en
Feedback
Take organic

Take organic

Open in Telegram

Organic farming tips

Show more
7 325
Subscribers
-324 hours
-237 days
-13830 days
Posts Archive
✅ ✅ የድርጅት ስም: የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 13, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 12 ክፍት የስራ መደቦች ✅ ✅
✅ ✅ የድርጅት ስም: የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 13, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 12 ክፍት የስራ መደቦች ✅ ✅ ✅ የስራ መደብ: የንብረት ግምጃ ቤት ኦፊሰር ✅ ተፈላጊ ብዛት: 12 ደመወዝ: 4844 ብር የስራ ልምድ: 02 ዓመት የትምህርት ደረጃ: በሰፕላይ / ፐርቼዚንግ / ማርኬቲንግ ማናጅመንት፣ አካውንቲንግ የኮሌጅ ዲፕሎማ ያለው/ላት መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል :: #በቴሌግራም https://t.me/ethiojobvacancynet #በፌስቡክ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/

#Addis_Ababa_University የካቲት 10 2013 ዓ.ም .. 2 ቦታዎች በ0አመት 11 ቦታዎች ልምድ ላላቸው መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆ
#Addis_Ababa_University የካቲት 10 2013 ዓ.ም .. 2 ቦታዎች በ0አመት 11 ቦታዎች ልምድ ላላቸው መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል :: #በቴሌግራም https://t.me/ethiojobvacancynet #በፌስቡክ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/

✅ ✅ የድርጅት ስም: የፌደራል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 19, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 20 ክፍት የስራ መደቦ
+1
✅ ✅ የድርጅት ስም: የፌደራል ስነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 19, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 20 ክፍት የስራ መደቦች ✅ ✅ ✅ የስራ መደብ: ዳታ ኢንኮደር ✅ ደመወዝ: 4379 ብር ተፈላጊ ብዛት: 04 የስራ ልምድ: 0 ዓመት የትምህርት ደረጃ: በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ እና ተዛማጅ ትምህርት የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: ኦድዮ ቪዥዋል ሰራተኛ ✅ ደመወዝ: 3333 ብር ተፈላጊ ብዛት: 01 የስራ ልምድ: 02 ዓመት የትምህርት ደረጃ: በፎቶትግራፍ እና ቪድዮ ቀረፃ 10+2 ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: ሴክሪታሪ ✅ ደመወዝ: 3934 ብር ተፈላጊ ብዛት: 01 የስራ ልምድ: 02 ዓመት የትምህርት ደረጃ: በኤክሪታርያል ሳይንስ እና ተዛማጅ ትምህርት ዲፕሎማ / ደረጃ 3 ሲኦሲ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: የሕግ ትግበራ አፈፃፀም ባለሙያ ✅ ደመወዝ: 7071 ብር ተፈላጊ ብዛት: 02 የስራ ልምድ: 04 ዓመት የትምህርት ደረጃ: በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት መረጃውን ለሌሎችም #በማጋራት #Share በማድረግ በስራ ፍለጋ ለሚንከራተቱ ወዳጆቻችንና ወገኖቻችን እናካፍል :: #በቴሌግራም https://t.me/ethiojobvacancynet #በፌስቡክ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/

#new_vacancy ⬇️ 🔰Kenbon Construction and Trading Vacancy Announcement ◾️Position: #Site_Engineer - Required Number: 1 - Place of Work: Project - Salary: Negotiable - Experience in construction companies is mandatory N.B. It is mandatory for every applicant to summarize his/her work experience using table & send us with his/her document. • Name of organization or company you worked in • Job/Position held • Duration on the position (From--To) • Experience in years ◾️How to Apply: • Interested qualified applicants are advised to apply in person by attaching their non-returnable application and CV with all credentials in 5 working days from the date of this announcement (On Saturdays our office is open before noon only) • Address: Addis Ababa around 24, in front of Kokeb Building; Yehera Building 4th floor KENBON Construction and Trading • Tel: 0118-932635 ◾️Qualifications/Skills• Qualification: MSc/BSc in Civil Engineering • Experience: 4 years and above work experience Education Level:Bachelor's Experience:3-5 years 🅾Deadline : February 17/2021 For more jobs join 👇👇👇 @ethiojobs12

