cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

Daily News Ethiopian 🇪🇹🔵

Daily News Ethiopian 🇪🇹🔵 🇪🇹ኢትዮጵያ አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ ቤተሰብ ይሁኑ Daily News Ethiopian 🇪🇹🔵 @Daily_News_Ethiopian አስተያየትና መልክት ካሎት @Natty19 ምርትና አገልግሎቶን ማስተዋወቅ ከፈለጉ ያናግሩን @Natty19

Show more
Advertising posts
8 714Subscribers
+124 hours
-57 days
-10830 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
Media files
1 6554Loading...
02
የቡድን ሰባት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች ይታያሉ ያሏቸው፤ “የማያቋርጡ እና ኃይለኛ ውጥረቶች” እንደሚያሳስቧቸው ገለጹ። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሰባት አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ይፈጸማሉ የሚባሉ “የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እና በደሎች ሪፖርቶች”፣ “ብርቱ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ” እና “የምግብ ዋስትና እጦት መስፋፋት” እንዳሰጋቸውም አስታውቀዋል። ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በኢትዮጵያ ጉዳይ ስጋታቸውን ያንጸባረቁት፤ በጣልያኗ ካፕሪ ደሴት ያካሄዱትን ስብሰባ ሲያጠናቅቁ ዛሬ አርብ ምሽት ባወጡት  መግለጫ ነው። ሚኒስትሮቹ በዚሁ መግለጫቸው፤ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በተፈረመው ግጭት የማቆም ስምምነት አተገባበር ረገድ የተወሰዱ እርምጃዎችን በበጎ እንደሚቀበሉ ገልጸዋል። በሰብዓዊ መብቶች እና በሲቪል ሰዎች ጥበቃ፣ ውጥረቶችን ለመፍታት በሚደረግ ፖለቲካዊ ውይይት፣ በዕርቅ፣ በብሔራዊ ውይይት፣ የሽግግር ፍትህ እና በግጭት ወቅት ወንጀል የፈጸሙ ተጠያቂ ለማድረግ፤ ተጨማሪ እና ዘላቂ እርምጃዎች ተግባራዊ እንዲደረጉ አበረታተዋል። በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች በመካሄድ ላይ በሚገኙ ግጭቶች የሚሳተፉ ወገኖች፤ በንግግር ሰላም ለማውረድ ተመሳሳይ ቁርጠኝነት እንዲኖራቸውም ጥሪ አቅርበዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር )
1 8231Loading...
03
ኢትዮጵያ በታሪኳ ከፍተኛ የተባለ የኮሌራ ወረርሽኝ እያስተናገደች እንደምትገኝ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ ለሚያካሂደው ሥራ አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገውም ገልጿል። የድርጅቱ ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሐኖም ድጋፉ የማይገኝ ከሆነ ድርጅታቸው በሀገሪቷ የሚያከናውነውን ከጤና ጋር የተገናኝ ሥራ ለመቀጠል እንደሚቸገር ተናግረዋል። ዶክተር ቴድሮስ የተስፋፋ ድርቅና በሽታ በሚሊየን የሚቆጠሩ አትዮጵያውያንን ሕይወት አደጋ ላይ መጣሉንም አስረድተዋል። በተለይም በትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያና ሌሎች አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት እና ጦርነት የከፋ ጉዳት አድርሷል ነው ያሉት። በርካታ የጤና ተቋማት እና መሰረተ ልማቶች ላይ ውድመት መከሰቱን አስታውሰው የተለያዩ ወረርሽኞች መከሰታቸውንም ጠቅሰዋል። የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በሥምንት ክልሎች 41 ሺህ ሰዎች በኮሌራ በሽታ መያዛቸውንም ገልጿል። በሽታው በዚህ ልክ በኢትዮጵያ ሲከሰት በታሪኳ ከፍተኛው እንደሆነም ነው ድርጅቱ የገለጸው። ወባና ኩፍኝም ሌሎቹ ወረርሽኞች መሆናቸውን የጠቀሰው ድርጅቱ፥ በኢትዮጵያ ለሚያከናውነው የበሽታ መከላከልና ጤና አጠባበቅ ሥራ አፋጣኝ የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግለት ጥሪ አቅርቧል።
1 9740Loading...
