en
Feedback
ሜዳሊክስ

ሜዳሊክስ

Open in Telegram

ወቅታዊ ስፖርታዊ መረጃዎች የሚቀርቡበት ቻናናል .....ሼር ያድረጉ

Show more
672
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-2530 days
Posts Archive
ቪኒሲየስ ጁንየር ለሳምንታት ከሜዳ የሚያርቀውን ጉዳት አስተናገደ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሲየስ ጁንየር የጡንቻ መሸማቀቅ ጉዳት ማስተናገዱን ተከትሎ ነው ቢያንስ ለሶስት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ የ
ቪኒሲየስ ጁንየር ለሳምንታት ከሜዳ የሚያርቀውን ጉዳት አስተናገደ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሲየስ ጁንየር የጡንቻ መሸማቀቅ ጉዳት ማስተናገዱን ተከትሎ ነው ቢያንስ ለሶስት ሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ የተረጋገጠው። ቪኒሲየስ ጉዳቱን ይፋ ባደረገበት መግለጫም መጥፎ የጨዋታ ካላንዳር በማለት ተደራራቢ ጨዋታዎች ለጉዳት እንደዳረጉት አመላክቷል። በጉዳቱ ምክንያቱም ሪያል ማድሪድ በቻምፒየንስ ሊጉ ከሊቨርፑል እና አታላንታ እንዲሁም በላሊጋው ደግሞ ከሄታፌ ፤ አትሌቲኮ ቢልባኦ ፤ ጂሮና እና ራዮ ቫዬካኖ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ያለመልጡታል። https://t.me/Medalichs https://t.me/Medalichs

የሩበን አሞሪም የማንችስተር ዩናይትድ የመጀመሪያ አሰላለፍ
የሩበን አሞሪም የማንችስተር ዩናይትድ የመጀመሪያ አሰላለፍ

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታዎች ቀን 10:00 አርባምንጭ ከተማ ከ ወልዋሎ አዲግራት ምሽት 1:00 ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የስምንተኛ ሳምንት ቀዳሚ ጨዋታዎች ቀን 10:00 አርባምንጭ ከተማ ከ ወልዋሎ አዲግራት ምሽት 1:00 ሀዋሳ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ

ሀሪ ኬን በቡንደስሊጋው አዲስ ታሪክ ፅፏል ! እንግሊዛዊው የባየር ሙኒክ አጥቂ ሀሪ ኬን በቡንደስሊጋው በጥቂት ጨዋታዎች 50 ግቦች ላይ የደረሰ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል። ባየር ሙኒክ ትናንት ምሽት ኦግ
ሀሪ ኬን በቡንደስሊጋው አዲስ ታሪክ ፅፏል ! እንግሊዛዊው የባየር ሙኒክ አጥቂ ሀሪ ኬን በቡንደስሊጋው በጥቂት ጨዋታዎች 50 ግቦች ላይ የደረሰ ቀዳሚው ተጫዋች ሆኗል። ባየር ሙኒክ ትናንት ምሽት ኦግስበርግን አስተናግዶ 3 - 0 በረታበት ጨዋታ ላይ ኬን ሶስቱንም ግቦች አስቆጥሯል። ይህም ኬን በባየርሙኒክ ማልያ በቡንደስሊጋው ባደረጋቸው 43 ጨዋታዎች 50ኛ ግቡ ላይ እንዲደርስ አስችሎታል። ከዚህ ቀደም ኤርሊንግ ሀላንድ በ50 ጨዋታዎች 50 የቡንደስሊጋ ግቦችን በማስቆጠር ቀዳሚው ተጫዋች ነበር። https://t.me/Medalichs https://t.me/Medalichs

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት መርሐግብሮች
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት መርሐግብሮች

