534
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የየካቲት ፈተና በተለየያ ችግር ሳትፈተን ቀርታችሁ በMakeupም ሳትፈተኑ እና ሪፖርትም ሳታደርጉ የሰኔ የተፈተናችሁ ተማሪዎች ሰኔ 27_28/2015 ዓ.ም ቢሮ ቁጥር 116 መጥታችሁ ሪፖርት እንድት አድርጉ እናሳስባለን።
ቀን 1/10/2015 ዓ.ም
ማሳሰቢያ
የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ
=============================
ሰኔ 3 እና 4 የፈተና ቀን መሆኑን ይታወቃል፤ነገር ግን ብዙ ተማሪዎች በፈተና ቀን ሞጁል እና ውጤት የምትጠይቁን ተማሪ አናስተናግድም ።
በተጨማሪ ID፤የተርሙን ደረሰኝ ኮፒ፤ከዝህ በፊት ያልተፈና ቀደም ብሎ ለኛ ርፖርት ሳያደርግ መፈተን እንደ ማይችል አውቃችሁ ሰኔ 2/2015 ዓ.ም ማሳዋቅ አለባችሁ።
ከረቀት ት/ክፍል ቢሮ
ማንኛውም ተማሪ የተርሙን ክፍያ ቀደም ብሎ ከፍሎ ደረሰኙን አወዳድሮ፣ ኮፒ አድርጋችሁ ካልመጣችሁ ፈተና ላይ ችግር ማውራት የተከለከለ ገው።
Use one of the best PDF Reader. Download free now!
http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ።
===========
የ ተርም 'C'Final Examination
/ማጠቃለያ ፈተና/ ሰኔ 3_4/2015 ዓ.ም ቃልቲ አንደጃ ት/ቤት ይሰጣል::
ስለዝህ ለመፈተን ስት መጡ
1.ተማሪ መሆናችሁ የምገልጽ ID
2.የተረሙን ክፍያ ደረሰኝ ኮፒ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ።
ማሳሰቢያ
____
በለፈው ተርም ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች ለCODE office report ሳታረጉ መፈተን አይቻልም።
Rift Valley University Kality Campus
ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ እንድትማሩ እናሳውቃለን።
ከረቀት ት/ት ቢሮ
የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ።
===========
ግንቦት 12 _13/2015 ዓ.ም Tutorial
Rift Valley University Kality Campus
ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ እንድትማሩ እናሳውቃለን።
ከረቀት ት/ት ቢሮ
የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ።
===========
ግንቦት 12 _13/2015 ዓ.ም Tutorial
በቃሊቲ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት
ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ እንድትማሩ እናሳውቃለን።
ከረቀት ት/ት ቢሮ
To: All Degree & Master’s program students of Rift Valley University Kality Campus Year II and above.
According to the new policy of EFDRE Education and Training Authority it is mandatory to the university/collages to collect general and clear information about their students. Hence, our campus is strongly recommend all degree and masters students Year II and above to come to the registrar office and fill the form prepared by the ETA from 17/02/2023-20/02/2023.
Registrar Office
በተለያየ ሽግር ምክንያት ፈተና ሰትፈተን የቀራችሁ ተማርዎች:ሽግራችሁ የምገልጽ መስረጃ:የት/ቤት ID:የተርሙን ክፍያ ደረሰኝ እና የቅጣት ክፍያ በአንድ Course 250 ከፍላችሁ ነገ የካትት 18/2015 ዓ.ም ከሰዓት 8:00 ስዓት RVU _Kality Campus መታችሁ እንድት ፈተኑ እናሳውቃለን።
