cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አህለሱናህ ወልጀመዓህ

አህለሱናህ ወልጀማዓህ ማለት ትክክለኛው የነብያችን ሶለላሁ አለይሂ ወሰለም፣ የሶሀባዎች፣ እንዲሁም የሰለፍና በሐቅ ላይ የነበሩ የሐለፍ ኡለማዎች መንገድ ነው ።ቁርአንንና ሀዲስን በሚገባ የተረዱና የተከሉ ጀምዓዎች ናቸው ። https://t.me/joinchat/AAAAAFCoZo3AJTZh9t7ZbQ

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
241
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ግቢና ስኬት from WUMS.pdf8.46 KB
#ebo_የእናቱ & #muka_ቀድረዛቲከ የአለሙ መብራት ልዩ የ ነሺዳና የመንዙማ chanale ነው ይቀላቀሉን👇 ለመቀላቀል ይህን ይጫኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇 @anwarul_habeshiy 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆 ሼር ሼር
Show all...
Ye alm mberat ebro muke0966807265.mp31.13 MB
እጅግ የሚገርም ድንቅ እውነተኛ ታሪክ ይችን link 👉 https://t.me/anwarul_habeshiy/566 ጠቅ ሲያደርጉ ያገኙታል 💞 መልካም የንባብ ጊዜ 💝
Show all...
Anwarul Habeshiy || አንዋር አል ሐበሽይ

🕌 በጣም ገራሚ ታሪክ 🕌 ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ የሓቲሙል አሶም ልጅ ለምን ይሆን ያለቀሰቺው··· አሏህ ያውቃልና እንዲህ ይባላል ሐቲሙል አሶም ከታላላቅ ሷሊሖች (ደጋጉች) መካከል ነበረ ከአመታቶች አንድ አመት ላይ ለሐጅ ቀልቡ በጣም ተነሳሳችበት ነገር ግን ወደ ሐጅ ሲሄድ ለራሱም ሆነ ለሚለያቸዉ ሚስት እና ልጆቹ ምንም አይነት የሚሰጣቸዉ ቀለብ አልነበረዉም። የሐጅ ሰዓቱም እየደረሰ ነው እሱም በሀዘን ተውጦ ማልቀሱን ተያይዞታል።ይሄን ሁኔታውን አንዲት ውድ ልጁ አየቺው።በቤታቸው ውስጥ መረዳዳት እና ችግርን ተወያይቶ መፍታት ነበረና ምንድ ነው የሚያስለቅስክ ስትል ጠየቀችው ። አባት፦ ሐጅ እኮ እየደረሰ ነዉ አላት ልጂት፦ ታዳ ሐጅ እነዳታደርግ ምን ከለከለክ አለችው አባት፦ ቀለብ ስለሌለኝ ነው አላት ልጂት፦ አሏህ ይለግስልክ የለ እንዴ ምን አስጨነቀክ አለችዉ አባት፦ የእናንተ ቀለብስ አላት ልጂት፦ አሏህ አለን አታስብ አለችዉ አባት፦ ነገሩ ግን ለእናትሽ ነው አላት ማለትም እንዲህ ብላ የምትፈቅደው እናትሽ መሆን አለባት አላት ልጂትም ወደ እናቷ ዘንድ ለመንገር ሔደች በስተመጨረሻ ልጆቹና ሚስቱ አይዞህ ሪዝቁን እንደሁ አሏህ የለግስልናል ወደ ሐጅ ሂድ አሉት። የ 3 ቀን ቀለብ ብቻ ትቶላቸዉ ለራሱም የማይበቃዉን ትንሽ ገንዘብ በመያዝ ወደ ሐጅ ጉዞ ጀመረ። የአሏህ ነገር!!! በሚጓዝበት ጊዜ ሙሉ ወጪያቸውን ሸፍነው የሚጓዙ ሰወችን አገኘ እና እሱም ከኋላቸው ሆኖ መንገዱን ጀመረ ። ከትንሽ ጊዜ በኋላ የተጓዦቹን መሪ ጊንጥ ቢጤ እራሱ (ጭንቅላቱ) ላይ ነከሰዉ ..... ... ክፍል 2 ይቀጥላል የቻናሉ ሊንክ 👇👇👇👇👇 🔰 @anwarul_habeshiy Jion in channel & share story