04
ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ! የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ የዶላር ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ መፍቀዱ ተሰምቷል፡፡ የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ቀሲስ በላይ መኮንን ከትናንት በስቲያ በአፍሪካ ህብረት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውስጥ በአካል ቀርበው ሀሰተኛ የክፍያ ሰነዶችን በመያዝ ለ3 ግለሰቦች እና ለአንድ የግል ድርጅት ሒሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሊያዘዋውሩ ሲሉ በአፍሪካ ህብረት ሴኪዩሪቲዎች ተይዘው ለፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ተላልፈው መሰጠታቸውን ጠቅሶ የጥርጣሬ መነሻውን ለችሎቱ  ማቅረቡን ዳጉ ጆርናል ከፋና ዘገባ ተመልክቷል። በዚህ መነሻ መሰረትም መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ሥራ ለማከናወን የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል።ተጠርጣሪ ቀሲስ በላይ መኮንን ድርጊቱ መፈጸሙን አምነው፤ ይሁን እንጂ ወንጀል አለመፈጸማቸውን አስረድተዋል።ስለሆነም የዋስትና መብታቸው እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል።የግራ ቀኝ ክርክሩን የተመለከተው ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ተጠርጣሪው ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ በማለፍ ለፖሊስ የ7 ቀናት የምርመራ ፈቅዷል።
1 7770Loading...
05
ትላንት ጄኔቫ
2 0281Loading...
06
ቅዱስ ፓትርያርኩ ለኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛና ዲጂታል ሚዲያ ባለሙያዎች በተዘጋጀው ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ቃለ ምእዳንና የሥራ መመሪያ ሰጡ። ዘጋቢ መ/ር አቤል አሰፋ (#EOTCTV ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም አዲስ አበባ) +++++++++++++++++++++++++++++++++++ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ " ኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛ ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን " በሚል ርዕስ ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አባታዊ ቃለ ምእዳንና መልዕክት አስተላልፉ። የመዝጊያ መርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የኮንታ ዳውሮ አህጉረ ስብከት ጳጳስ ፤ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች የሥልጠናው ተሳታፊዎች በተገኙበት ነው የተከናወነው ። በመድረኩ ተሳታፊዎች በሥልጠናው ባገኙተት እውቀትና ግንዛቤ በመነሳት በደረሱበት ስምምነት መሠረት የአቋም መግለጫ አቅርበዋል። በማስከተልም ብፁዕ አቡነ አብርሃም ኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛ ተቋማትና ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሐሰተኛ ወሬ ባለመቀበል እና ለማስተላለፍ የቤተክርስቲያን አጋር በመሆን ለመሥራት ቤተክርስቲያንን ከማይጠቅሙ አጀንዳዎች ራሳቸውን ለማራቅና ሌሎች በአቋም መግለጫቸው በንባብ ያሰሟቸውን ቃል ኪዳኖች መተግበር እንደሚገባቸው ገልጸዋል። ቅዱስ ፓትርያርኩ በሥልጠናው ለተሳተፉ አሰልጣኞችና ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመድረኩ መዝጊያ ባስተላለፉት መልዕክት የቤተክርስቲያናችን በሚዲያው ዘርፍ ያለውን ክፍተት በማየት የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተፈላጊ የሆነውን ሥራ መሥራቱን በመግለጽ ምስጋና አቅርበዋል። ቅዱስነታቸው እግዚአብሔር ምድርን የሰጠን እርስ በእርስ ተዋደን በሰላም አንድንኖርባት ነው ያሉ ሲሆን ሚዲያዎች እንደሚያስተላልፉት መልዕክት ጎጂም ጠቃሚም ተግባራት እንደሚከናወንባቸው ገልጸዋል። ሚዲያ ከቀና ሁሉም ይቀናል በእዉነት የሚሠሩ ሚዲያዎች ለሀገር ይጠቅማሉ ያሉት ቅዱስነታቸው ሕግና ሥነ ሥርዓትን ተከትለው ካልሠሩ ሚዲያዎች ጎጂ ስለሚሆኑ በጥንቃቄ መሥራት አለባችሁ ብለዋል። #EOTC TV +++++++++++++++++++++++++++++++++++++
2 7391Loading...
07
Media files
1 7699Loading...
