en
Feedback
Take organic

Take organic

Open in Telegram

Organic farming tips

Show more
7 324
Subscribers
-324 hours
-237 days
-13830 days
Posts Archive
#new_vacancy ⬇️ 🔰Mirab Construction Vacancy Announcement ◾️Position: #Project_Accountant - Required: 1 - Place of Work: Project ◾️How to Apply: • Interested and qualified applicants are invited to submit their copies of testimonials with originals including updated CV and work experience within 7 working days in person or can send to P.O.Box 190115 • Address: Addis Ababa, 22 Mazoria Yeka Sub city, Kebele 13/14 besides Ethiopian Tourist Trading Enterprise H & M Building 2nd floor, No. 204 • Tel: 0116-630949 / 0118-932621 ◾️Qualifications/Skills• Qualification: BA Degree in Accounting & Finance • Experience: 2 years experience and above in Construction Education Level:Bachelor's Experience:1-3 years 🅾Deadline : January 26/2021 For more jobs join 👇👇👇 @vacancy3

@Opportunity_4_All ብሩህ የሥራ ዕድል ፈጠራ የኃሳቦች ውድድር ላይ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ። ብሩህ የሥራ ዕድል ፈጠራ የኃሳቦች ውድድር በኢትዮጵያ የሚታዩ ቁልፍ ችግሮችን ለመፍታትና
@Opportunity_4_All ብሩህ የሥራ ዕድል ፈጠራ የኃሳቦች ውድድር ላይ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ ቀረበ። ብሩህ የሥራ ዕድል ፈጠራ የኃሳቦች ውድድር በኢትዮጵያ የሚታዩ ቁልፍ ችግሮችን ለመፍታትና የሥራ ዕድሎችን ለመፍጠር የሚችሉ አዳዲስ ኃሳቦች ይዘው የሚመጡ ወጣቶችን ለማበረታታት የተዘጋጀ የሶስት ዓመታት የውድድር መርሃ ግብር ነው። @Opportunity_4_All አመርቂ የቢዝነስ ሃሳብ ይዘው ለመጡ ወጣቶች የስልጠና፣ የመነሻ ገንዘብና የቢዝነስ ማብቂያ ድጋፍ በመስጠት አትራፊ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚፈጥሩ ተምሳሌት የሚሆኑ ወጣቶችን ማፍራት አላማው አድርጓል። በቀጣዮቹ 3 ዓመታትም 500 ኃሳቦችን በመመልመል ልዩ ልዩ እውቀትና ልምድ ባላቸው አሰልጣኞች ለአንድ ወር በአንድ ቦታ በማሰልጠንና በማወዳደር በውድድሩ መስፈርት መሰረት አሸናፊ ለሚሆኑት 300 ኃሳቦች የሥራ ማስጀመሪያ ማበረታቻ ሽልማትን ይሰጣል። ከተሸለሙት 300 ኃሳቦች 200 ወደ ቢዝነሶች ማጎልበቻ ፕሮግራም ይገባሉ። በዚህ ውድድር የሚበለጽጉ ጀማሪ የቢዝነስ ኃሳቦችን በቀጥታ የቢዝነስ ልማት ድጋፍ ከኃሳብ ማጎልበት እስከ ማቋቋም ድረስ ይሰጣቸዋል ተብሏል። ብሩህ የፈጠራ ሀሳቦች ውድድር በኮሚሽኑ፣ በማስተርካርድ ፋውንዴሽን፣ በከተሞች ሥራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲና በክልሎች የሥራ ዕድል ፈጠራ አስፈጻሚ አካላት በጋራ የሚተገበር ነው፡፡ #17DaysLeft ለበለጠ መረጃ የውድድሩን ድረገጽ www.bruh-et.com ይጎብኙ

