en
Feedback
Mayor Office of Addis Ababa

Mayor Office of Addis Ababa

Open in Telegram

ይህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት የቴሌግራም ገፅ ነው፡፡ ከተማችን አዲስ አበባ እንደ ስሟ አዲስ፣ ውብና ለነዋሪዎቿ የተመቸች እንድትሆን እንሰራለን፡፡

Show more
Ethiopia3 873The category is not specified
6 890
Subscribers
-824 hours
-187 days
-6430 days
Posts Archive
ማምሻውን ከሁሉም የእምነት ተቋማት የሃይማኖት መሪዎች እና ከሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች ጋር ገንቢ ውይይት አድርገናል:: በውይይታችንም ሰላምን ለማፅናት በቁርጠኝነት በትብብር መስራት እንዳለብን
+4
ማምሻውን ከሁሉም የእምነት ተቋማት የሃይማኖት መሪዎች እና ከሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች ጋር ገንቢ ውይይት አድርገናል:: በውይይታችንም ሰላምን ለማፅናት በቁርጠኝነት በትብብር መስራት እንዳለብን ተስማምተናል:: በኃይማኖቶች መካከል ያለውን ቅርበት እና ትብብር ማጠናከር ሰላምን ከማፅናት ባለፈ ለጀምርነዉ ልማትም አስፈላጊ በመሆኑ ይህንኑ አጠናክረን የምንቀጥል ይሆናል:: ከንቲባ አዳነች አቤቤ

https://vm.tiktok.com/ZM2NsEsDr/ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር ከንቲባ ፅ/ቤት የተደረገላቸው አቀባበል!

Telegram Page❗️የቴሌግራም ገፅ❗️ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ 👇👇👇 Join Here https://t.me/AAcommu
Telegram Page❗️የቴሌግራም ገፅ❗️ የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ 👇👇👇 Join Here https://t.me/AAcommu

Twitter❗️ትዊተር❗️ https://twitter.com/AddisAbabaCity1 የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቲውተር (Twitter) ገፅ Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.
Twitter❗️ትዊተር❗️ https://twitter.com/AddisAbabaCity1 የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቲውተር (Twitter) ገፅ Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/AddisAbabaCity1

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ቢሮ የፌስቡክ ገፅ! 👇👇👇 https://www.facebook.com/profile.php?id=100066583024934
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ቢሮ የፌስቡክ ገፅ! 👇👇👇 https://www.facebook.com/profile.php?id=100066583024934

https://twitter.com/AddisAbabaCity1 የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቲውተር (Twitter) ገፅ Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://t.me/AAcommu የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቴሌግራም ቻናል ፎሎ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!

በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚስተር ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ለተመራ የልኡካን ቡድን በከንቲባ ፅ/ቤት የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በተገኙበት አቀባበል አድርገንላቸዋል፡፡ አርማችን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መን
+8
በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚስተር ሚካኤል ቢ ሐንኮክ  ለተመራ የልኡካን ቡድን በከንቲባ ፅ/ቤት የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በተገኙበት አቀባበል አድርገንላቸዋል፡፡ አርማችን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዴንቨር አዲስአበባ በጀመረው አዲስ የበረራ መስመር  የሁለቱን ከተሞች የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር ወደ ከተማችን የመጣው  በከንቲባ ሚስተር ሚካኤል ቢ ሐንኮክ የተመራ  የልኡካን ቡድን፣ በዛሬው እለት በፅ/ቤታችን በነበራቸው ቆይታ፤ ከከተማችን አስተዳደር ካቢኔ ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን የሚያጠናክር ፍሬያማ ውይይት አካሂደናል፡፡ ክቡራን እንግዶቻችን እንኳን ወደ ከተማችን አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ፤ ቆይታችሁ አስደሳች እንዲሆን እመኛለሁ!! ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!! ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

ጥቆማ! ይህ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት የ TWITTER ትዊተር ገፅ ነው! Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/MayorAddisAbaba
ጥቆማ! ይህ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት የ TWITTER ትዊተር ገፅ ነው! Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/MayorAddisAbaba

ጥቆማ! ዘመኑ የመረጃ ነውና! ይህ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት የ TWITTER ትዊተር ገፅ ነው! Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/MayorAddisAbaba

ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ አባላት ለአረጋውያን የምሳ ግብዣና ጋቢ የማልበስ የስጦታ ስነስርዓት አከናውነዋል፡፡ በዛሬው እለት የመሰረተ ድንጋይ የተጣለው የሴቶች የተሃድሶና የ
+5
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ አባላት ለአረጋውያን የምሳ ግብዣና ጋቢ የማልበስ የስጦታ ስነስርዓት አከናውነዋል፡፡ በዛሬው እለት የመሰረተ ድንጋይ የተጣለው የሴቶች የተሃድሶና የስልጠና ማዕከል በሚገነባበት ቦታ ላይ የነበረው የአረጋውያን ማእከል በአዲስ እና እጅግ ዘመናዊ ማእከል እንደሚተካ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡ ነባሩ የአረጋውያን ማእከል ውስጥ 150 አረጋውያን ብቻ የነበሩ ሲሆን በአዲስ መልኩ በተገነባው በሰንሻይን ኮንስትራክሽን ትብብር በተገነባውና ከ750 በላይ አረጋውያን የመያዝ አቅም ያለው ባለውና አረጋውያን በስራ ፈጠራ እንዲሳተፉ ተቋሙ ራሱን የሚያስተዳድርበት ሁኔታ የተመቻቸለት ተቋም ሲሆን የራሱ የንግድ ሞል የሚኖረውም ስለመሆኑ ተጠቅሷል፡፡ በዚሁ ስስርዓት ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማዕከሉ የሚኖሩ የጎዳና ተዳዳሪዎችን የእንኳን አደረሳችሁና የምሳ ግብዣ አከናውነውላቸዋል፡፡ ዛሬ በተጀመረውና በሚገነባው የሴቶች ማገገያ ማዕከልም ላይ በስራ ዕድል ፈጠራ ተሳትፎ እንዲያደርጉ እድል መመቻቸቱን አስታውቀዋል፡፡