💓 أَكْثِرُوا مِنَ الصَّلَاةِ وَالسَّلَامِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، 💝 جُمعَةٌ مُبارَكةٌ 🌺 @ANWARUL_HABESHIY
Show all...
💓 أَكْثِرُوا مِنَ الصَّلَاةِ وَالسَّلَامِ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ، 💝 جُمعَةٌ مُبارَكةٌ 🌺 @ANWARUL_HABESHIY
Show all...
ያእጁጅ እና ማእጁጅ (ጉግ መንጉግ) የመጨረሻ ክፍል ያን ግዜ ምድር ትርምሷን ታቆምና ፀጥታ ይነግስባታል።ሁሉምነገር ረጋ...፤ትርምሱም ይቆማል። ምድር ላይ የፀጥታው መንገስ ያጠራጠራቸው ሙእሙኖችም፦"እስቲ ማን ነው እራሱን መስዋእት አድርጎ እነ ያእጁጅ የት እንደደረሱ የሚያጣራው" በማለት ሲመካከሩ አንዱ ሙእሚን እራሱን መስዋእት ለማድረግ ተዘጋጅቶ አለም ላይ ምን እንደተከሰተ ለማጣራት ተራራውን ለቆ ሲወርድ ለማመን በሚያዳግት መልኩ ምድር በነዚያ ትላልቅ ፍጥረታት ሬሳዎች ተሞልታ ያገኛትና በተክቢራ እየጮኸ ወደመጣበት በመመለስ አላህ ዱዓቸውን ሙስተጃብ እንዳደረገላቸው ያበስራቸዋል። ያን ግዜ በየዋሻው ተደብቆ የከረመው ከየምሽጉ ብቅ ብቅ ማለት ይጀምራሉ ሱብሃን አላህ ሁሉም በደስታ ተሞልቶ የናፈቁትን አለም ለመመልከት ሲወጡ ግን ያልጠበቁትን ነገር ይመለከታሉ። ሙእሚኖችን ይህን ሲመለከቱ ምንም እንኳን በያእጁጅ እና ማእጁጅ መሞት ቢደሰቱም እሬሳቸው ምድርን ሞልቶ መንቀሳቀሻ በማጣታቸው እጅጉን ተጨነቁ። አሁንም በድጋሚ ፈጣሪያቸው ጋ የይድረሱልኝ እጃቸውን ለማንሳት ተገደዱ።ምድራችንን አፅዳለን እያሉም ይማፀኑ ጀመር። እሱም ለተቸገረ ጥሪ ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ ጌታ ነውና ተአምሩን ሊያሳያቸው የግመል አንገት የሚመስሉ ትላልቅ ወፎችን ወደ ምድር ልኮ እነዚህን ግዙፍ ፍጡሮች እዕዋፎቹ ተሸክመው ከምድር ገፅታ ያርቋቸዋል። ምድር ላይ ያሉ ለቁጥር የሚያዳግቱ እሬሳዎች ከተነሱ በኋላ ምንም እንኳን ምድር ከቆሻሻው ብትፀዳም ግማቱ ግን ሊለቅ አልቻለም።ዳግም አላህ ምድርን ለማፅዳት ሀይለኛ ዶፍ ዝናብ ያወርድ'ና ምድር ልክ እንደ መስታወት ንፁህ ትሆናለች። ከዚያም አላህ ሰማይን እንድታዘንብ ምድርን እንድታበቅል ያዘቸዋል። ምድርም ከተፈጠረች አንስቶ አብቅላ እማታውቀውን የቡቃያ አይነት ማብቀል ትጀምረለች። አንድን ፍሬ ድንጋይ ላይ እንኳን ዝም ብለው ቢወረውሩት በሚገርም ሁኔታ አፍርቶ ያገኙት ነበር። በዛ ዘመን ምድርን ከተፈጠረች አንስቶ አብቅላ እማታውቀውን በረከት እንድታበቅል ትታዘዛለች። በዛ ዘመን አንድ የሩማን ፍሬ አንድን ሙሉ ጎሳ ማስተናገድ ይችላል። በዛ ዘመን አንድ ግዜ የታለበው ወተት ብዙ ሰዎችን ያስጠጣል። በዛ ዘምን ለ አንድ ሰው ብር ብትሰጠው እንኳን ብር ሞልቶኛል ማስቀምጥበት የለም አልፈልግም እያለ እስኪንደላቀቅ ድረስ ሰው ሁሉ ሀብት በ ሀብት ይሆናል። በዛ ዘመን