en
Feedback
RVUKC Distance office

RVUKC Distance office

Open in Telegram
534
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
የየካቲት ፈተና በተለየያ ችግር ሳትፈተን ቀርታችሁ በMakeupም ሳትፈተኑ እና ሪፖርትም ሳታደርጉ የሰኔ የተፈተናችሁ ተማሪዎች ሰኔ 27_28/2015 ዓ.ም ቢሮ ቁጥር 116 መጥታችሁ ሪፖርት እንድት አድርጉ እናሳስባለን።

photo content

photo content

photo content

photo content

ቀን 1/10/2015 ዓ.ም ማሳሰቢያ የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ ============================= ሰኔ 3 እና 4 የፈተና ቀን መሆኑን ይታወቃል፤ነገር ግን ብዙ ተማሪዎች በፈተና ቀን ሞጁል እና ውጤት የምትጠይቁን ተማሪ አናስተናግድም ። በተጨማሪ ID፤የተርሙን ደረሰኝ ኮፒ፤ከዝህ በፊት ያልተፈና ቀደም ብሎ ለኛ ርፖርት ሳያደርግ መፈተን እንደ ማይችል አውቃችሁ ሰኔ 2/2015 ዓ.ም ማሳዋቅ አለባችሁ።                           ከረቀት ት/ክፍል ቢሮ

ማንኛውም ተማሪ የተርሙን ክፍያ ቀደም ብሎ ከፍሎ ደረሰኙን አወዳድሮ፣ ኮፒ አድርጋችሁ ካልመጣችሁ ፈተና ላይ ችግር ማውራት የተከለከለ ገው።

Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader

photo content

የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ። =========== የ ተርም 'C'Final Examination /ማጠቃለያ ፈተና/ ሰኔ 3_4/2015 ዓ.ም ቃልቲ አንደጃ ት/ቤት ይሰጣል:: ስለዝህ ለመፈተን ስት መጡ 1.ተማሪ መሆናችሁ የምገልጽ ID 2.የተረሙን ክፍያ ደረሰኝ ኮፒ ይዛችሁ መገኘት አለባችሁ። ማሳሰቢያ ____ በለፈው ተርም ሳትፈተኑ የቀራችሁ ተማሪዎች ለCODE office report ሳታረጉ መፈተን አይቻልም። Rift Valley University Kality Campus ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ  እንድትማሩ እናሳውቃለን።                           ከረቀት ት/ት ቢሮ

photo content

photo content

photo content

photo content

የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ። =========== ግንቦት 12 _13/2015 ዓ.ም  Tutorial Rift Valley University Kality Campus ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ  እንድትማሩ እናሳውቃለን።                           ከረቀት ት/ት ቢሮ

የርቀት ትምህርት ተከታታይ ተማሪዎች በሙሉ። =========== ግንቦት 12 _13/2015 ዓ.ም Tutorial በቃሊቲ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስለምሰጥ የተርሙን ደረሰኝ እና ID ይዛችሁ የተበለ ቦታ ተገኝታችሁ እንድትማሩ እናሳውቃለን። ከረቀት ት/ት ቢሮ

To: All Degree & Master’s program students of Rift Valley University Kality Campus Year II and above. According to the new po
To: All Degree & Master’s program  students of Rift Valley University Kality Campus Year II and above. According to the new policy of EFDRE Education and Training Authority  it is mandatory to  the university/collages to collect general and clear information about their students. Hence, our campus is strongly recommend all degree and masters students Year II and above  to come to the registrar office and fill the  form prepared by the ETA from 17/02/2023-20/02/2023. Registrar Office

በተለያየ ሽግር ምክንያት ፈተና ሰትፈተን የቀራችሁ ተማርዎች:ሽግራችሁ የምገልጽ መስረጃ:የት/ቤት ID:የተርሙን ክፍያ ደረሰኝ እና የቅጣት ክፍያ በአንድ Course 250 ከፍላችሁ ነገ የካትት 18/2015 ዓ.ም ከሰዓት 8:00 ስዓት RVU _Kality Campus መታችሁ እንድት ፈተኑ እናሳውቃለን።