en
Feedback
የሹፌሮች አንደበት

የሹፌሮች አንደበት

Open in Telegram

በዚህ የቴሌግራም ቻነል የሹፌሮችን ግፍ በአደባባይ እናደርሳለን : ፍትሕ እንጠይቃለን ፣ ስለ አስከፊው የትራፊክ አደጋ የ ግንዛቤ ማስጨበጫ ፣ እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ የሚደርሱ አስከፊ የትራፊክ አደጋወችን እናጋራችኋለን። 🔘

Show more
1 164
Subscribers
-1524 hours
-847 days
-12430 days
Posts Archive
አፋልጉን ይላሉ 🤔
አፋልጉን ይላሉ 🤔

#updatenewsalert ⚠️ ☢️25/11/2015 ➡በደብረ ማርቆስ ከተማ በተከሰተ የመኪና አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ:: ➡ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 12 ጨሞጋ ወንዝ ድልድይ ላ
+4
#updatenewsalert ⚠️ ☢️25/11/2015 ➡በደብረ ማርቆስ ከተማ በተከሰተ የመኪና አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ:: ➡ በደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ቀበሌ 12 ጨሞጋ ወንዝ ድልድይ ላይ በተከሰተ የመኪና አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ ➡ከየጁቤ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ የደረቅ ጭነት ተሸከርካሪ ጋር በመጋጨቱ ነው አደጋው የተከሰተው፡፡ ➡በዚህም የደረቅ ጭነት ተሸከርካሪው ጨሞጋ ወንዝ ውስጥ በመግባቱ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የደብረ ማርቆስ ከተማ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡ ➡በተጨማሪም ከባድ እና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች በደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ ተገልጿል፡፡ ምንጩ፥ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ነው

የሹፌሮች አንደበት *ሚኒባስ ውስጥ የነበሩት ሁሉም ሞተዋል * ዛሬ 25/11/2015 ~ 7:00 ላይ ቡራዩ ገፈርሳ አካባቢ እጅግ ዘግናኝ የመኪና አደጋ ደርሷል። *ሚኒባሱ ከተሳቢው ጋር በመጋጨቱ ሚኒባ
የሹፌሮች አንደበት *ሚኒባስ ውስጥ የነበሩት ሁሉም ሞተዋል * ዛሬ 25/11/2015 ~ 7:00 ላይ ቡራዩ ገፈርሳ አካባቢ እጅግ ዘግናኝ የመኪና አደጋ ደርሷል። *ሚኒባሱ ከተሳቢው ጋር በመጋጨቱ ሚኒባስ ውስጥ የነበሩ ወገኖቻችን በሙሉ ህይወታቸው እንዳለፈ ተሰምቷል። *አደጋው ተጠንቅቆ ባለማሽክርክር ምክንያት የተፈጠረ መሆኑ ተነግሯል።

🚍🚍🚍 የሹፌሮች አንደበት 🚍🚍🚍 ⛔️ ትላንት በ24/11/2015 በኦሮሚያ ክልል በ3 የተለያዩ ቦታወች ብዛት ያላቸው ሹፌሮች ፣ ረዳቶች እና ተሳፋሪወች በወንበዴ ታፍነው መወሰዳቸው ለማወቅ ተችሏል :: ⛔️ ከመተሃራ ወለንጪቲ መንገድ ሌሊት ላይ ከ 4 በላይ የሚሆኑ ሹፌር እና ረዳቶች ታፍነው ተወስደዋል :: ⛔️ ዳንጎቴ ስሚንቶ ፋብሪካ ውስጥ ስሚንቶ ለመጫን ወረፋ ይዘው የቆሙ መኪኖችን መስታውት እየሰበረ በር እየከፈተ አፋኙ ሃይል 18 የሚደርሱ ሹፌር እና ረዳቶችን አፍኖ ወስዷል : ⛔️ የሚገርመው መከላከያ ሰራዊት ፋብሪካ አቅራቢያ ላይ ባለበት ሂደት ነው ወንበዴው በማናለብኝነት ያለምንም ስጋት ይህንን ተግባር የፈፀሙት :: ⛔️ ከፍቸ - ገርባ ጉራቻ መሃል ቱሉሚልኪ አካባቢ አንድ ታታ ሙሉ ሰው አፍነው መውሰዳቸው እየተነገረ ይገኛል :: ⛔️ በድምሩ በ3 አካባቢወች ከ80 በላይ ዜጎች ታፍነዋል :: ⛔️አፋኝ ዘና ብሎ ስልክ ደውሎ ገንዘብ ተቀብሎ ሲለቅ ቴክኖለጅ ታጥቂያለሁ ፣ ብቁ የፀጥታ ሃይል ገንብቻለሁ በማለት መለኞቹ የሚል ዶክመንተሪ ያሳየን #መንግስት ነኝ ባይ ወንበዴ ይህን ድርጊት ለመቀልበስ መራመድ አልቻለም :: #ፍትሕ ⚖️⚖️🗣