መጠላላት፣መመቃኘት፣መቀናናት የሚባል ነገር ከሰዎች ልብ ይጠፋል። ያኔ ምድር ላይ ሰላም ይሰፍናል፣የሰዎች ልብ እንደፀዳ ሁላ የእንስሳት፣የአራዊትም ቀልብ ይፀዳል። አንበሳ እና ግመል፣ተኩላ እና በግ፣ከብት እና ነብር ምንም ሳይተናኮሉ አብረው መኖር ይጀምራሉ። ህፃናት ከ እባብ ጋ መጫወት ይጀምራሉ እባቦችም አይተናኮሉም። በዛ ዘመን ምድርቱም ላይ ከኢስላም ሌላ ሀይማኖት ሳይኖር ሁሉም ለ አላህ ክብር እጅ ይነሳል። በዚህ ሁኔታ ምድር ለ 40 አመታት በሰላም እና በድሎት በነቢዩላህ ዒሳ ዐ ሰ መሪነት በነቢያችን ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም ሸሪዓ ከከረመች በኋላ ሞት አይቀርምና ነቢዩላህ ዒሳም ዐስ ሌሎች ነቢያቶች የቀመሱትን የሞትን ፅዋ ይቀምሳሉ። እሳቸውም ከሞቱ በኋላ ሙስሊሞች ሰላተል ጀናዛ ይሰግዱባቸዋል። በዚህ ጉዳይ ረሱል ሰዐወ እንዲህ ይላሉ፦"እኔ እኮ አላህ እድሜዬን ቢያረዝምልኝ'ና ነቢዩላህ ዒሳን ብገናኘው እወዳለሁ።ግን ሞት ካጣደፈኝና ሳልገናኘው ከሞትኩ ከናንተ ውስጥ እሱን ስታገኙት ሰላምታዬን አድርሱልኝ" ተፈፀመ አሁን ጉዞ ወደ surprise የቂያማ እለት አላሁ ሱብሀነሁ ወተዓላ አደምን፦"አደም ሆይ!!!" ይለዋል። አደምም፦"አቤት ጌታዬ...መልካም ነገር ሁሉ በእጅህ ነው" ይለዋል። አላህም፦"የእሳትን ድርሻ (ከልጆችህ) አውጣ" ይለዋል። አደምም፦"ምን ያህል ነው የእሳት ድርሻ?" በማለት ይጠይቀዋል። አላህም፦"ከያንዳንዱ አንድ ሺህ ልጆችህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ዘጠኙን ለእሳት ድርሻ አውጣ'ና አንዱን ብቻ ለጀነት አውጣ" ይለዋል። ይህን ግዜ እዚያ ጋ የቆመ ፍጥረት ባጠቃላይ በድንጋጤ በመዋለል ህፃኖች ይሸብታሉ...፣እርጉዞች ያስወርዳቸዋል። ሁሉም ጀሀነም መግባቴ ነው ብሎ ተስፋ ይቆርጣል። ሰሀቦች ይህን ሲሰሙ፦"ያ ረሱለላህ ማነው ያ አንድ ሰው ማን ነው" ብለው ጠየቁ። ከዚያ ረሱል ሰዐወ ለሰሀቦች ይህን ክስተት ካወሩ በኋላ ምን እንዳሉ ታውቃላችሁ!!! ፦"አብሽሩ ከእናንተ አንድ ሲሆን ጀሀነም የሚገባው፤ ከያእጁጃውያኑ ደግሞ አንድ ሺህ ነው። ያ ነፍሴ በእጁ በሆነው አላህ እምላለሁ ከጀነት ህዝቦች 1/3 (አንድ ሶስተኛውን) ትሆናላችሁ ብዬ እገምታለሁ" ይህን ሲሰሙ ሰሀባዎችም አላህን አመስግነው ተክቢር አሉ። ከዚያም ረሱል ሰዐወ ቀጠል አድርገው፦" ያ ነፍሴ በእጁ በሆነው አላህ እምላለሁ እናንተ (ኡመቶቼ) ከጀነት ህዝቦች ግማሹን ትሆናላችሁ ብዬ እገምታለሁ።(ከሌላው ኡመት ጋር ስንነፃፀር እኮ ነው። አስባችሁታል!!!) እናንተ እኮ ከሌላ ኡመቶች ጋር ስትነፃፀሩ ልክ በጥቁር ላም ላይ እንደ አንዲት ዘለላ ነጭ ፀጉር ናችሁ" አሉ። <<አቢ ሰዒድ አልኩድሪይ ያወሩትን ቡካሪይ እና ሙስሊም ዘግበውታል>> ጀነት የኛው ናት ኢንሻ አላህ!!! 🎗 @anwarul_habeshiy 🏆 እኔ ሙሉውን መረጃ ለሀሳብ ለአስተያየት እዚህ 🔰 https://t.me/anwwrudin Share share
Show all...