#የተኖረ_ህይወት የኖራችሁት ወይም ያለፋችሁት የህይወት መንገድና ውጣ ውረድ ለሌሎች ምስክርነት ይሆናል ከኔ ብዙዎች ይማራሉ እንዲሁም ከታሪኬ ብዙ ያተርፋሉ የምትሉ ሁሉ የተኖረ ህይወት በተሰኘው አዲሱ
#የተኖረ_ህይወት የኖራችሁት ወይም ያለፋችሁት የህይወት መንገድና ውጣ ውረድ ለሌሎች ምስክርነት ይሆናል ከኔ ብዙዎች ይማራሉ እንዲሁም ከታሪኬ ብዙ ያተርፋሉ የምትሉ ሁሉ የተኖረ ህይወት በተሰኘው አዲሱ ፕሮግራማችን ላይ እንግዳ እንድትሆኑ የአክብሮት ግብዣችን ነው፡፡ #ደቦ_ሚዲያ 0913302637 በዚህ ስልክ ይደውሉልን ወይም ቴሌግራም ላይ ይፃፉልን፡፡

ቤን ኋይት ለወራት ከሜዳ ይርቃል ! የአርሰናሉ ተከላካይ ቤን ኋይት ለወራት ከሜዳ እንደሚርቅ አሰልጣኝ አርቴታ ተናግሯል። ተደጋጋሚ ግጭቶች አስተናግዶ እንደነበር ያነሳው አርቴታ ከተደረገለት የቀዶ ጥ
ቤን ኋይት ለወራት ከሜዳ ይርቃል ! የአርሰናሉ ተከላካይ ቤን ኋይት ለወራት ከሜዳ እንደሚርቅ አሰልጣኝ አርቴታ ተናግሯል። ተደጋጋሚ ግጭቶች አስተናግዶ እንደነበር ያነሳው አርቴታ ከተደረገለት የቀዶ ጥገና በኋላ ለወራት ወደ ሜዳ ላይመለስ ይችላል። በትክክል መቼ ወደ ሜዳ እንደሚመለስ አላውቅም ያለው አርቴታ የማገገም ሂደቱ የመመለሻ ጊዜውን ይወስናል ብሏል።

ዜና አርሰናል 👉የአርሰናል ክለብ አመራሮች የኤዱ ጋስፐር ምትክ ለማድረግ ከሪያል ሶሴዳዱ የስፖርቲንግ ዳይሬክተር ሮቤርቶ አላቤ ጋር በአሜሪካ ተነጋግረዋል 👉ሊሳንድሮ ትሮሳርድን አዲስ ኮንትራት ለማ
ዜና አርሰናል 👉የአርሰናል ክለብ አመራሮች የኤዱ ጋስፐር ምትክ ለማድረግ ከሪያል ሶሴዳዱ የስፖርቲንግ ዳይሬክተር ሮቤርቶ አላቤ ጋር በአሜሪካ ተነጋግረዋል 👉ሊሳንድሮ ትሮሳርድን አዲስ ኮንትራት ለማስፈረም ንግግር ጀምሯል 👉አርሰናል አሌክሳንደር አይዛክን እና አርዳ ጉለርን ለማስፈረም ፍላጎት አለው 👉አርሰናል በ2022/23 ለእንግሊዝ ኢኮኖሚ 616 ሚሊዮን ፓውንድ አበርክቷል 👉አርሰናል ንጎሎ ካንቴን ያስፈርም ሲል ኢማኑኤል ፔቲት ሀሳቡን ሰጥቷል

ዜና ማንችስተር ዩናይትድ 👉ሩበን አሞሪም ጆሽዋ ዚርክዜን ከመልቀቅ ይልቅ የተሻለ የመጫወት ዕድል ሊሰጠው ይፈልጋል 👉የአታላንታውን ናይጄሪያዊ አጥቂ አዲሞላ ሉክማንን ለማስፈረም ይፈልጋል 👉የፒኤስ
ዜና ማንችስተር ዩናይትድ 👉ሩበን አሞሪም ጆሽዋ ዚርክዜን ከመልቀቅ ይልቅ የተሻለ የመጫወት ዕድል ሊሰጠው ይፈልጋል 👉የአታላንታውን ናይጄሪያዊ አጥቂ አዲሞላ ሉክማንን ለማስፈረም ይፈልጋል 👉የፒኤስጂውን ራንዳል ኮሎ ሙአኒንም የዝውውር ኢላማው አድርጓል 👉የስፖርቲንግ ሊዝበኑ ኦስማኔ ድዮማንዴ ከማንችስተር ሲቲ ይልቅ ማንችስተር ዩናይትድን የመቀላቀል ፍላጎት አለው

የኔሽንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ድልድል ይፋ ሆኗል 🇳🇱 ኔዘርላንድስ ከ ስፔን 🇪🇸 🇭🇷 ክሮሽያ ከ ፈረንሳይ 🇫🇷 🇩🇰 ዴንማርክ ከ ፖርቹጋል 🇵🇹 🇮🇹 ጣልያን ከ ጀርመን 🇩
የኔሽንስ ሊግ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታዎች ድልድል ይፋ ሆኗል 🇳🇱 ኔዘርላንድስ ከ ስፔን 🇪🇸 🇭🇷 ክሮሽያ ከ ፈረንሳይ 🇫🇷 🇩🇰 ዴንማርክ ከ ፖርቹጋል 🇵🇹 🇮🇹 ጣልያን ከ ጀርመን 🇩🇪

የ2024/25 የአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ድልድል በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ንዮን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ማን ከማን ተገናኘ የሚለውን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እናደርሳችኋለን..
የ2024/25 የአውሮፓ ኔሽንስ ሊግ ድልድል በአሁን ሰዓት በስዊዘርላንድ ንዮን ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ማን ከማን ተገናኘ የሚለውን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ እናደርሳችኋለን..

🌗 ሜሱት ኦዚት በአርሰናል ማልያ ጁምዓ ሙባረክ ብሏል
🌗 ሜሱት ኦዚት በአርሰናል ማልያ ጁምዓ ሙባረክ ብሏል

ጆርጊንሆ በቱርኩ ክለብ ይፈለጋል !! የአርሰናሉ የተከላካይ አማካይ ጆርገኒንሆ በቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ በጥብቅ እየተፈለገ መሆኑ ተዘግቧል። ፉትቦል ኢታልያ እንዳስነበው መረጃ ከሆነ ቤሺክታሽ ተጫዋቹን
ጆርጊንሆ በቱርኩ ክለብ ይፈለጋል !! የአርሰናሉ የተከላካይ አማካይ ጆርገኒንሆ በቱርኩ ክለብ ቤሺክታሽ በጥብቅ እየተፈለገ መሆኑ ተዘግቧል። ፉትቦል ኢታልያ እንዳስነበው መረጃ ከሆነ ቤሺክታሽ ተጫዋቹን በጥር የዝውውር መሶኮት ለማስፈረም ይፈልጋል። ጣልያናዊው ተጫዋች በዓመቱ መጨረሻ ውሉ የሚጠናቀቅ ቢሆንም ቤሺክታሽ ግን ጥር ላይ በአነስተኛ ዋጋ ለማስፈረም ይፈልጋል። ጆርጊንሆ በውድድር ዓመቱ በሁሉም ወድድሮች በሰባት ጨዋታዎች ላይ ብቻ ተሰልፎ ተጫውቷል።

የሌሲስተር ሲቲው ተጫዋች ከውድድር ዓመተ ውጩ ሆነ ! የሌሊስተር ሲቲው ጋናዊ ተጫዋች አብዱል ፈታዉ በACL ጉዳት ምክንያት ከዘንድሮው የውድድር ዓመት ውጪ መሆኑ ተሰምቷል። ተጫዋቹ ጉዳቱን ያስተናገደ
የሌሲስተር ሲቲው ተጫዋች ከውድድር ዓመተ ውጩ ሆነ ! የሌሊስተር ሲቲው ጋናዊ ተጫዋች አብዱል ፈታዉ በACL ጉዳት ምክንያት ከዘንድሮው የውድድር ዓመት ውጪ መሆኑ ተሰምቷል። ተጫዋቹ ጉዳቱን ያስተናገደው በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ሀገሩ ጋና ከአንጎላ ባደረገችው ጨዋታ ላይ ነበር። የተጫዋቹን ጉዳት ይፋ ያደረጉት አሰልጣኝ ስቲቭ ኩፐር ብቃቱን አድንቀው በቶሎ ወደ ሜዳ እንዲመለስ መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። የ20 ዓመቱ ተጫዋች በውድድር ዓመቱ በ11 የሊግ ጨዋታዎች እና በ2 የሊግ ካፕ ጨዋታዎች ላል ተሰልፎ ተጫውቷል።