✅ ✅ የድርጅት ስም: ደቡብ ግሎባል ባንክ አ/ማህበር የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 12, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 85 ክፍት የስራ መደቦች ✅ ✅ ✅ ✅
✅ ✅ የድርጅት ስም: ደቡብ ግሎባል ባንክ አ/ማህበር የስራ ማስታወቂያ ✅ ✅ ✅ ✅ ምዝገባ የሚያልቅበት ቀን: የካቲት 12, 2013 ✅ ✅ ✅ ✅ ተፈላጊ ብዛት: 85 ክፍት የስራ መደቦች ✅ ✅ ✅ ✅ የስራ ቦታ: አ/አ፣ ዝዋይ፣ ቡሌ ሆራ፣ አዳማ፣ አሰላ፣ ሆሳዕና፣ ሺንሺጮ ✅ ✅ ✅ የስራ መደብ: Trainee Banker ✅ ተፈላጊ ብዛት: 60 የስራ ልምድ: 0 ዓመት፣ ለ 2020/2021 ተመራቂዎች CGPA 3.75 እና ከዛ በላይ የትምህርት ደረጃ: በአካውንቲንግ/ ባንኪንግ/ ማናጅመንት እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: Customer Service Officer ✅ ተፈላጊ ብዛት: 08 የስራ ልምድ: 02 ዓመት የስራ ቦታ: አ/አ፣ ዝዋይ፣ ቡሌ ሆራ፣ አዳማ፣ አሰላ፣ ሆሳዕና፣ ሺንሺጮ የትምህርት ደረጃ: በአካውንቲንግ/ ማናጅመንት/ ኢኮኖሚክስ እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: Accountant ✅ ተፈላጊ ብዛት: 08 የስራ ልምድ: 02 ዓመት የስራ ቦታ: አ/አ፣ ዝዋይ፣ ቡሌ ሆራ፣ አዳማ፣ አሰላ፣ ሆሳዕና፣ ሺንሺጮ የትምህርት ደረጃ: በአካውንቲንግ/ ማናጅመንት/ ባንኪንግ እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት ✅ የስራ መደብ: Cashier ✅ ተፈላጊ ብዛት: 08 የስራ ልምድ: 02 ዓመት የስራ ቦታ: አ/አ፣ ዝዋይ፣ ቡሌ ሆራ፣ አዳማ፣ አሰላ፣ ሆሳዕና፣ ሺንሺጮ የትምህርት ደረጃ: በአካውንቲንግ/ ማናጅመንት/ ባንኪንግ እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው/ላት #በቴሌግራም https://t.me/ethiojobvacancynet #በፌስቡክ https://m.facebook.com/ethiojobvacancy2020/

photo content

photo content

accouting lvel 0946087173
accouting lvel 0946087173

"ሼር አድርገን እንሳፈር" ከሚሉ ዘራፊዎች ይጠንቀቁ። ጥላሁን በየነ 👉በአዲስ አበባ ከተማ ዕለት ተዕለት የረቀቁ ወንጀሎች ይፈጸማሉ ሰሞኑን ተፈጸመ የተባለ አንድ ወንጀልን ለጥንቃቄ ይረዳቹ ዘንድ ላካፍላቹ። ማለዳ ጠዋት በስራ መግቢያ እና መውጫ የሚገጥመን የትራንስፖርት ችግር አለ። ትራንስፖርት በምንጠብቅበት ስፍራ አከባቢም የተለያዩ አጨበርባሪ ሌቦች ፈንጠር ፈንጠር ብለው ይቆማሉ።(ሌቦቹ የጾታ ልዩነት የላቸውም)እርሶም በትራንስፖርት ጥበቃ ላይ እያሉ አንዱ(አንዷ)ወደ እርሶ ጠጋ በማለት "ለምን ሼር አድርገን በኮንትራት አንሄድም"በማለት ሀሳብ ይቀርባል። እርሶም በሀሳቡ እንደተስማሙ የሌቦቹ ተባባሪዎች ወደ እርሶ ጠጋ በማላት በሀሳቡ ይስማማሉ። በቀጣይም በስልክ እና በአፕልኬሽን የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ወደ ሚገኙት ካንፓኒዎች አንዱ ጋር እንዲደወል በመነጋገር ብዙም ሳይቆይ ተደወለለት የተባለው መኪና እርሶ ከቆሙበት ስፍራ ይደርሳል። የፊት መቀመጫውን ከሌቦቹ አንዱ ቀድሞ በመያዝ እርሶ እና ቀሪ ሌቦቹ ግን ከጀርባ ካላው ወንበር ላይ እርሶን ከመሀል በማድረግ ጉዞ ይጀመራል።ነገር ግን እዚህ ላይ ማወቅ ያለቦትን አንድ ጉዳይ እናሳውቆት ቀደም ሲል ስልክ በመደወል መኪና እንደሚያዝ በማስመሰል የደወለው ግለሰብ የሌቦቹ ተባባሪ ሲሆን ስልክም የደወለው የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጡ ወዳሉት ካንፓኒዎች አይደለም። በቀጣይም የተሳፈሩበት መኪና ሹፌሩም ተሳፋሪውም ዘራፊ ሊሆኑ ስለሚችሉ ፍጹም ከማያውቋቸው ሰዎች ጋር በኮንትራት ባይሳፈሩ ይመረጣል። በተለይ ከ12ሰዓት በኾላ ስለዚህ ከእንዲህ ዓይነቶቹ ሌቦች እንዲጠነቁ ይህንን ጥቆማ ወደ እናንተ አደረስን።

አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ ☂️ TEAM WORK ONE TRADING PRIVATE LIMITED COMPANY ☂️ DATE: 06/06/13 E.C ቲም ዎርክ ዋን ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰ ነ የግል ማህበር ☂️ ድርጅታችን ቲም ወርክ ዋን ትሬዲንግ ኃላ/የተ/ የግል ማህበር ከታች ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች ስራ ፈላጊዎችን አሰልጥኖ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ☂️ የስራ አይነቶ ሽያጭ ☂️ የት/ት ደረጃ : አይጠይቅም ☂️ 2 ጉርድ ፎቶ እና የመታወቂያ ፎቶ ኮፒ ☂️ .ብዛተ 15 ☂️ ፃታ፡ አይለይም ☂️ ደሞዝ ፡ 4,000.00 ብር እና 800 ብር ትራንሰፖት ☂️ ስልጠና የወሰዱ በሙሉ ወደ ስራ ይገባሉ፡፡ እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ እንዴት ስራ ሰርተው ገንዘብ በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ተጨማሪ ስልጠናዎችም አዘጋጅተናል፡፡ ☂️ የተለያዪ ስልጠናዎችን ከ 10 አመት በላይ በመስጠት ልምድ ባላቸው ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ለሚሰጥ ስልጠና እና መመዝገቢያ 300 ብር ☂️ አድራሻ ፡ ቦሌ መድሀኔአለም ከኤድናሞል ፊትለፊት ሬድዋን ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 03 ☎️ 0926215197 0926326489 "በጋራ ሰርተን በጋራ እንደግ!!" TEAM WORK ONE TRADING PRIVATE LIMITED COMPANY.

photo content

New vacancy @vacancy2017

* Tikvah Family (Sunday) ዛምብሮኛ ጆቫኒ (ዛምቤ) የትውልድ ስፍራው ቄለም ወለጋ ደንቢዶሎ ከተማ ሲሆን በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አጠናቋል። በ2010 ዓ/ም ባጋጠመው የ
+1
* Tikvah Family (Sunday) ዛምብሮኛ ጆቫኒ (ዛምቤ) የትውልድ ስፍራው ቄለም ወለጋ ደንቢዶሎ ከተማ ሲሆን በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አጠናቋል። በ2010 ዓ/ም ባጋጠመው የጤና እክል ሁለቱም ኩላሊቱ ስራ በማቆማቸው ላለፉት 3 ዓመት በጳውሎስ ሆስፒታል እና በግሩም ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ህክምና ላይ ቆይቷል። የኩላሊት እጥበቱ ዘላቂ መፍትሄ ሊያመጣ ስላልቻለ የኩላሊት ንቅለተከላ ማድረግ የግድ ሆኗል። ለንቅለ ተከላው ከሀገር ውጭ መሄድ ግዴታ በመሆኑ ውድ የቲክቫህ አባላት እንደወትሮ እንድንተጋገዘ ጥሪ እናቀርባለን። የባንክ አካውንት ፦ - ንግድ ባንክ 1000369201364 - አዋሽ ባንክ 01320889056500 - ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1011800003186 (አብይ ቶሌራ ጆቫኒ እና ዋጋሪ ባህሩ) #TikvahFamily❤️ መልዕክታችሁን @tikvahmagBot አስቀምጡ።