ደባርቅ አካባቢ የደረሰ አደጋ ነው የ9 ሰወች ህይወት ተቀጥፏል 😭😭😭
+2
ደባርቅ አካባቢ የደረሰ አደጋ ነው የ9 ሰወች ህይወት ተቀጥፏል 😭😭😭

#ViaInbox📩 ⛔️ ሰላም የሹፌሮች አንደበት ትላንት 23/11/2015 ሌሊት ከ6-7ሰአት ዳንጎቴ ስሚንቶ ለመጫን ወረፍ ከሚያዝበት ፓርኪንግ ቦታ እጋቾች መኪና በመስበር እና ጠባቂ በመምሰል በር በማስከፈት በርከት ያሉ ሹፌርና እረዳት ወስደዋል መከላከያ በዳንጎቴ ግቢ ውስጥ ቢኖርም መምጣት የቻሉት አጋቾች ከሄዱ በኃላ ነው ። እባክህ ድምጽ ሁነን

⛔️ከደብረብርሀን ወደ ምንጃር በሚያስኬደው የከሰም አስፓልት መንገድ ላይ ተሳቢ ስለወደቀ ቦታው አደገኛ ከርቭ ስለሆነ በጥንቃቄ ያሽከርክሩ ::
⛔️ከደብረብርሀን ወደ ምንጃር በሚያስኬደው የከሰም አስፓልት መንገድ ላይ ተሳቢ ስለወደቀ ቦታው አደገኛ ከርቭ ስለሆነ በጥንቃቄ ያሽከርክሩ ::

አርባምንጭ ነው ከሴቻ ወደ ሲቀላ እየወረደ የደረሰበት አደጋ ነው በጥንቃቄ እናሽከርክር
አርባምንጭ ነው ከሴቻ ወደ ሲቀላ እየወረደ የደረሰበት አደጋ ነው በጥንቃቄ እናሽከርክር

#UpdateNewsAlert ⚠️🚨⚠️ ⛔️" በአደጋው 6 ተማሪዎች ከባድ ጉዳት፤ ከ9 ያላነሱ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል " - ፖሊስ ⛔️የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች ከደብረ ወርቅ ወደ ደብረ ማርቆስ ዩንቨርስቲ ሲጓዙ በደረሰባቸው አደጋ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል። ⛔️አደጋው የደረሠው ዛሬ ሐምሌ 23/2015 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 በምስራቅ ጎጃም ዞን አነደድ ወረዳ አምበር ዙሪያ ቀበሌ ልዩ ቦታው " ዚባ " አካባቢ በሚገኝ ወንዝ ላይ ነው። ⛔️አደጋ የደረሰበት ከደብረ ወርቅ ከተማ ተነስቶ ወደ ደብረ ማርቆስ ሲጓዝ የነበረ " አባዱላ ሚኒባስ ኮድ 3-አማ 14062 " ሲሆን ወንዙ ውስጥ በመግባቱ ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደርሷል። ⛔️እንደ አነደድ ፖሊስ መረጃ ስድስት ሠዎች ከባድ ጉዳት ደርሶባቸው ደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል ተልከዋል። ⛔️ሌሎች ከዘጠኝ ያላነሱ የደረሰባቸው ጉዳት ቀላል በመሆኑ አምበር ጤና ጣቢያ ተረድተው ወደፈተና ቦታው ሄደዋል። ⛔️የደረሰውን አደጋ በተመለከተ በፍጥነት አደጋ መርማሪ ፓሊሶች ከቦታው ደርሰው የአደጋውን መንስኤ እያጣሩ መሆኑ የአነደድ ወረዳ ፓሊስ አሳውቋል። ✅ ምንጭ: የአነደድ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት ነው:: ➥ ብርሀኑ ነጋ ፈጣሪ ይይልህ 😥⛔️😥 📺 ቴሌግራም : https://t.me/yeshuferoch_andebet