08
ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በአገልግሎት ላይ ሳሉ ጥቃት ተፈፀመባቸው በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሚዘዋወር ስብከታቸው የሚታወቁት ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በአገልግሎት ላይ ሳሉ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተገለጸ ! በአሦርያውያን ቤተ ክርስቲያን የአውስትራሊያ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች በእንግሊዝኛ እና ዐረብኛ ቋንቋዎች በሚያስተላልፉት ስብከት የሚታወቁ ሲሆን በሲድኒ በሚገኝ አንድ ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ላይ ሳሉ በአንድ ግለሰብ አማካይነት በስለት መወጋታቸው ተገልጿል። የኒው ሳውዝ ዌልስ ፖሊስም ጥቃቱን የፈፀመውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ተናግሯል። የኒው ሳውዝ ዌልስ የአምቡላንስ አገልግሎት በዕለቱ ጥቃቱ በደረሰበት ወቅት አራት ሰዎች ቆስለዋል ብሏል። ሊቀ ጳጳሱ የሕክምና እርዳታ ተደርጎላቸው በአሁኑ ወቅት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተዘግቧል በዕለቱ በሠላሳዎቹ ውስጥ ከሚገኝ ወጣት በተጨማሪ በከባድ ሁኔታ ወደ ሆስፒታል የተወሰደው በሀምሳዎቹ ውስጥ የሚገኝ አንድ ሰው መኖሩንና በርካታ ቦታዎች ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ለመገንዘብ ተችሏል። ጥቃቱን የሚያሳየው ቪዲዬ >>>>> https://vm.tiktok.com/ZMMCA7PVT/
1 8907Loading...
09
በኢትዮጵያ የመረጃና ደኅንነት ዘርፍ እድገት ውስጥ ጉልህ ሚና ያበረከቱት ዶ/ር አምባሳደር አስማማው ቀለሙ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ********* ከ1956 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እና ደኅንነት በማስጠበቅ ለ60 ዓመታት ያህል በመረጃና ደኅንነት ዘርፍ ሰፊ አበርክቶት ሲያደርጉ የቆዩት ዶ/ር አምባሳደር አስማማው ቀለሙ በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አስማማው ቀለሙ በሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ከማገልገል በተጨማሪ የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር በመሆን አገልግለዋል። ዶ/ር አስማማው ቀለሙ በኢኮኖሚክስ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ድግሪያቸውን ከእስራኤል ሀገር፣ የሦስተኛ ድግሪያቸውን ከቡልጋሪያ ካርል ማርክስ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኢኮኖሚክስ እንዲሁም ፖስት ዶክትሬታቸውን እንግሊዝ ሀገር ከሚገኘው ለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ አግኝተዋል። ከእነዚህም በተጨማሪ በፖሊስነት ህይወታቸው የ9ኛ ኮርስ አባል የነበሩ ሲሆን በዘርፉ የኮለኔልነት ማዕረግ ላይ ደርሰዋል።
2 0251Loading...
10
Media files
1 9451Loading...
11
ያሁኑስ የከፋ ነው ኢራን ባላስቲክ ሚሳኤል መጠቀም ጀምራለች
1 8360Loading...
