Mayor Office of Addis Ababa
Open in Telegram
ይህ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት የቴሌግራም ገፅ ነው፡፡ ከተማችን አዲስ አበባ እንደ ስሟ አዲስ፣ ውብና ለነዋሪዎቿ የተመቸች እንድትሆን እንሰራለን፡፡
Show moreEthiopia3 873The category is not specified
6 890
Subscribers
-824 hours
-187 days
-6430 days
Posts Archive
📸 Look at this post on Facebook
https://www.facebook.com/share/p/TR6pgfWHYUT9mKsz/?mibextid=qi2Omg
ማምሻውን ከሁሉም የእምነት ተቋማት የሃይማኖት መሪዎች እና ከሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አመራሮች ጋር ገንቢ ውይይት አድርገናል::
በውይይታችንም ሰላምን ለማፅናት በቁርጠኝነት በትብብር መስራት እንዳለብን ተስማምተናል::
በኃይማኖቶች መካከል ያለውን ቅርበት እና ትብብር ማጠናከር ሰላምን ከማፅናት ባለፈ ለጀምርነዉ ልማትም አስፈላጊ በመሆኑ ይህንኑ አጠናክረን የምንቀጥል ይሆናል::
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
https://vm.tiktok.com/ZM2NsEsDr/
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዴንቨር ከንቲባ ፅ/ቤት የተደረገላቸው አቀባበል!
Telegram Page❗️የቴሌግራም ገፅ❗️
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ
👇👇👇 Join Here
https://t.me/AAcommu
Twitter❗️ትዊተር❗️
https://twitter.com/AddisAbabaCity1
የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቲውተር (Twitter) ገፅ Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://twitter.com/AddisAbabaCity1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ቢሮ የፌስቡክ ገፅ! 👇👇👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=100066583024934
https://twitter.com/AddisAbabaCity1
የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን ቲውተር (Twitter) ገፅ Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://t.me/AAcommu
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቴሌግራም ቻናል
ፎሎ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ!
በዴንቨር ከተማ ከንቲባ ሚስተር ሚካኤል ቢ ሐንኮክ ለተመራ የልኡካን ቡድን በከንቲባ ፅ/ቤት የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት በተገኙበት አቀባበል አድርገንላቸዋል፡፡
አርማችን የሆነው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዴንቨር አዲስአበባ በጀመረው አዲስ የበረራ መስመር የሁለቱን ከተሞች የሁለትዮሽ ግንኙነትን ለማጠናከር ወደ ከተማችን የመጣው በከንቲባ ሚስተር ሚካኤል ቢ ሐንኮክ የተመራ የልኡካን ቡድን፣ በዛሬው እለት በፅ/ቤታችን በነበራቸው ቆይታ፤ ከከተማችን አስተዳደር ካቢኔ ጋር የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን የሚያጠናክር ፍሬያማ ውይይት አካሂደናል፡፡
ክቡራን እንግዶቻችን እንኳን ወደ ከተማችን አዲስ አበባ በደህና መጣችሁ፤ ቆይታችሁ አስደሳች እንዲሆን እመኛለሁ!!
ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን አብዝቶ ይባርክ!!
ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ
ጥቆማ!
ይህ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት የ TWITTER ትዊተር ገፅ ነው! Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/MayorAddisAbaba
ጥቆማ! ዘመኑ የመረጃ ነውና!
ይህ የአዲስ አበባ ከንቲባ ፅ/ቤት የ TWITTER ትዊተር ገፅ ነው! Follow በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ! https://twitter.com/MayorAddisAbaba
ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ አባላት ለአረጋውያን የምሳ ግብዣና ጋቢ የማልበስ የስጦታ ስነስርዓት አከናውነዋል፡፡
በዛሬው እለት የመሰረተ ድንጋይ የተጣለው የሴቶች የተሃድሶና የስልጠና ማዕከል በሚገነባበት ቦታ ላይ የነበረው የአረጋውያን ማእከል በአዲስ እና እጅግ ዘመናዊ ማእከል እንደሚተካ ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል፡፡
ነባሩ የአረጋውያን ማእከል ውስጥ 150 አረጋውያን ብቻ የነበሩ ሲሆን በአዲስ መልኩ በተገነባው በሰንሻይን ኮንስትራክሽን ትብብር በተገነባውና ከ750 በላይ አረጋውያን የመያዝ አቅም ያለው ባለውና አረጋውያን በስራ ፈጠራ እንዲሳተፉ ተቋሙ ራሱን የሚያስተዳድርበት ሁኔታ የተመቻቸለት ተቋም ሲሆን የራሱ የንግድ ሞል የሚኖረውም ስለመሆኑ ተጠቅሷል፡፡
በዚሁ ስስርዓት ላይ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማዕከሉ የሚኖሩ የጎዳና ተዳዳሪዎችን የእንኳን አደረሳችሁና የምሳ ግብዣ አከናውነውላቸዋል፡፡
ዛሬ በተጀመረውና በሚገነባው የሴቶች ማገገያ ማዕከልም ላይ በስራ ዕድል ፈጠራ ተሳትፎ እንዲያደርጉ እድል መመቻቸቱን አስታውቀዋል፡፡