⛔️ በምስራቅ ጎጃም ዞን "ተማሪወች ጭኖ ሲጓዝ የነበረ መኪና መገልበጡ ተነገረ‼️ ⛔️ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከእናርጅ እናውጋ ወረዳና ከደብረ ወርቅ ከተማ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪ
+1
⛔️ በምስራቅ ጎጃም ዞን "ተማሪወች ጭኖ ሲጓዝ የነበረ መኪና መገልበጡ ተነገረ‼️ ⛔️ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከእናርጅ እናውጋ ወረዳና ከደብረ ወርቅ ከተማ የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ለፈተና ወደ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የፈተና ጣቢያ ሲጓዙ አንበር ከተማ አካባቢ በተፈጠረ የትራፊክ አዳጋ ከአንድ ሠው መጠነኛ ጉዳት በስተቀር በሌሎች ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን ከአነደድ ወረዳ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጸ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ውድ ሹፌሮቻችን!! የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ወደመፈተኛ ዩኒቨርስቲዎች ስትወስዱም ሆነ ስትመልሱ ከፈጣሪ በታች ጥንቃቄ አድርጉ። ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ተማሪዎችን የሚያደርሱና የሚመልሱ አንዳንድ መኪኖች አደጋ እንደደረሰባቸው እየሰማን ነው!!

መልካም ውሎ : መልካም ጉዞ 🎤
መልካም ውሎ : መልካም ጉዞ 🎤

⛔️አርሲስ እና ሚሌ መሀል የተቆረጠው ድልድይ ሁለተኛው ላይ የምትመለከቱት ተሽከርካሪ ግማሽ መንገድ ይዞ ስለቆመ በጥንቃቄ ተጠባብቀን እንለፍ :: ⛔️22/11/2015
⛔️አርሲስ እና ሚሌ መሀል የተቆረጠው ድልድይ ሁለተኛው ላይ የምትመለከቱት ተሽከርካሪ ግማሽ መንገድ ይዞ ስለቆመ በጥንቃቄ ተጠባብቀን እንለፍ :: ⛔️22/11/2015

⛔️ 21/11/2015 ⛔️ምስራቅ ወለጋ ዲጋ ወረዳ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰው ህይወት አለፏል ‼️ ⛔️ያሳዝናል 😥
⛔️ 21/11/2015 ⛔️ምስራቅ ወለጋ ዲጋ ወረዳ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰው ህይወት አለፏል ‼️ ⛔️ያሳዝናል 😥

የሹፌሮች አንደበት 🚍 በጅቡቲ መንገድ ብልሽት ምክንያት ብልሽት የደረሰባቸው መኪኖች አደጋ የደረሰባቸው ተሽከርካሪወች የጎማው ጉዳት ወጭ ቢደመር 10 ያንን የሚያህል መንገድ ያስገነባ ነበር:: የኢትዮጽያ መንግስት በጅቡቲ መንገድ ብልሽት ምክንያት ብዙ ዶላርን በማውጣት ወደ ሃገር ውስጥ የሚያስገባቸው ጎማወች ስፔሮች ንብረቶች መባከናቸው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት እንዳለው አለማወቁ አሳዛኝ ነው :: https://t.me/yeshuferoch_andebet

⛔️ የጅቡቲ መንገድ እንዲህ ነው ንብረትን እያወደመ ያለው‼️ https://t.me/yeshuferoch_andebet
⛔️ የጅቡቲ መንገድ እንዲህ ነው ንብረትን እያወደመ ያለው‼️ https://t.me/yeshuferoch_andebet

ሹፌሮች ላንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ልማት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ። ነገር ግን በሀገራችን ውስጥ የመንግስት ፀጥታ ክፍል የሚሰጣቸው የደህንነት ዋስትና በጣም አነስተኛ ነው። በመሆኑም ሁላችንም በምንጓዝበት አካባቢ ሁሉ ስለሚገጥሙን የፀጥታ፣ የመንገድ ብልሽት፣ የንብረት መጥፋትና ሌሎች ጉዳዮችን እርስበእርሳችን በመጋራት የሚያጋጥሙንን ችግሮች ለማቅለል እንስራ!! በመሆኑም ይህን የ "ሹፌሮች አንደበት" የተሰኘ የሀሳብ መለዋወጫ ፔጅ በሚከተሉት የቴሌግራምና ፌስቡክ አማራጮች ይከተሉን ለሌሎችም ያጋሩ!! መረጃ ሀብት ነው፣ ህይወት ነው!! አንድ ስንሆን ከብረት እንጠነክራለን!! ቴሌግራም https://t.me/yeshuferoch_andebet ፌስቡክ https://www.facebook.com/yeshuferochandebet

ዛሬ (19/11/2015) ወደ ጎንደር መስመር ለምትጓዙ ኣዲስ ዘመን አለፍ ብሎ መንገድ ተዘግቷል እየተባለ ስለሆነ ባላቹሁበት ቁማችሁ አጣርታችሁ ሂዱ።

Add እያደረግን ጎበዝ