12
🚨BREAKING🚨 ኢራን እስራኤል ላይ የድሮን ጥቃት ከፈተች። ከዛሬ 12 ቀናት በፊት እስራኤል በሶሪያ የኢራን ቆንስላ ጽ/ቤት ላይ እንደፈፀመችው በተነገረ የአየር ጥቃት ከፍተኛ የኢራን ጄኔራልን ጨምሮ 13 ሰዎች ተገድለዋል። እስራኤል ለግድያው ኃላፊነቱን ባትወስድም ኢራን እሷ እንደሆነች ነው የምታምነው። ይህን ተከትሎ ኢራን የበቀል እርምጃ እንደምትወስድ ስትዝት ቆይታለች። መዛት ብቻ ሳይሆን ዝግጅትም ስታደርግ ነበር። እስራኤልም " እኔ እራሴን ለመከላከል ዝግጁ ነኝ " ስትል ከርማለች። ገና የእስራኤል እና የፍልስጤም ሀማስ ጦርነት ይህ ነው የተባለ መቋጫ ባላገኘበት ሁኔታ ኢራን እና እስራኤል የለየለት ጦርነት ውስጥ ይገባሉ በሚል ፍራቻ ሀገራት ሲያስጨንቃቸው ቆይቷል። እንደ አሜሪካ ያሉ የእስራኤል እጅግ ጠንካራ ወዳጅ ሀገራት ኢራንን " አርፈሽ ተቀመጪ ጥቃት እንዳትፈጽሚ " ሲሉ ሲያስጠነቅቁ ነበር። ዛሬ ለሊቱን በተሰማው ዜና ግን ኢራን እንደዛተች አልቀረችም እስራኤልን በድሮን (ሰው አልባ አውሮፕላን) ማጥቃት ጀምራለች። የሚሳኤል ጥቃትም እንደሚኖር ኢራን ገልጻለች። እስካሁን ድረስ ከ100 በላይ የድሮን ጥቃቶችን እንደሰነዘረች ተሰምቷል። የእስራኤል ጦርም የኢራን ድሮኖች ወደ እስራኤል እየተላኩ መሆኑን አረጋግጧል።  በትንሹ ከ100 በላይ ድሮኖች የእስራኤል አየር ክልል ሳይደርሱ መከላከል እንደተቻለ ገልጿል። የአሜሪካ ጦርም እስራኤልን እየተከላከለ ሲሆን እስራኤልን ለማጥቃት የተላኩ ድሮኖችን መቶ መጣሉን አመልክቷል። የዩኬ አየር ኃይልም እስራኤልን እንዲያጠቁ የተላኩ ድሮኖችን መቶ ጥሏል። እስራኤል ለማንኛውም የኢራን ቀጥተኛ ጥቃት ምላሽ ለመስጠት እንደተዘጋጀች አሳውቃለች። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሌባኖስ ያለው ሄዝቦላህ በሰሜናዊ እስራኤል የሚሳኤል ጥቃት እየፈፀመ ሲሆን የየመኑ ሁቲ ደግሞ እስራኤል ላይ የድሮን ጥቃት ከፍቷል።
1 9990Loading...
13
የፋኖ ሻለቃ ናሁሰናይ ለቅሶ በጎንደር
2 00310Loading...
14
የዛሬው የተኩስ ልውውጥ ቦሌ ሚሊንየም አዳራሽ አጠገብ
2 36519Loading...
15
የአቶ በቴ ኡርጌሳ ስርዓተ ቀብር በመቂ መሰረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ተፈጸመ #FastMereja የኦሮሞ ነጻነት ግንባር የፖለቲካ ኦፊሰር በቴ ኡርጌሳ ስርዓተ ቀብር ዛሬ ከቀኑ 6፡00 ላይ በትውልድ ከተማው መቂ መሰረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን እንደተፈፀመ ፋስት መረጃ ከአዲስ ስታንዳርድ አንብበዋል። አቶ በቴ ማክሰኞ ለሊት ካረፉተብ ሆቴል ተወስደው በርካታ ጥይት ተተኩሶባቸው የተገደሉ ሲሆን ትላንት ጠዋት ላይ አስክሬናቸውን በመቂ ከተማ መንገድ ላይ ተጥሎ መገኘቱ ተገልጿል። የአራት ልጆች አባት የሆኑት አቶ በቴ በቅርቡ “ከሸኔ እና ፋኖ ታጣቂዎች ጋር በአዲስ አበባ ሁከት እና በጥብጥ በማነሳሳት” ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ውለው ከሁለት ሳምንት እስር በኋላ በ100 ሺህ ብር ዋስ መለቀቃቸው ይታወሳል።
2 6211Loading...
16
የብልፅግና ፍሬዎች
2 5622Loading...
17
በአንድ ማህበረሰብ ላይ እንደዚ አይነት የጥላቻ ንግግር መናገር እጅግ አስነዋሪ ነው ይሄ ልጅ የብልፅግና ተከፉይ ሲሆን መንግስትን ሚቃወምን ሰው ለመስማት አፀያፊ የሆነ ስድብ ይሳደባል አብረውት ጎበዝ እያሉ ሚደግፉት ደግሞ የብልፅግና ደጋፊዎች ናቸው አብረውት የሚታዮት የመንግስት ባለስልጣናት እና የኦሮሞ ፓስተር ነን የሚሉ ሰዎች ናቸው ። ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖረ መንግስት ሽጉጥና ጥበቃ በመስጠት የፈለገበት እየሄደ ህዝብን እንደዚ በመሳደብ ላይ ይገኛል ።
2 4710Loading...