@Opportunity_4_All The U.S. Embassy in Addis Ababa is looking for 20 Ethiopian students interested in applying for the 2021 E
@Opportunity_4_All The U.S. Embassy in Addis Ababa is looking for 20 Ethiopian students interested in applying for the 2021 EducationUSA Scholars Program . ESP facilitates access to U.S. higher education for academically talented students from around the world. ESP can help high achieving Ethiopian students with the admissions process for U.S. colleges and universities. The U.S. invests in Ethiopians to produce highly-skilled educated leaders to build tomorrow’s Ethiopia. Interested high achieving students with a score of “A” in STEM subjects in grade 10 national exams, and attending grade 12 this year, are invited to apply for the program by January 28, 2021. Click here for more details and application forms: https://bit.ly/3bUfoL4 There is also a virtual information session arranged to provide details and answer any question about the program on Friday, January 22, 2021 at 4pm. Please use the following Zoom link to attend the session: Zoom Link https://zoom.us/j/96303535310 Meeting ID: 963 0353 5310

የሥራ ማስታወቂያ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጤና ባለሞያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። በምስሉ ላይየቀረቡትን ስፈርቶችች የምታሟሉ ከጥር 9 ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀ
+2
የሥራ ማስታወቂያ፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጤና ባለሞያዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። በምስሉ ላይየቀረቡትን ስፈርቶችች የምታሟሉ ከጥር 9 ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ 7ኛ ፎቅ መመዝገብ ትችላላችሁ ብሏል። * ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይመልከቱ @tikvahethmagazine

የሥራ ማስታወቂያዎችና የሚሰሩ የማጭበርበር ሥራዎች! በተለያየ ጊዜ የሥራ ማስታወቂያዎች ተለጥፈው አልያም ሥራ እናገናኛችኋለን ተብሎ 'የደሞዝ ግማሽ' ፤ 'ቅድሚያ ክፍያ'፤ 'ይሄን ያህል ፐርሰንት' ክ
የሥራ ማስታወቂያዎችና የሚሰሩ የማጭበርበር ሥራዎች! በተለያየ ጊዜ የሥራ ማስታወቂያዎች ተለጥፈው አልያም ሥራ እናገናኛችኋለን ተብሎ 'የደሞዝ ግማሽ' ፤ 'ቅድሚያ ክፍያ'፤ 'ይሄን ያህል ፐርሰንት' ክፈሉ እያሉ የሚያጭበረብሩና በዚህም የሚታለሉ ሰዎች ቁጥር ቀላል የሚባል አይደለም። አሁን አሁን ሥራ ፈላጊውን በደምብ ለማሳመን ሲባል ተቋማት የሚያወጡትን ማስታወቂያ ተከትለው የተሳሳተ ነገር በመፍጠር ገንዘብ በመሰብሰብ ህዝቡን እያጨበረበሩት ይገኛሉ። ለአብነትም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ያወጣውን የሥራ ማስታወቂያ ተከትሎ 'ሥራውን ለማግኘት፤ ፈተናውን ላይ ለመገኘት ይሄን ያህል ብር ክፈሉ' እያሉ ከተፈታኞች ገንዘብ ሲያጭበረብሩ እንደነበር የቲክቫህ ቤተሰቦች ገልጸዋል። በርግጥ መስሪያቤቱ የተፈታኞችን ዝርዝር ከስልክ አድራሻቸው ጭምር በቴሌግራም ገጹ ማውጣቱ አግባብነት የለውም ይልቁንም ካለው ላይ ይበልጥ ተጋላጭ ያደርጋቸዋል። ችግሩ ግን አንድ አይደለም ማጭበርበሩ በኢንተርኔት ካፌዎች በመጠቀምና በሌሎች መንገዶች ጭምር እንደዚህ አይነቱ ሥራዎች እንደሚሰሩ የሚደርሱን ጥቆማዎች ያሳያሉ። በተለይ ወቅቱ አዳዲስ የሥራ ፈላጊዎች ይበዛሉና መጠንቀቅ ያሻል። @tikvahethmagazine @tikvahmagBot