↪️⬇️ JOIN US ⬇️↩️ https://t.me/mehdi_islamic_radio
Show all...
መህዲ ኢስላሚክ ሬዲዮ

የሙስሊሞች የድል ብስራ ት !

https://t.me/mehdi_islamic_radio

↪️⬇️ JOIN US ⬇️↩️ https://t.me/mehdi_islamic_radio
Show all...
መህዲ ኢስላሚክ ሬዲዮ

የሙስሊሞች የድል ብስራ ት !

https://t.me/mehdi_islamic_radio

# አሏህ_ያለቦታ_ያለ_ነው_ለምን_አልን ? # ——— # Share_እናድርገዉ .... ወንድም እህቶቼ! በአሏህ ባህሪያት ስር የሰደደ መፈላፈልን ሸሪዓን ከልክሎናል። እኛ የሰው ልጆች የአሏህን እውነታ ማወቅ ቀርቶ ስለ ራሳችን ማንነት እንኳን ጠንቅቀን አናውቅም። ለምሳሌ፦ አንድ ሰው ደም ስሮችህ ስንት ናቸው፣ ሩሕሕህ የት ነው ያለች፣ የራስ ፀጉርህ ምን ያክል ነው፣ ምግቦች በአንድ ቀዳዳ ገብተው በ2 አይነት መንገድ እንዴት ሊወጡ ቻሉ? የሚሉ እና ሌሎች መሰል ጥያቄዎችን ቢጠየቅ የመመለሱ ብቃት አይኖረውም። ታዲያ እንዴት በአሏህ ለመመራመር ችሎታውና ብቃቱ ይኖረዋል? ፈፅሞ! በአሏህ መመራመርም ሆነ መፈላፈል የተከለከለ ነው። የት ነው፣ ምን አይነት ነው፣ ምንድን ነው እያሉ ወሰን ማለፍም ፍፁም የሆነ ክህደት ነው። የሰው ልጅ ሆይ! የራስህን እውነታ አጣርተህ ሳታውቅ እንዴት በፈጣሪ ለመመራመር ደፈርክ? # ስለዚህም_ነው_አሏህ_በቁ ርኣኑ_እንዲህ_ያለው ፦ « ﻭﺃﻥّ ﺇِﻟﻰ ﺭﺑِّﻚَ ﺍﻟﻤُﻨﺘَﻬﻰ » ይህን አንቀፅ # ኡበይ_ቢን_ከዕብ የተባሉ ታላቅ ሶሐቢይ ሲፈስሩ እንዲህ ሲሉ አስቀምጠዋል “ # የአስተንታኞች_ሃሳብ_አሏ ህ_ላይ_ያበቃል (ማለትም አሏህን በአዕምሯችን ልንሰለው አንችልም፣ አምሳያ የለውምና።) ታዲያ ነገሩ እንደዚህ ከሆነ ለምን ሙስሊሞች # አሏህ_ያለ_ቦታ_ያለ_ነው ማለታቸው አስፈለገ? እንደሚታወቀው እኛ ያለነው ፊትና እንደ ነፋስ በተሰራጨበት ጊዜ ነውና፤ የተለያዩ የሸሪዓን ድንበር የሳቱ አመለካከቶች እና ሃሳቦች ሲስተጋቡ ይታያል። ከነሱም ያው በነሱ አባባል፦ አሏህ ከአርሽ በላይ ነው፣ አርሽ ላይ ቁጭ ብሏል፣ ይወርዳል፣ ይወጣል፣ ሰማይ ውስጥ ነው፣ በየቦታው ነው ወዘተረፈ.. የሚሉ ዘግናኝ የጥመት አስተሳሰቦች ይገኙበታል። እነዚህን የጥመት ንግግሮችን የሚደጋግሙ እኩይ ሰዎችም በምእምናኑ ላይ ብዥታን ፈጠሩ፣ አሏህም ስለ ማንነታቸው # በአል_ዒምራን ምእራፍ እንዲህ ሲል ነገሮናል፦ « # ﻓﺄﻣﺎ_ ﺍﻟﺬﻳﻦ _ﻓﻲ _ﻕﻟﻮﺑﻬﻢ _ﺯﻳﻎ _ﻓﻴﺘﺒﻊ ﻭﻥ _ ﻣﺎ _ ﺗﺸٰﺒﻪ_ ﻣﻨﻪ_ﺍﺑﺘﻐﺎﺀ _ﺍﻟﻔﺘﻨﺔ » ትርጉም፦ "እነዚያ በልቦናቸው