላእክት የማይቻል ነበልባሉን የቻልሽ የመሶብ ምሳሌ ድንግል የኮከብ መገኛ በሥጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለእኛ

እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠብቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠብቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

1 ይህ በር ተዘግቶ ይኖራል እንጂ አይከፈትም፥ ሰውም አይገባበትም የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል' ብሎ የተናገረላት እግዚአብሔር ገብቶባት ያልተከፈተችው በር ድንግል ማርያም ናት፡፡ አለ ይህን የተናገረው ቅዱስ ____________________ነው።
Anonymous voting

ከመጀመሪያው አዳም ያለመገናኘት ሴት /ሔዋን እንተፈጠረች ክርስቶስም ያለግንኙነት ከእመቤታችን ተወለደ፡፡ የጌታችን ነፍስ ከድንግል ማርያም አይደለችም ለማለት ከደፈርህ የማርያም ነፍስም ከአዳምና ከሔዋን አይደለም : ማለት : ነዋ! ወይስ የሕፃናት ነፍስ ከእናትና ከአባታቸው አይደለችም ማለት ይቻልሃልን? ሰነፍ ሰው ሆይ ጌታችን ነፍሱን የነሳው ከድንግል ማርያም አይደለም ማለት እንደማይቻልህ ስማ፤ በእርግጥም የእመቤታችን ማርያም ነፍስ ከአዳምና ከሔዋን ነው፣ ሥጋዋም ከሥጋቸው ነው፡፡ እንደዚሁም ለክርስ ቶስም ከድንግል ማርያም ነው። ለሕፃን ነፍሱም ሥጋውም' ሕሊና ውም ከእናትና ከአባቱ ነውና፤ የወንድ ዘር በማሕፀን አንድ ከሆነ በኋላ ደም ይሆናልና፡፡ እርሱም በእግዚአብሔር ትእዛዝ ነፍስና ሥጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህም አዳም የዓለም ሁሉ አባት ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ የእርሱ ልጅ ነውና፡፡ እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የምፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠበቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

*ከመጀመሪያው አዳም ያለመገናኘት ሴት /ሔዋን እንተፈጠረች ክርስቶስም ያለግንኙነት ከእመቤታችን ተወለደ፡፡ የጌታችን ነፍስ ከድንግል ማርያም አይደለችም ለማለት ከደፈርህ የማርያም ነፍስም ከአዳምና ከሔዋን አይደለም : ማለት : ነዋ! ወይስ የሕፃናት ነፍስ ከእናትና ከአባታቸው አይደለችም ማለት ይቻልሃልን?* ሰነፍ ሰው ሆይ ጌታችን ነፍሱን የነሳው ከድንግል ማርያም አይደለም ማለት እንደማይቻልህ ስማ፤ በእርግጥም የእመቤታችን ማርያም ነፍስ ከአዳምና ከሔዋን ነው፣ ሥጋዋም ከሥጋቸው ነው፡፡ እንደዚሁም ለክርስ ቶስም ከድንግል ማርያም ነው። ለሕፃን ነፍሱም ሥጋውም' ሕሊና ውም ከእናትና ከአባቱ ነውና፤ የወንድ ዘር በማሕፀን አንድ ከሆነ በኋላ ደም ይሆናልና፡፡ እርሱም በእግዚአብሔር ትእዛዝ ነፍስና ሥጋ ይሆናል፡፡ ስለዚህም አዳም የዓለም ሁሉ አባት ይባላል፡፡ የሰው ልጅ ሁሉ የእርሱ ልጅ ነውና፡፡

እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው  ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የምፈልገው  እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ  ከሲዖል የሚጠበቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ ከሲዖል የሚጠበቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

