Abune gorgorios school nursery_ukg
Open in Telegram
2 451
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-830 days
Posts Archive
የመንግስትና የግል ትምህርት ቤቶች በሙሉ
ዓርብ ማለትም በቀን 20/01/2015 ዓ/ም ከሰአት ብኃላ በኤሬቻ በአል ምክንያት የመማር ማሳተማር ሂደቱ ዝግ መሆኑ እንገልጻለን
በ16/01/2015 ዓ.ም ከደመራ በዓል ጋር በተያያዘ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ስለሚሆኑ ት/ቤት ዝግ መሆኑን እንገልፃለን።
አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ ቤት
አስቸኳይ ማስታወቂያ
ሰኞ መስከረም /16/2015 ዓ.ም በግልም ሆነ በመንግስትም ት/ቤቶች በመንገድ መጨናነቅ ምክንያት ትምህርት ዝግ ነው። አ.አ ትምህርት ቢሮ
ውድ ወላጆች እንደምን አላችሁ? ከአዋሬ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት መረጃዎችን ለማግኘት ቻናሉን ይቀላቀሉ።
የአቡነ ጎርጎርዮስ ትምህርት ቤቶች የመማር ማስተማር ሂደቱን በይበልጥ ለማዘመን ከመደበኛ ትምህርት ጎንለጎን በኢ-ለርኒግ መተግበሪያ ሂደት ማስተማሩን አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዚህም ተማሪዎች ክረምትን በቤታቸው በሚያሳልፉበት ወቅት አጋዥ ይሆናቸው ዘንድ 📕የፓይተን ፕሮግራሚንግ ቲቶሪያል፣📖ውዳሴ ማርያም ከዘወትር ፀሎት እስከ መልከአ እየሱስ ከነምልክቱ በግዕዝ ንባብ በድምጽ እና በፒዲኤፍ፣🔬የተለያዩ የስነ-ህይወት ትምህርት መማሪያ ቪዲዮዎችን እና 👉 የእንግሊዘኛ ንግግር መማሪያ በቪዲዮ እና በፒዲኤፍ ብሎም የተማሩትን ትምህርት በምን ያህል መልኩ ተረድተዋል የሚለውን ለመፈተሽ ✅ የሙከራ ፈተናዎችን በኢ-ለርኒግ በኩል ማግኘት እንዲችሉ ተዘጋጅቷል፡፡ 📌በተጨማሪም ለ2015ዓ.ም ቅድመ ዝግጅት በሁሉም የክፍል ደረጃ መጽሀፍቶች ይገኛሉ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ይህንን የቴሌግም ቦት ይክፈቱ @abg_lab_test_bot
በመቀጠልም /start ብለው ያስገቡ
ጤና ይስጥልን ውድ ወላጆች እንዴት ሰነበታችሁ? ከአዋሬ ወደ 22 የተዛወራችሁ እና የዩኬጂ ተማሪዎችን የምታስመዘግቡ ወላጆች ከዚህ በታች በተላከው የባንክ ቁጥር የተጠቀሰውን ብር አስገብታችሁ ደረሰኙን 22 ቅርንጫፍ እንድታስመዘግቡ በአክብሮት እንጠይቃለን።