#new_vacancy ⬇️ 🔰Awash Bank Vacancy Announcement ◾️Position: #Communications_and_CSR_Officer - Place of Work: Addis Ababa - Term of Employment: Permanent - Skills Requirement: Knowledge of computer operation is mandatory - Salary & Benefits: As per the Bank’s Salary Scale & Benefits Package ◾️How to Apply: • Interested applicants, who fulfill the above requirement, are invited to apply via Online Job Application System; https://jobs.awashbank.com or send their non-returnable application with CV and copies of relevant documents through the following address within 7 consecutive days from the first date of this announcement. Deadline: February 08, 2021 N.B. Incomplete applications will not be considered. Applicant should specify the place where he/she applies for or Duty Station. Awash Bank Deputy Chief Human Resources Management Office P.O. Box 12638 Addis Ababa ◾️Qualifications/Skills• Qualification & Experience: Undergraduate Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, Economics related fields, plus a minimum of 4 years of relevant Experience Education Level:Bachelor's Experience:3-5 years 🅾Deadline : February 08/2021 For more jobs join 👇👇👇 @vacancy2017

አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ TEAM WORK ONE TRADING PRIVATE LIMITED COMPANY DATE: 27/05/13 E.C ቲም ዎርክ ዋን ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰ ነ የግል ማህበር  ድርጅታችን ቲም ወርክ ዋን ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ከታች ባሉት ክፍት የስራ ቦታዎች ስራ ፈላጊዎችን አሰልጥኖ ማሰራት ይፈልጋል፡፡  የስራ አይነቶ ሽያጭ  የት/ት ደረጃ : አይጠይቅም  2 ጉርድ ፎቶ እና የመታወቂያ ፎቶ ኮፒ .ብዛተ 15  ፃታ፡ አይለይም  ደሞዝ ፡ 4,000.00 ብር (ሁለት አይነት ቦነሶች እና የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች አሉን)  ስልጠና የወሰዱ በሙሉ ወደ ስራ ይገባሉ፡፡  እንዲሁም በአሁኑ ጊዜ እንዴት ስራ ሰርተው ገንዘብ በቀላሉ ማግኘት እንደሚችሉ እጅግ ጠቃሚ የሆኑ ተጨማሪ ስልጠናዎችም አዘጋጅተናል፡፡  የተለያዪ ስልጠናዎችን ከ 10 አመት በላይ በመስጠት ልምድ ባላቸው ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ለሚሰጥ ስልጠና  አድራሻ፡ ቦሌ መድሀኔአለም ከኤድናሞል ፊትለፊት ሬድዋን ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 03  ዘወትር በስራ ሰአት ከ 2:00-11:30 ይደውሉ! ☎️ 0926215197 0926326489 "በጋራ ሰርተን በጋራ እንደግ!!" TEAM WORK ONE TRADING PRIVATE LIMITED COMPANY.ብዛተ

Urgent vacancy announcement. Mosy Hotel would like to hire waitress. Job Type: Permanent Description: A women with experienced working in hotel/restaurant with minimum of 1 year. Who can able to work any shift. Salary: Very attractive. If your resident is around bole, kasanchis, Mexico, piassa or saris it will be good. Send your CV on: mosyhotel@gmail.com Telegram: 09 08 25 25 25. Location: Meskel Flower, Mosy Hotel

We are looking for: • Contact Center Advisors -Amharic, • Contact Center Advisors- Afan Oromo, • Contact Center Advisors- Tig
We are looking for: • Contact Center Advisors -Amharic, • Contact Center Advisors- Afan Oromo, • Contact Center Advisors- Tigrigna and • Contact Center Advisors- Af Somali. For more information, please visit https://www.ethiotelecom.et/vacancy/ and apply online