photo content

የኦሎምፒክ የማራቶን አሸናፊ እና የሪከርድ ባለቤት ታምራት ቶላ እና የሴቶች የማራቶን ባለክብረወሰን ሩት ቼፕንጌቲች https://t.me/Medalichs https://t.me/Medalichs
የኦሎምፒክ የማራቶን አሸናፊ እና የሪከርድ ባለቤት ታምራት ቶላ እና የሴቶች የማራቶን ባለክብረወሰን ሩት ቼፕንጌቲች https://t.me/Medalichs https://t.me/Medalichs

ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሸነፈበት ማልያ ለጨረታ ቀርቦ በ2,400 ዶላር ተሸጠ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በዓለም አቀፍ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሸነፈበት የሩጫ ማልያ ለ
+2
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሸነፈበት ማልያ ለጨረታ ቀርቦ በ2,400 ዶላር ተሸጠ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ በዓለም አቀፍ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ያሸነፈበት የሩጫ ማልያ ለጨረታ ቀርቦ ተሸጧል። ለጨረታ የቀረበው የሩጫ ማልያ ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ እ.አ.አ በ1992 በደቡብ ኮሪያ ሴዑል ከተማ በተካሄደው የዓለም የወጣቶች ሻምፒዮና ላይ በ5 እና 10 ሺህ ሜትሮች ድል ያደረገበት ነው። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ባዘጋጀው የእራት ግብዣ መርሐግብር ላይ ለጨረታ የቀረበውን ይህን የሩጫ ማልያ እንግሊዛዊው ሳይመን ጉዲነፍ በ2,400 ዶላር አሸንፎ ወስዶታል። ጨረታው የተደረገው የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን ለመደገፍ በቀረበ ሀሳብ ሲሆን ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ሀሳቡን በመቀበል ይህን ታሪካዊ ማልያውን ለጨረታ እንዲቀርብ መፍቀዱን የታላቁ ሩጫ የማርኬቲንግ ዳይሬክተር ወ/ሮ ህሊና ንጉሴ ለፕራይም ሚዲያ ገልፀዋል። ከሽያጩ የተገኘው ገንዘብም የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንን ለሚያከናውናቸው የአትሌቲክስ ልማት ተግባራት እንደሚውል ተገልጿል። ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና የአዲስ አበባ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለቀጣይ ሶስት ዓመታት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት በቅርቡ መፈራረማቸው የሚታወስ ነው።