ጥመት ያለባቸው፣ ፊትናን በመፈለግ ከቁርአን አሻሚ የሆነውን ይከታተላሉ።" ... በልቦናቸው ጥመትን ያጨቁ መስመር የሳቱ ሰዎችም አሏህ በቁርአኑ እንዳስቀመጠልን አሻሚ ንግግሮችን በምእምናኑ ላይ በመበተን ብዥታን ሲፈጥሩ፤ የሙስሊሞች ጉዳይ ያስጨነቃቸው # አዋቂዎች "አሏህ ያለቦታ ያለ ነው" የሚል ድንበር አስቀመጡ። ይህም ማለት "አሏህ በኢኽላስ ምእራፍ እንደጠቀሰው እርሱ አሏህ ብቸኛ አምላክ፣ ብጤ አምሳያ የሌለው፣ ከፍጡራን የማይከጅል፣ እነርሱንም የማይመስል፣ የማይወልድ የማይወለድ፣ መኖሪያን የማይፈልግ በራሱ ተብቃቂ የሆነ ጌታ ነውና። እዚህ ነው ብላችሁ ቦታ አትስጡት። እዚህ ነው እዚያ ነው የሚል ቦታ ከሰጣችሁት እንዴት ሁኖ ነው ያለው፣ ምን ያደርጋል? የሚል ተጓዳኝ ጥያቄዎችን ያስከትላልና፤ "አሏህ ያለቦታ ያለ ነው" ብለን እምነታችንን ከነሷራነት፣ ከአይሁዳዊነት እና ከመሰሎቻቸው አስተሳሰብ እናፅዳ በማለት የጋራ አቋም አስቀመጡ። # አቡ_መንሱር_አል_በጝዳዲይ ከዛሬ 1000 አመት ገደማ በፊት " # አል ፈርቅ_በይነል_ፊረቅ" በተሰኘው ኪታባቸው «እርሱ አሏህ ቦታ እንደማያካብበው፣ ዘመናት እንደማይፈራረቁበት ሙስሊሞች ተስማምተዋል።» ሲሉ እንዳስቀመጡት!! .... በሰለፎች ጊዜ በዚህ የሚመራመሩም አልነበሩ! ስለዚህ አሏህ ያለቦታ ያለ ነው ማለት: አሏህ በአቅጣጫ፣ በቦታ፣ በክልል የማይወሰን ሁሉን ከመፍጠሩ በፊት እንደነበር ያለ ነው። በርሱም መመራመር አይቻልም ወደሚል ትርጉም ሲያደርሰን፤ የዑለማዎች የጋራ አቋምንም ያዘለ የሙስሊሞች ንግግር ነው! ለዚያም ኢማሙ ዓሊይ፥" አሏህ ነበር ያለ ቦታ፣ ቦታን ሳይፈጥር እንዴታ፣ አሁንም ያለ ነው፣ አቅጣጫም አያስፈልገው" ሲሉ የደመደሙልን! # ኢብኑ_ዐባስም " በፍጠራን ተመራመሩ፣ በአሏህ አትመራመሩ!" ሲሉ ወሰን አስቀምጠውልናል ጠንቀቅ እንበል! # .. #አሏህ_ያለ_ቦታ_ያለ_ነው!!
Show all...
የሰላምታ አሰጣጥ ስነ-ስርዓት ሰላምታን ማን ይጀምር? የአላህ መልክተኛ (ﷺ) ቡኻሪ እና ሙስሊም በዘገቡት እንዲህ ብለዋል “መኪና የሚነዳ ወይንም ፈረስ የሚጋልብ (ሰው) እግረኛን (ቀድሞ) ሰላም ማለት አለበት፣ እግረኛ የተቀመጠን ሰው ሰላም ማለት አለበት፣ በቁጥር አነስ ያሉት በቁጥር በዛ ያሉትን ሰላም ማለት አለባቸው፡፡” ቡኻሪ ዘገባቸው ላይ የሚከተለውን ጨምረዋል “ወጣት ለታላቁ ሰላምታ ማቀረብ አለበት፡፡” ለሁሉ ነገር መፍትሄ የሆነው ኢስላም የሰላምታ አቀራረብን፣ ማን ቀድሞ ሰላምታ ያቅርብ የሚለውን እንዲህ አድርጎ አስቀምጦታል፡፡
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.