* Tikvah Family (Sunday) ዛምብሮኛ ጆቫኒ (ዛምቤ) የትውልድ ስፍራው ቄለም ወለጋ ደንቢዶሎ ከተማ ሲሆን በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አጠናቋል። በ2010 ዓ/ም ባጋጠመው የ
+1
* Tikvah Family (Sunday) ዛምብሮኛ ጆቫኒ (ዛምቤ) የትውልድ ስፍራው ቄለም ወለጋ ደንቢዶሎ ከተማ ሲሆን በመካኒካል ኢንጂነሪንግ ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አጠናቋል። በ2010 ዓ/ም ባጋጠመው የጤና እክል ሁለቱም ኩላሊቱ ስራ በማቆማቸው ላለፉት 3 ዓመት በጳውሎስ ሆስፒታል እና በግሩም ሆስፒታል የኩላሊት እጥበት ህክምና ላይ ቆይቷል። የኩላሊት እጥበቱ ዘላቂ መፍትሄ ሊያመጣ ስላልቻለ የኩላሊት ንቅለተከላ ማድረግ የግድ ሆኗል። ለንቅለ ተከላው ከሀገር ውጭ መሄድ ግዴታ በመሆኑ ውድ የቲክቫህ አባላት እንደወትሮ እንድንተጋገዘ ጥሪ እናቀርባለን። የባንክ አካውንት ፦ - ንግድ ባንክ 1000369201364 - አዋሽ ባንክ 01320889056500 - ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ 1011800003186 (አብይ ቶሌራ ጆቫኒ እና ዋጋሪ ባህሩ) #TikvahFamily❤️ መልዕክታችሁን @tikvahmagBot አስቀምጡ።

ክፍት የሥራ ማስታወቂያ! በአዲስ አበባ ለምትገኙ እና በሳይክል የመልዕክት ማድረስ (Delivery Service ) በመስጠት ሥራ ማግኘት የምትፈልጉ ወጣቶች ትኩስ ዴሊቨሪ ሥራ ማስጀመር ፈልጋለው ብሏል
ክፍት የሥራ ማስታወቂያ! በአዲስ አበባ ለምትገኙ እና በሳይክል የመልዕክት ማድረስ (Delivery Service ) በመስጠት ሥራ ማግኘት የምትፈልጉ ወጣቶች ትኩስ ዴሊቨሪ ሥራ ማስጀመር ፈልጋለው ብሏል። አሁን ላይ ለ200 ወጣቶች የሥራ ዕድል የተመቻቸ ሲሆን ዝርዝር መስፈርቶችን የምታሟሉ መመዝገብ ትችላላችሁ። ለመመዝገብ https://forms.gle/5wefpupMHzTh5R9v6 ለበለጠ መረጃ 📞 +251944110604 @tikvahethmagazine @tikvahmagBot

ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ ምላሽ ማስተባባሪያ ማዕከል ተከፈተ። በአሁኑ ወቅት በመተከል ዞን 104 ሺህ የሚሆኑ ተፈናቃዮች በ12 የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ የተ
ከመተከል ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ ምላሽ ማስተባባሪያ ማዕከል ተከፈተ። በአሁኑ ወቅት በመተከል ዞን 104 ሺህ የሚሆኑ ተፈናቃዮች በ12 የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው እንደሚገኙ የተጠቀሰ ሲሆን ፈጣን ምላሽ ለመስጠትም በግልገል በለስ ከተማ የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ ምላሽ ማስተባባሪያ ማዕከል ተቋቁሟል ተብሏል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ታረቀኝ ቴሲሳ እንደገለፁት ማዕከሉ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ ሰብዓዊ ድጋፍ ከማቅረብ ባሻገር ተፈናቃዮች ወደ ነበሩበት ቀዬ እንዲመለሱ ለማድረግ ነው። በዞኑ ሰባት ወረዳዎች ውስጥ ተፈናቅለው ለሚገኙ ዜጎች የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ድጋፍ እየቀረበ ሲሆን በሁሉም ወረዳዎች የተቋቋመው የአስቸኳይ ጊዜ አደጋ ምላሽ ማስተባባሪያ ማዕከል በኩል ስርጭቱ ተደራሽ እየተደረገ ነው ተብሏል። ምንጭ:- የመተከል ዞን ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ @tikvahethmagazine @tikvahmagbot