እግዚአብሔርን አመስግኑ ምህረቱ ለዘላለም ነውና!!! ማን ነው ህይወትን ማግኘት የሚፈልገው ማን ነው ጣፋጭ የሆነውን የእግዚአብሔርን ቃል መማር የሚፈልገው ማን ነው ስለ እመብርሀን ስለ ድንግል ማርያም መማር ማወቅ የሚፈልገው እንግዲያውስ አሁንኑ ይፍጠኑ እና ይቀላቃሉ ከሲዖል የሚጠበቅ የእግዚአብሔር ቃል እንዳያመልጥዎ

1 የቀደመችው ሔዋን የወለደችው ነፍሰ ገዳዮን ቃየንን ነበር ፤ ማርያም ግን ሕይወትን የሚሰጥን ልጅ ወለደች። የቀደመችው ሔዋን የገዛ ወንድሙን ደም የሚያፈስስ ቃየንን ወለደች ፤ ድንግል ማርያም ግን ለወንድሞቹ ደሙን የሚያፈስሰውን ክርስቶስን ወለደች።  ያለው ቅዱስ ____ነው? anonymous poll ቅዱስ ህርያቆስ ▫️ 0% አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ▫️ 0% ቅዱስ ኤፍሬም ▫️ 0% ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ▫️ 0% 👥 Nobody voted so far.

ምዕመናን ሆይ በዚህ ቻናል ደስ እንዳላችሁ ዕውቀትንም እንዳገኛችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። በመሆኑም ከእናንተ የምፈልገው ነገር አለ ሁላችሁም አድ በማድረግ እንድትተባበሩኝ አድ የምታደርጉልኝ ግሩፕ  ለእናንተ ሀሳብ መስጫ መወያያ በመሆን የሚያገለግል ጠቃሚ ግሩፕ ነው ። ግሩፑም ከዚ በመቀጠል ያለው ነው። 👇👇👇 @uraman4u123 ለማንኛውም ሃሳብ አስተያየት 👇👇👇👇 @woladite11

1 የእስክንድርያ ሊቀ ዻዻስ ሲሆን ስለ❤️እመቤታችን❤️ ሲናገር፡- ከማይመረመር ልደቱ በኋላ ማነህተመ ደንግልናዋ አልተለወጠም ስለዚህ ወላዲተ ኣምላክ እንደሆነች አመንን ህፃን ሆኖ ተወለደ በጨርቅም ተጠቀለለ በጎል ተጣለ። ይህን ጊዜ ተገኘ የማይባል ከአብ ከመንፈስ ቅዱስም ጋር የነበረ ያለ ለዘለዓለም እርሱ ዘመን ተቆጠረለት፣ ጊዜ ተነገረለት እርሱ አንድ ወልድ ሲሆን በየጥቂቱ አደገ ።
Anonymous voting