18
በአንድ ማህበረሰብ ላይ እንደዚ አይነት የጥላቻ ንግግር መናገር እጅግ አስነዋሪ ነው ይሄ ልጅ የብልፅግና ተከፉይ ሲሆን መንግስትን ሚቃወምን ሰው ለመስማት አፀያፊ የሆነ ስድብ ይሳደባል አብረውት ጎበዝ እያሉ ሚደግፉት ደግሞ የብልፅግና ደጋፊዎች ናቸው አብረውት የሚታዮት የመንግስት ባለስልጣናት እና የኦሮሞ ፓስተር ነን የሚሉ ሰዎች ናቸው ። ኢትዮጵያ ውስጥ እየኖረ መንግስት ሽጉጥና ጥበቃ በመስጠት የፈለገበት እየሄደ ህዝብን እንደዚ በመሳደብ ላይ ይገኛል ።
2 2540Loading...
💔 6👍 2
የቡድን ሰባት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች ይታያሉ ያሏቸው፤ “የማያቋርጡ እና ኃይለኛ ውጥረቶች” እንደሚያሳስቧቸው ገለጹ። በኢንዱስትሪ የበለጸጉት ሰባት አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በኢትዮጵያ ይፈጸማሉ የሚባሉ “የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች እና በደሎች ሪፖርቶች”፣ “ብርቱ ኢኮኖሚያዊ ቀውስ” እና “የምግብ ዋስትና እጦት መስፋፋት” እንዳሰጋቸውም አስታውቀዋል። ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ በኢትዮጵያ ጉዳይ ስጋታቸውን ያንጸባረቁት፤ በጣልያኗ ካፕሪ ደሴት ያካሄዱትን ስብሰባ ሲያጠናቅቁ ዛሬ አርብ ምሽት ባወጡት  መግለጫ ነው። ሚኒስትሮቹ በዚሁ መግለጫቸው፤ በኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና በህወሓት መካከል በተፈረመው ግጭት የማቆም ስምምነት አተገባበር ረገድ የተወሰዱ እርምጃዎችን በበጎ እንደሚቀበሉ ገልጸዋል። በሰብዓዊ መብቶች እና በሲቪል ሰዎች ጥበቃ፣ ውጥረቶችን ለመፍታት በሚደረግ ፖለቲካዊ ውይይት፣ በዕርቅ፣ በብሔራዊ ውይይት፣ የሽግግር ፍትህ እና በግጭት ወቅት ወንጀል የፈጸሙ ተጠያቂ ለማድረግ፤ ተጨማሪ እና ዘላቂ እርምጃዎች ተግባራዊ እንዲደረጉ አበረታተዋል። በሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች በመካሄድ ላይ በሚገኙ ግጭቶች የሚሳተፉ ወገኖች፤ በንግግር ሰላም ለማውረድ ተመሳሳይ ቁርጠኝነት እንዲኖራቸውም ጥሪ አቅርበዋል። (ኢትዮጵያ ኢንሳይደር )
Show all...
👍 6
ኢትዮጵያ በታሪኳ ከፍተኛ የተባለ የኮሌራ ወረርሽኝ እያስተናገደች እንደምትገኝ የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ ለሚያካሂደው ሥራ አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገውም ገልጿል። የድርጅቱ ዳይሬክተር ቴድሮስ አድሐኖም ድጋፉ የማይገኝ ከሆነ ድርጅታቸው በሀገሪቷ የሚያከናውነውን ከጤና ጋር የተገናኝ ሥራ ለመቀጠል እንደሚቸገር ተናግረዋል። ዶክተር ቴድሮስ የተስፋፋ ድርቅና በሽታ በሚሊየን የሚቆጠሩ አትዮጵያውያንን ሕይወት አደጋ ላይ መጣሉንም አስረድተዋል። በተለይም በትግራይ፣ አማራ፣ ኦሮሚያና ሌሎች አካባቢዎች የተፈጠረው ግጭት እና ጦርነት የከፋ ጉዳት አድርሷል ነው ያሉት። በርካታ የጤና ተቋማት እና መሰረተ ልማቶች ላይ ውድመት መከሰቱን አስታውሰው የተለያዩ ወረርሽኞች መከሰታቸውንም ጠቅሰዋል። የዓለም ጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በሥምንት ክልሎች 41 ሺህ ሰዎች በኮሌራ በሽታ መያዛቸውንም ገልጿል። በሽታው በዚህ ልክ በኢትዮጵያ ሲከሰት በታሪኳ ከፍተኛው እንደሆነም ነው ድርጅቱ የገለጸው። ወባና ኩፍኝም ሌሎቹ ወረርሽኞች መሆናቸውን የጠቀሰው ድርጅቱ፥ በኢትዮጵያ ለሚያከናውነው የበሽታ መከላከልና ጤና አጠባበቅ ሥራ አፋጣኝ የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግለት ጥሪ አቅርቧል።
Show all...
