መሪ ብርሃን መሠረተ ክርስቶስ ቤ/ክ // Meri Birhan MKC_Official (Addis Ababa)
Open in Telegram
“ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልምና፥ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 3፥11
Show more705
Subscribers
+224 hours
+27 days
+730 days
Posts Archive
ዜና እረፍት
የቤተ ክርስቲያናችን አባል የሆኑት እናት በቀለች ቶላ የወንድም ተገኑ ጆቢር እናት (በቤተ ክርስቲያናችን ጥበቃ የሚሠራው) ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
አጥቢያ ቤተክርስቲያን በእናታችን ማረፍ የተሰማትን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀች ለልጆቻቸውና ለመላው ቤተሰብ እግዚአብሔር መጽናናትን እንዲሰጥ ትጸልያለች።
የሸኝት ሥነ ሥርዓት በልጆቻቸው ቤት ዛሬ በ5 ሰዓት የሚከናወን ሲሆን የቀብር ስርዓታቸው በ6 ሰዓት በዮሴፍ የሚፈጸም ይሆናል።
የቤታቸው አድራሻ፡ መሪ ወረዳ 10 አካባቢ
ሐሙስ ነሐሴ 14/2018 ዓ.ም
መሰባሰቢያ ሰአት 1፡00 ሰአት መኪናው ከግቢ የሚወጣው 2፡00 ሰአት ነው ። ማርፍድ መቀርት ነው
Remainder
ከወጣት እህት ወንድሞቻችሁ ጋር ለመሄድ ያሰባችሁ ታዳጊዎች በወጣቶች trip register ያረጋችሁ ፈጥናችሁ በድጋሜ ታዳጊዎች ላይ ተመዝገቡ፤ የሌሎች ወጣቶችን ኮታ ስለያዛቹ ነው ስለዚህ ለመመለስ እንገደዳለን🙏
Packages:
- Transport service 🚌 🚌🚌
- Lunch 🍽️🍽️
- Boat 🛶 and Swimming 🏊♀️ service
- Interesting Lake view 🌄🌄
- Fun games and get-together programs
All expense covered by churchonly for those registered🙏🙏🙏
Get ready for your trip youth 🙌🙌🙌