ማይክ ታይሰን ከ20 ዓመታት በኋላ የሚያደርገው የቦክስ ፍልሚያ የመላው ዓለምን ትኩረት ስቧል ከምንጊዜም የዓለም ምርጥ ቦክሰኞች አንዱ የሆነው ማይክ ታይሰን ከቀድሞው ዩትዩበር ጃክ ፖል ጋር ይፋለማል
ማይክ ታይሰን ከ20 ዓመታት በኋላ የሚያደርገው የቦክስ ፍልሚያ የመላው ዓለምን ትኩረት ስቧል ከምንጊዜም የዓለም ምርጥ ቦክሰኞች አንዱ የሆነው ማይክ ታይሰን ከቀድሞው ዩትዩበር ጃክ ፖል ጋር ይፋለማል። በአሜሪካ ዳላስ ከተማ በሚገኘው ኤቲ ኤንድ ኤቲ ስታድየም የሚደረገው ፍልሚያ የዓለምን ትኩረት በከፍተኛ ደረጃ ስቧል። ከ56 የከባድ ሚዛን ፍልሚያዎች በ50ው ያሸነፈው የ58 ዓመቱ ማይክ ታይሰን የመጀመሪያ ፍልሚያውን ያደረገው የዛሬ ተፋላሚው ጄክ ፖል ከመወለዱ 12 ዓመታት በፊት ነበር። ከማይክ ታይሰን በ31 ዓመት ዕድሜ የሚያንሰው ጄክ ፖል ካደረጋቸው 11 የከባድ ሚዛን ፍልሚያዎች መካከል በ10 አሸንፏል። የሁለቱ ፍልሚያ ስምንት ዙሮች የሚኖሩት ሲሆን እያንዳንዱ ዙር የሁለት ደቂቃዎች ርዝማኔ ይኖሩታል። ከተጠባቂው የሁለቱ ፍልሚያ በተጨማሪም ሌሎች ሰባት የቦክስ ፍልሚያዎች የሚደረጉ ሲሆን 80 ሺህ የሚደርሱ ተመልካቾች በቦታው ይታደማሉ ተብሎ ይጠበቃል። ማይክ ታይሰን ለፍልሚያው 20 ሚልዮን ዶላር ይከፈለዋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ጄክ ፖል በበኩሉ እስከ 40 ሚልዮን ዶላር እንደሚከፈለው እየተነገረ ይገኛል። ከለሊት 10:00 ጀምሮ የሚኖረውን መርሐግብር ኔት ፍሊክስ በብቸኝነት በቀጥታ ስርጭት ያስተላልፈዋል። የማይክ ታይሰን እና ጄክ ፖል ፍልሚያ የሚጀምርበት ትክክለኛ ሰዓት እስካሁን ይፋ ባይሆንም ማለዳ 1:00 ጀምሮ እንደሚደረግ እየወጡ ያሉ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

ሮማ ክላውዲዮ ራኔሪን በሀላፊነት ሾመ ! የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ጣልያናዊውን አሰልጣኝ ክላውዲዮ ራኔሪ በዋና አሰልጣኝነት መሾሙ ይፋ ተደርጓል። የ 73ዓመቱ አሰልጣኝ ክላውዲዮ ራኔሪ ሮማን እስከ
ሮማ ክላውዲዮ ራኔሪን በሀላፊነት ሾመ ! የጣልያን ሴርያው ክለብ ሮማ ጣልያናዊውን አሰልጣኝ ክላውዲዮ ራኔሪ በዋና አሰልጣኝነት መሾሙ ይፋ ተደርጓል። የ 73ዓመቱ አሰልጣኝ ክላውዲዮ ራኔሪ ሮማን እስከ 2025 የውድድር አመት መጨረሻ ለማሰልጠን ከስምምነት መድረሳቸው ይፋ ሆኗል። ሮማ ከቀናት በፊት አሰልጣኝ ኢቫን ጁሪችን ከሾማቸው ወራት በኋላ ከሀላፊነት ማሰናበቱ አይዘነጋም። አሰልጣኙ ከፊርማው በኋላ በሰጡት አስተያየት "ወደ ምወደው ሙያ እና ሊግ ተመልሻለሁ" ሲሉ ተደምጠዋል።

" ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቤ ነበር " ጎርደን እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንቶኒ ጎርደን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል በነበሩበት ወቅት ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቦ እንደነበር ተናግሯል። " ቱሄል እ
" ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቤ ነበር " ጎርደን እንግሊዛዊው የፊት መስመር ተጨዋች አንቶኒ ጎርደን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል በነበሩበት ወቅት ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቦ እንደነበር ተናግሯል። " ቱሄል እያለ ቼልሲን ለመቀላቀል ተቃርቤ ነበር " ሲል የተደመጠው ተጨዋቹ " እኔ የምጫወትበት መንገድ ለእሱ አጨዋወት እንደሚመች ይሰማኝ ነበር።" ብሏል። ተጨዋቹ አክሎም ከቶማስ ቱሄል ጋር ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንደነበረው በማስታወስ "ለቼልሲ ለመፈረም ስቃረብ ደስተኛ ሆኜ ነበር" በማለት ተናግሯል።