👍 5👎 1
ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ! የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ የዶላር ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ መፍቀዱ ተሰምቷል፡፡ የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ቀሲስ በላይ መኮንን ከትናንት በስቲያ በአፍሪካ ህብረት ቅጥር ጊቢ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውስጥ በአካል ቀርበው ሀሰተኛ የክፍያ ሰነዶችን በመያዝ ለ3 ግለሰቦች እና ለአንድ የግል ድርጅት ሒሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሊያዘዋውሩ ሲሉ በአፍሪካ ህብረት ሴኪዩሪቲዎች ተይዘው ለፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ተላልፈው መሰጠታቸውን ጠቅሶ የጥርጣሬ መነሻውን ለችሎቱ  ማቅረቡን ዳጉ ጆርናል ከፋና ዘገባ ተመልክቷል። በዚህ መነሻ መሰረትም መርማሪ ፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ማጣሪያ ሼል ለማከናወን የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል።ተጠርጣሪ ቀሲስ በላይ መኮንን ድርጊቱ መፈጸሙን አምነው፤ ይሁን እንጂ ወንጀል አለመፈጸማቸውን አስረድተዋል።ስለሆነም የዋስትና መብታቸው እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል።የግራ ቀኝ ክርክሩን የተመለከተው ጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ ተጠርጣሪው ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ በማለፍ ለፖሊስ የ7 ቀናት የምርመራ ፈቅዷል።
Show all...
👍 4🥰 1
ትላንት ጄኔቫ
Show all...
ቅዱስ ፓትርያርኩ ለኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛና ዲጂታል ሚዲያ ባለሙያዎች በተዘጋጀው ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ቃለ ምእዳንና የሥራ መመሪያ ሰጡ። ዘጋቢ መ/ር አቤል አሰፋ (#EOTCTV ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፲፮ ዓ.ም አዲስ አበባ) +++++++++++++++++++++++++++++++++++ በሕዝብ ግንኙነት መምሪያ " ኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛ ለኦርቶዶክሳዊት ቤተ ክርስቲያን " በሚል ርዕስ ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ማጠናቀቂያ ላይ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት አባታዊ ቃለ ምእዳንና መልዕክት አስተላልፉ። የመዝጊያ መርሐ ግብሩ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህር ዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ የኮንታ ዳውሮ አህጉረ ስብከት ጳጳስ ፤ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች የሥልጠናው ተሳታፊዎች በተገኙበት ነው የተከናወነው ። በመድረኩ ተሳታፊዎች በሥልጠናው ባገኙተት እውቀትና ግንዛቤ በመነሳት በደረሱበት ስምምነት መሠረት የአቋም መግለጫ አቅርበዋል። በማስከተልም ብፁዕ አቡነ አብርሃም ኦርቶዶክሳውያን ብዙኃን መገናኛ ተቋማትና ማኅበራዊ ሚዲያዎች ሐሰተኛ ወሬ ባለመቀበል እና ለማስተላለፍ የቤተክርስቲያን አጋር በመሆን ለመሥራት ቤተክርስቲያንን ከማይጠቅሙ አጀንዳዎች ራሳቸውን ለማራቅና ሌሎች በአቋም መግለጫቸው በንባብ ያሰሟቸውን ቃል ኪዳኖች መተግበር እንደሚገባቸው ገልጸዋል። ቅዱስ ፓትርያርኩ በሥልጠናው ለተሳተፉ አሰልጣኞችና ሰልጣኞች የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በመድረኩ መዝጊያ ባስተላለፉት መልዕክት የቤተክርስቲያናችን በሚዲያው ዘርፍ ያለውን ክፍተት በማየት የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ተፈላጊ የሆነውን ሥራ መሥራቱን በመግለጽ ምስጋና አቅርበዋል። ቅዱስነታቸው እግዚአብሔር ምድርን የሰጠን እርስ በእርስ ተዋደን በሰላም አንድንኖርባት ነው ያሉ ሲሆን ሚዲያዎች እንደሚያስተላልፉት መልዕክት ጎጂም ጠቃሚም ተግባራት እንደሚከናወንባቸው ገልጸዋል። ሚዲያ ከቀና ሁሉም ይቀናል በእዉነት የሚሠሩ ሚዲያዎች ለሀገር ይጠቅማሉ ያሉት ቅዱስነታቸው ሕግና ሥነ ሥርዓትን ተከትለው ካልሠሩ ሚዲያዎች ጎጂ ስለሚሆኑ በጥንቃቄ መሥራት አለባችሁ ብለዋል። #EOTC TV +++++++++++++++++++++++++++++++++++++
Show all...