እመቤታችን በአበው ቀደምት የተመሰለላት ምሳሌ እና እመቤታችን በቅዱሳን ነቢያት የተነገረላት ትንቢትና እመቤታችን በሊቃውንት ትርጓሜ ወላዲተ አምላክ በዘመነ አበው/በሕገ ልቦና ሀ) የያዕቆብ መሰላል:: (ዘፍ ፳፰÷፲-፳) "ያዕቆብ ከቤርሳቤህ ወጥቶ ወደ ካራን ሄደ ።ወደ አንድ ስፍራም ደረሰ ፀሐይም ጠልቃ ነበርና ከዚያ አረፈ በዚያም ስፍራ ድንጋይ አነሳ ከራሱም በታች ተንተርሶ በዚሀ ስፋራ ተኛ፡፡ ሕልምም አለመ እንሆ መሠላል በምድር ላይ ተተክሎ ራሱም ወደ ሰማይ ደረሶ እነሆም እግዚአብሔር በላይ ቆሞበት ነበር " " ዘፍ ፳፰፥፫-፳ 👉ያዕቆብ በፍኖተ ሎዛ በራዕይ ያያት ወሠላል :- የእመቤታችን 👉የተንተራሰዉ ድንጋይ ትንቢተ ነቢያት:- እመቤታችን በትንቢተ ነቢያት ፀንታ ለመግኘቷ ምሳሌ ነዉ፡፡ 👉 ያዕቆብ መሠላል ከምድር እስከ ሰማይ ደርሶ ማየቱ :-በሰዉና በእግዚአብሔር መካከል የነበረዉ ጥላቻ ተወግዶ ምድራዊያን ሠዎችና ሰማያዊያን መላዕክት እግዚአብሔር ወልድ ስጋዋን ለመዋሐድ የወረደና ያደረባት የቅድስት ድንግል ማርያም ምሳሌ ነዉ፡፡ የያዕቆብ❤️ ምሰጢር፡ ዘፍ ፳፱÷፩-፲፩ ያዕቆብ ከወንድሙ ከኤሳዉ ጋር ተጣልቶ ወደ አጎቱ ወደ ላባ በሚሄድበት ወቅት መንገድ ላይ መንጋቸዉን እየጠበቁ ከዉኃዉ አፍ ላይ የተገጠመዉን ድንጋይ የሚያነሳላቸው አጥተዉ በችግር ላይ የነበሩት እረኞችን እንደ አገኘና ራሔል ከመጣች በኋላ ያን ታላቅ ድንጋይ ከጉድጓድ ዉኃ አፍ ላይ አንስቶ በጎቻቸውን እንደ አስጠላቸዉ ቅዱስ መፅሐፍ ይናገራል። ዘፍ ፳፱÷፩-፲፩ ምስጢራዊ ምሳሌዉ። ውኃ - የማየ ሕይወት ድንጋይ- መርገም አባግዕ በጎች -የምዕመናን ኖሎት(እረኞች)- የነቢያት ራሔል - የእመቤታችን ያዕቆብ- የክርስቶስ 👉እረኞች በላቻቸውን ለማስካት ድንጋርን ማንሳት አለመቻላቸዉ ነቢያትም በትምህርታቸው በተጋድሏቸዉ መርገምን አርቀው ማየ ህይወት ለማጠጣት አልቻሉም። 👉እረኞች ራሔል እስክትመጣ ድረስ እንደጠበቁ ሁሉ ነቢያትም በትንቢታቸዉ የእመቤታችንን መምጣት ይጠባበቁ ነበር። 👉ራሔል በመጣች ጊዜ ብዙ እረኞች ማንሳት ያልቻሉትን ድንጋይ ያዕቆብ ብቻዉን አንስቶ በጎቹ እንዲከጡ አደረገ። 👉 እመቤታችን ከተወለደች በኋላም ክርስቶስ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ነቢያት በተጋድሎአቸዉ ሊያርቁት ያልቻሉትን መርገም በፍቃዱ በተቀበለዉ ፀዋትወ መከራ አራቀዉ:: አባግዕ ምእመናንም ከማየ ህይውት አጠጣ (ዮሐ ፬÷፯)

ጥያቄ 1 የእስክንድርያ ሊቀ ዻዻስ ሲሆን ስለ❤️እመቤታችን❤️ ሲናገር፡- ከማይመረመር ልደቱ በኋላ ማነህተመ ደንግልናዋ አልተለወጠም ስለዚህ ወላዲተ ኣምላክ እንደሆነች አመንን ህፃን ሆኖ ተወለደ በጨርቅም ተጠቀለለ በጎል ተጣለ። ይህን ጊዜ ተገኘ የማይባል ከአብ ከመንፈስ ቅዱስም ጋር የነበረ ያለ ለዘለዓለም እርሱ ዘመን ተቆጠረለት፣ ጊዜ ተነገረለት እርሱ አንድ ወልድ ሲሆን በየጥቂቱ አደገ ። ሀ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ለ አባ መቃርስ ሐ ሶሪያዊው ቅዱስ ኤፍሬም መ ቅዱስ ቄርሎስ