#Jobfair የአሰሪና ሰራተኛን የሚያገናኝ የሥራ ዐውድ (Jobfair) በጊዮን ሆቴል ከጥር 14 እስከ 15 መዘጋጀቱን አስተባባሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። የተለያዩ ድርጅቶችና ሥራ ፈላጊዎች
#Jobfair የአሰሪና ሰራተኛን የሚያገናኝ የሥራ ዐውድ (Jobfair) በጊዮን ሆቴል ከጥር 14 እስከ 15 መዘጋጀቱን አስተባባሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። የተለያዩ ድርጅቶችና ሥራ ፈላጊዎች እንዲገናኙበት ታስቦ በተዘጋጀው የሥራ ዐውድ ድርጅቶችም ሆነ ሥራ ፈላጊዎች በነጻ ተጋብዘዋል። ለበለጠ መረጃ 0913820538 or 0945214510 @vacancy2017

#Jobfair የአሰሪና ሰራተኛን የሚያገናኝ የሥራ ዐውድ (Jobfair) በጊዮን ሆቴል ከጥር 14 እስከ 15 መዘጋጀቱን አስተባባሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። የተለያዩ ድርጅቶችና ሥራ ፈላጊዎች
#Jobfair የአሰሪና ሰራተኛን የሚያገናኝ የሥራ ዐውድ (Jobfair) በጊዮን ሆቴል ከጥር 14 እስከ 15 መዘጋጀቱን አስተባባሪዎቹ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። የተለያዩ ድርጅቶችና ሥራ ፈላጊዎች እንዲገናኙበት ታስቦ በተዘጋጀው የሥራ ዐውድ ድርጅቶችም ሆነ ሥራ ፈላጊዎች በነጻ ተጋብዘዋል። ለበለጠ መረጃ 0913820538 or 0945214510 @tikvahethmagazine @tikvahmagBot

Vacancy at AYAT SHARE COMPANY 📌Education:- BA degree or above in Marketing or Sales Management & related fields 📌Salary:- የ
Vacancy at AYAT SHARE COMPANY 📌Education:- BA degree or above in Marketing or Sales Management & related fields 📌Salary:- የወር ክፍያ: ደመወዝ ብር 32,571፣ የኃላፊነት አበል ብር 3,000፣ የትራንስፖርት አበል ብር 1,000 እና የሞባይል አበል ብር 500 + የሽያጭ ኮሚሽን ክፍያ 6% 📌Quantity Required:(ብዛት: 8) 📌See Detail:- https://harmeejobs.com/job/real-estate-sales-manager/ _______________________________________ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት👇 https://www.harmeejobs.com ይጎብኙ መረጃውን #like #Share /ሸር/ በማድረግ ለሌሎችም ያካፍሉ። ሌሎችን የሥራ ማስታወቂያ መረጃዎችን ለመከታተል Please Join here.. www.facebook.com/HarmeeJobs በቴሌግራም ቻናል... Click here https://t.me/BeeksisaaHojii

ለ መጪው ትውልድ ህልውና የሚስጨንቃቹ ከሆነ ሼር አርጉ

photo content

photo content

New vacancy @vacancy2017 Šaddis zemen magazine
New vacancy @vacancy2017 Šaddis zemen magazine

New vacancy @vacancy2017 Šaddis zemen magazine
New vacancy @vacancy2017 Šaddis zemen magazine

photo content

photo content

photo content

photo content

🔰Hexing Trading PLC Vacancy Announcement ◾️Position: #Office_Secretary Duty Station: Addis Ababa Salary: 3,000.00 – 5,500.00 Tasks and Work Description: • Monday – Friday • Preferred document and letter • Support the team leader ◾️How to Apply: • Interested applicants, please send your CVs to wenjia8810@gmail.com OR • Send by Telegram: 0912880880 (please use this number only for sending CVs, not for calling) • Application Deadline: 30 days from the first date of this announcement ◾️Qualifications/Skills Qualification • Education: Degree or Diploma in any field Skills: • Good English speaking & Writing • Honest and Trustworthy • Microsoft • Team Worker • Easy communication Education Level:Diploma Experience:0-1 year 🅾Deadline : January 14/2021 For more jobs join 👇👇👇 @vacancy2017