👍 8👌 1
💔 4🤬 3
ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በአገልግሎት ላይ ሳሉ ጥቃት ተፈፀመባቸው በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች በሚዘዋወር ስብከታቸው የሚታወቁት ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በአገልግሎት ላይ ሳሉ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተገለጸ ! በአሦርያውያን ቤተ ክርስቲያን የአውስትራሊያ ጳጳስ የሆኑት ብፁዕ አቡነ ማር ማርያም ኢማኑኤል በተለያዩ የማኅበራዊ ትስስር ገጾች በእንግሊዝኛ እና ዐረብኛ ቋንቋዎች በሚያስተላልፉት ስብከት የሚታወቁ ሲሆን በሲድኒ በሚገኝ አንድ ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ላይ ሳሉ በአንድ ግለሰብ አማካይነት በስለት መወጋታቸው ተገልጿል። የኒው ሳውዝ ዌልስ ፖሊስም ጥቃቱን የፈፀመውን ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ተናግሯል። የኒው ሳውዝ ዌልስ የአምቡላንስ አገልግሎት በዕለቱ ጥቃቱ በደረሰበት ወቅት አራት ሰዎች ቆስለዋል ብሏል። ሊቀ ጳጳሱ የሕክምና እርዳታ ተደርጎላቸው በአሁኑ ወቅት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ተዘግቧል በዕለቱ በሠላሳዎቹ ውስጥ ከሚገኝ ወጣት በተጨማሪ በከባድ ሁኔታ ወደ ሆስፒታል የተወሰደው በሀምሳዎቹ ውስጥ የሚገኝ አንድ ሰው መኖሩንና በርካታ ቦታዎች ላይ ጉዳት እንደደረሰበት ለመገንዘብ ተችሏል። ጥቃቱን የሚያሳየው ቪዲዬ >>>>> https://vm.tiktok.com/ZMMCA7PVT/
Show all...
👍 3💔 1
በኢትዮጵያ የመረጃና ደኅንነት ዘርፍ እድገት ውስጥ ጉልህ ሚና ያበረከቱት ዶ/ር አምባሳደር አስማማው ቀለሙ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ********* ከ1956 ዓ.ም ጀምሮ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እና ደኅንነት በማስጠበቅ ለ60 ዓመታት ያህል በመረጃና ደኅንነት ዘርፍ ሰፊ አበርክቶት ሲያደርጉ የቆዩት ዶ/ር አምባሳደር አስማማው ቀለሙ በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አስማማው ቀለሙ በሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በተለያዩ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ ከማገልገል በተጨማሪ የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር በመሆን አገልግለዋል። ዶ/ር አስማማው ቀለሙ በኢኮኖሚክስ የትምህርት ዘርፍ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ሁለተኛ ድግሪያቸውን ከእስራኤል ሀገር፣ የሦስተኛ ድግሪያቸውን ከቡልጋሪያ ካርል ማርክስ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ኢኮኖሚክስ እንዲሁም ፖስት ዶክትሬታቸውን እንግሊዝ ሀገር ከሚገኘው ለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ አግኝተዋል። ከእነዚህም በተጨማሪ በፖሊስነት ህይወታቸው የ9ኛ ኮርስ አባል የነበሩ ሲሆን በዘርፉ የኮለኔልነት ማዕረግ ላይ ደርሰዋል።
Show all...
👍 5😭 1
👍 3❤ 2👏 2