en
Feedback
Agaziyan no.3 s/s

Agaziyan no.3 s/s

Open in Telegram
358
Subscribers
No data24 hours
+27 days
+130 days
Posts Archive
photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

photo content

ጥቅምት 11/2/16 የወላጅ እቅድ ውይይት እና ወደ ዮኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ሽልማት ተሰጠ

ለአጋዝያን ቁ.3 በ11/2/16 የወላጅ ስብሰባ ስላለ 2:30 በት/ቤቱ ቤተመፅሀፍት እንድትገኙ

ለአጋዝያን ቁጥር 3 ለ9J ክፍል ተማሪዎች በሙሉ እሁድ ወላጅ እንዲመጡ በጥብቅ እናሳስባለን ት/ቤቱ

#ማስታወቂያ በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ያለፋችሁ ተ
#ማስታወቂያ በ 2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ)  ለመማር ያለፋችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርትቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ ጥቅምት 14/2016 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፡  በልዩ ሁኔታ በአዳማ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲዎች መማር የምትፈልጉ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የማይሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ምርጫችሁ ውስጥ በማካተት መመደብ የምትችሉ መሆኑ እናሳውቃለን። የትምህርት ሚኒስቴር

2015 grade 12 stud.docx8.62 MB

2015 grade 12 stud.docx8.62 MB

G10-Mathematics-STB (1).pdf169.97 MB

የተከለሠ የ10ኛ ክፍል የተማሪው ሂሳብ መፅሀፍ።

Repost from N/a
kan yaadne milkaa'e, kan karoorsine gahee galata isaa manni baruumsaa keenya tuffatamtus nuti ni jaalanna!

Repost from N/a
ያሰብነው ተሳካ ያለምነው ደረሰ ተመስገን ት/ቤታችን ቢናቅም እኛ እንወደዋለን

Repost from N/a
kan yaadne milkaa'e, kan karoorsine gahee galata isaa manni baruumsaa keenya tuffatamtus nuti ni jaalanna!

Repost from N/a
ያሰብነው ተሳካ ያለምነው ደረሰ ተመስገን ት/ቤታችን ቢናቅም እኛ እንወደዋለን